#update የፀረ ሽብር ህግ⬇️
የጠቅላይ አቃቢ ህግ፣ የጸረሽብር ጉባኤ ጽ.ቤት እና የሲቪክ ማህበራት በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት የጸረ ሽብር ህጉ እና የሲቪክ ማህበራት አሰራር ችግር ያለባቸው በመሆኑ ከህዝቡ #ሃሳብ ተሰብስቦ #ይሻሻላል፡፡
የጸረ ሽብር ህጉን ለማሻሻል ከነሃሴ 25 ጀምሮ በዋና ዋና ከተሞች ላይ ህዝባዊ ውይይት ተደርጎ ሃሳብ እንደሚሰበሰብ ነው በጋዜጣዊ መግለጫው የተመለከተው፡፡
በሲቪክ ማህበራት አሰራር ላይ ያሉትን አሰራሮች ለማሻሻል ደግሞ ከመስከረም 10 እስከ 14 ድረስ ከህብረተሰቡ ጋር ውይይቶች ይካሄዳሉ፤ በዚህም ህብረተሰቡ ሰፊ ተሳትፎ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
የሲቪክ ማህበራት አሰራርን ችግሮች የሚያጠና ቡድን ተቋቁሞ ስራ ጀምሯል ነው የተባለው በመግለጫው፡፡
©AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጠቅላይ አቃቢ ህግ፣ የጸረሽብር ጉባኤ ጽ.ቤት እና የሲቪክ ማህበራት በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት የጸረ ሽብር ህጉ እና የሲቪክ ማህበራት አሰራር ችግር ያለባቸው በመሆኑ ከህዝቡ #ሃሳብ ተሰብስቦ #ይሻሻላል፡፡
የጸረ ሽብር ህጉን ለማሻሻል ከነሃሴ 25 ጀምሮ በዋና ዋና ከተሞች ላይ ህዝባዊ ውይይት ተደርጎ ሃሳብ እንደሚሰበሰብ ነው በጋዜጣዊ መግለጫው የተመለከተው፡፡
በሲቪክ ማህበራት አሰራር ላይ ያሉትን አሰራሮች ለማሻሻል ደግሞ ከመስከረም 10 እስከ 14 ድረስ ከህብረተሰቡ ጋር ውይይቶች ይካሄዳሉ፤ በዚህም ህብረተሰቡ ሰፊ ተሳትፎ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
የሲቪክ ማህበራት አሰራርን ችግሮች የሚያጠና ቡድን ተቋቁሞ ስራ ጀምሯል ነው የተባለው በመግለጫው፡፡
©AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia