#ጥምቀት
የ2017 ዓ/ም የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በተለያዩ ሃይማኖታዊ እና መንፈሳዊ ስነ-ስርአቶች እየተከበረ ይገኛል።
ዛሬ ጥዋት የእምነቱ ተከታዮች በቤተክርስቲያን በመሰባሰብ በዓለ ጥምቀቱን በማህሌት ፣ በቅዳሴ፣ በመንፈሳዊ መዝሙሮች እና በተለያዩ መርሃ ግብሮች አክብረዋል።
በተለይም በአዲስ አበባ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ-ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ በተገኙበት ልደታ ማሪያም ካቶሊክ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተከብሯል።
ፎቶ፦ Pax Catholic TV
@tikvahethiopia
የ2017 ዓ/ም የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በተለያዩ ሃይማኖታዊ እና መንፈሳዊ ስነ-ስርአቶች እየተከበረ ይገኛል።
ዛሬ ጥዋት የእምነቱ ተከታዮች በቤተክርስቲያን በመሰባሰብ በዓለ ጥምቀቱን በማህሌት ፣ በቅዳሴ፣ በመንፈሳዊ መዝሙሮች እና በተለያዩ መርሃ ግብሮች አክብረዋል።
በተለይም በአዲስ አበባ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ-ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ በተገኙበት ልደታ ማሪያም ካቶሊክ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተከብሯል።
ፎቶ፦ Pax Catholic TV
@tikvahethiopia
#ጥምቀት
የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ዘንድ ፤ በሀገሪቱ በሚገኙ የጥምቀተ ባህር ስፍራዎች ቀሳውስት እና ሊቃውንት ለምዕመናን ትምሕርት ሰጥተው፣ ጸሎት ተደርጎና ጥምቀተ ባሕሩ ተባርኮ ሥርዓተ ጥምቀቱ ተካሂዷል።
አሁን ላይ ዛሬ የሚገቡ ታቦታትን የማስገባት ስነስርዓት ሃይማኖታዊ ስርዓቱን ጠብቆ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
ፎቶዎቹ ከተለያዩ የማህበራዊ ገጾች የተሰበሰቡ ናቸው።
@tikvahethiopia
የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ዘንድ ፤ በሀገሪቱ በሚገኙ የጥምቀተ ባህር ስፍራዎች ቀሳውስት እና ሊቃውንት ለምዕመናን ትምሕርት ሰጥተው፣ ጸሎት ተደርጎና ጥምቀተ ባሕሩ ተባርኮ ሥርዓተ ጥምቀቱ ተካሂዷል።
አሁን ላይ ዛሬ የሚገቡ ታቦታትን የማስገባት ስነስርዓት ሃይማኖታዊ ስርዓቱን ጠብቆ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
ፎቶዎቹ ከተለያዩ የማህበራዊ ገጾች የተሰበሰቡ ናቸው።
@tikvahethiopia