TIKVAH-ETHIOPIA
#Ethiopia በፓሪስ ኦሎምፒክ የሴቶች 800 ሜትር ፍጻሜ ውድድር ጀምሯል። ሀገራችን ኢትዮጵያ ፦ 🇪🇹 በአትሌት ወርቅነሽ መሰለ 🇪🇹 በአትሌት ፅጌ ድጉማ ተወክላለች። በዚህ እንኳን አስደስቱን ፤ ተስፋን ስጡን ! @tikvahethiopia
ብር ለኢትዮጵያ❤
የ800ሜትር ሴቶች ውድድር ፍፃሜውን ሲያገኝ አትሌት ፅጌ ድጉማ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ ለሀገራችን ሁለተኛውን የብር ሜዳሊያ አስገኝታለች።
@tikvahethiopia
የ800ሜትር ሴቶች ውድድር ፍፃሜውን ሲያገኝ አትሌት ፅጌ ድጉማ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ ለሀገራችን ሁለተኛውን የብር ሜዳሊያ አስገኝታለች።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ኬንያዎቹ ወርቁንም ብሩንም ጠራርገው ወስደውታል። ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ለኔዘርላንድስ የምትሮጠው ሲፋን ሀሰን 3ኛ ሆና በመውጣት ነሃስ ወስዳለች። የሀገራችን ልጆች እጅጋየሁ ታዬ 6ኛ ፣ መዲና ኢሳ 7ኛ ፣ ጉዳፍ ፀጋይ 9ኛ ሆነው አጠናቀዋል። ኢትዮጵያ በዚህ ስሟ በገነነበት ርቀት ከሜዳሊያ ውጭ ሆናለች። @tikvahethiopia
ፌዝ ኪፕዬጎን ውጤቷ ተሰረዘ ፤ ሲፋን ሃሰን ሁለተኛ ሆነች።
ከደቂቃዎች በፊት በ5000ሜትር ሁለተኛ ደረጃን ይዛ ያጠናቀቀችው ፌዝ ኪፕዬጎን ውጤቷ መሰረዙ ተገልፆል።
ኪፕዬጎን በውድድሩ ከጉዳፍ ፀጋይ ጋር በነበራቸው አካላዊ ንክኪ (መደነቃቀፍ) ምክንያት ውጤቷ ሊሰረዝ ችሏል።
ይህንንም ተከትሎ ሲፋን ሀሰን ሁለተኛ ፤ ጣልያናዊቷ ባቶሶሌቲ ሶስተኛ ሆነዋል።
Via @tikvahethsport
ከደቂቃዎች በፊት በ5000ሜትር ሁለተኛ ደረጃን ይዛ ያጠናቀቀችው ፌዝ ኪፕዬጎን ውጤቷ መሰረዙ ተገልፆል።
ኪፕዬጎን በውድድሩ ከጉዳፍ ፀጋይ ጋር በነበራቸው አካላዊ ንክኪ (መደነቃቀፍ) ምክንያት ውጤቷ ሊሰረዝ ችሏል።
ይህንንም ተከትሎ ሲፋን ሀሰን ሁለተኛ ፤ ጣልያናዊቷ ባቶሶሌቲ ሶስተኛ ሆነዋል።
Via @tikvahethsport
TIKVAH-ETHIOPIA
ብር ለኢትዮጵያ❤ የ800ሜትር ሴቶች ውድድር ፍፃሜውን ሲያገኝ አትሌት ፅጌ ድጉማ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ ለሀገራችን ሁለተኛውን የብር ሜዳሊያ አስገኝታለች። @tikvahethiopia
#TsigeDuguma
ፈረንሳይ ፓሪስ ላይ በ800 ሜትር የሴቶች ፍጻሜ ለሀገሯ ኢትዮጵያ የብር ሜዳሊያ ያስገኘችው ፅጌ ዱጉማ ከውድድሩ በኃላ " JESUS IS LORD ! " የሚል ጽሁፍ አሳይታለች።
ፅጌ ስሟ ተጽፎ ደረቷ ላይ ከተለጠፈበት ወረቀት የጀርባ ክፍል ላይ ነው ይህን መልዕክት ፅፋ ገብታ ያስተላለፈችው።
የዘንድሮ የፓሪስ ኦሎምፒክ የመክፈቻ ስነስርዓት በክርስቲያኖች ዘንድ ቁጣ ቀስቅሶ እንደነበር ይታወሳል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia @tikvahethsport
ፈረንሳይ ፓሪስ ላይ በ800 ሜትር የሴቶች ፍጻሜ ለሀገሯ ኢትዮጵያ የብር ሜዳሊያ ያስገኘችው ፅጌ ዱጉማ ከውድድሩ በኃላ " JESUS IS LORD ! " የሚል ጽሁፍ አሳይታለች።
ፅጌ ስሟ ተጽፎ ደረቷ ላይ ከተለጠፈበት ወረቀት የጀርባ ክፍል ላይ ነው ይህን መልዕክት ፅፋ ገብታ ያስተላለፈችው።
የዘንድሮ የፓሪስ ኦሎምፒክ የመክፈቻ ስነስርዓት በክርስቲያኖች ዘንድ ቁጣ ቀስቅሶ እንደነበር ይታወሳል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia @tikvahethsport
TIKVAH-ETHIOPIA
ፌዝ ኪፕዬጎን ውጤቷ ተሰረዘ ፤ ሲፋን ሃሰን ሁለተኛ ሆነች። ከደቂቃዎች በፊት በ5000ሜትር ሁለተኛ ደረጃን ይዛ ያጠናቀቀችው ፌዝ ኪፕዬጎን ውጤቷ መሰረዙ ተገልፆል። ኪፕዬጎን በውድድሩ ከጉዳፍ ፀጋይ ጋር በነበራቸው አካላዊ ንክኪ (መደነቃቀፍ) ምክንያት ውጤቷ ሊሰረዝ ችሏል። ይህንንም ተከትሎ ሲፋን ሀሰን ሁለተኛ ፤ ጣልያናዊቷ ባቶሶሌቲ ሶስተኛ ሆነዋል። Via @tikvahethsport
ኬንያ የብር ሜዳሊያዋን አስመለሰች።
ከጉዳፍ ፀጋይ ጋር በነበረው መገፋፋት (መደነቃቀፍ) የፌዝ ኪፒዬጎን ውጤት መሰረዙን ተከትሎ የኬንያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ይግባኝ በማቅረብ ይግባኙ ተቀባይነት አግኝቷል።
ይህን ተከትሎ የኪፕዬጎን 2ኛ ደረጃ መፅደቁን የሀገሪቱ ኦሎምፒክ ኮሚቴ አሳውቋል።
በዚህም ኬንያ በ5000ሜትር ውድድር የወርቅ እና ብር ሜዳልያ አሸናፊ መሆን ችላለች።
ኔዘርላንዳዊቷ አትሌት ሲፋን ሀሰን ወደ ሶስተኛ ደረጃዋ ተመልሳለች።
ድራማዊ ነው !
@tikvahethiopia
ከጉዳፍ ፀጋይ ጋር በነበረው መገፋፋት (መደነቃቀፍ) የፌዝ ኪፒዬጎን ውጤት መሰረዙን ተከትሎ የኬንያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ይግባኝ በማቅረብ ይግባኙ ተቀባይነት አግኝቷል።
ይህን ተከትሎ የኪፕዬጎን 2ኛ ደረጃ መፅደቁን የሀገሪቱ ኦሎምፒክ ኮሚቴ አሳውቋል።
በዚህም ኬንያ በ5000ሜትር ውድድር የወርቅ እና ብር ሜዳልያ አሸናፊ መሆን ችላለች።
ኔዘርላንዳዊቷ አትሌት ሲፋን ሀሰን ወደ ሶስተኛ ደረጃዋ ተመልሳለች።
ድራማዊ ነው !
@tikvahethiopia
We are Hiring !
Ethio telecom is seeking to hire young, energetic, and customer-focused professionals with zero years of experience for the position of Contact Center Advisor proficient in:
👉🏼 Amharic
👉🏼 Afaan Oromoo
👉🏼 Af-Somali and
👉🏼 Tigrigna
Qualified individuals who meet the requirements are encouraged to apply through the Ethio telecom website before August 11, 2024.
Click here to apply: https://bit.ly/3AchAM4
Watch how to apply for the vacancy: youtu.be/6h-78lnmft8
Ethio telecom is seeking to hire young, energetic, and customer-focused professionals with zero years of experience for the position of Contact Center Advisor proficient in:
👉🏼 Amharic
👉🏼 Afaan Oromoo
👉🏼 Af-Somali and
👉🏼 Tigrigna
Qualified individuals who meet the requirements are encouraged to apply through the Ethio telecom website before August 11, 2024.
Click here to apply: https://bit.ly/3AchAM4
Watch how to apply for the vacancy: youtu.be/6h-78lnmft8
" እባካችሁ የመኖሪያ ፍቃዴን አፋልጉኝ !
እኔ ወንድማችሁ ከጀርመን ሀገር ነው የመጣሁት።
ከላይ የምትመለከቱት የጀርመን ሀገር የመኖሪያ ፍቃድ ጠፍቶብኛል።
ፍቃዱ የጠፋብኝን ትክክለኛ ቦታ ማወቅ ባልችልም በዕለቱ ከለቡ ወደ አዳማ መስመር በመኪና ተጎዤ ነበር።
የኤምባሲው ፕሮሰስ ረጅም ጊዜ የሚወስድ ነው። ረጅም ዓመታት በጀርመን ሀገር የሰራሁበት ፍቃድ ነው።
ለትብብራችሁ በፈጣሪ ስም እያመሰገንኩ ፤ ወረታውንም እከፍላለሁ
0911251959 የስልክ ቁጥሬ ነው "
@tikvahethmagazine
እኔ ወንድማችሁ ከጀርመን ሀገር ነው የመጣሁት።
ከላይ የምትመለከቱት የጀርመን ሀገር የመኖሪያ ፍቃድ ጠፍቶብኛል።
ፍቃዱ የጠፋብኝን ትክክለኛ ቦታ ማወቅ ባልችልም በዕለቱ ከለቡ ወደ አዳማ መስመር በመኪና ተጎዤ ነበር።
የኤምባሲው ፕሮሰስ ረጅም ጊዜ የሚወስድ ነው። ረጅም ዓመታት በጀርመን ሀገር የሰራሁበት ፍቃድ ነው።
ለትብብራችሁ በፈጣሪ ስም እያመሰገንኩ ፤ ወረታውንም እከፍላለሁ
0911251959 የስልክ ቁጥሬ ነው "
@tikvahethmagazine
“ የልጅነት ልጄን አድኑልኝ። ሁለት የልብ ክፍተት ህመም አለበት ፤ ለህክምና 665 ሺህ ብር ተጠይቄአለሁ ” - የመቐለ ዩኒቨርሲቲ መምህር
የ2 ዓመት ከ5 ወር ልጃቸው የታመመባቸው አቶ ገ/መድህን መብርሃቱ የተባሉ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ መምህር፣ ለህክምና የተጠየቁት ገንዘብ ከአቅማቸው በላይ በመሆኑ እርዳታ እንዲደረግላቸው ተማጸኑ።
ቃላቸውን ለቲክቫህ የሰጡት የህፃኑ አባት፣ “ ህፃኑ ሁለት የልብ ክፍተት አለበት። ጥቁር አንበሳ የህፃናት ልብ ህሙማን መርጃ ማዕከል ሂጄ ነበር ‘ወረፋው ብዙ ነው’ አሉኝ ” ብለዋል።
“ የግል ህክምና ሂጄ ደግሞ ‘ልጄህ በአስቸኳይ ካልታከመ አደጋ ላይ ነው’ አሉኝ። ለህክምናው 665 ሺህ ብር ተጠይቄአለሁ። ይህ ገንዘብ በጣም ከአቅሜ በላይ ነው ” ሲሉ አክለዋል።
“ መምህር ነኝ። የማስተምረው መቐለ ዩኒቨርሲቲ ነው። ይሄ የልጅነት ልጄ ነው። ገና 29 ዓመቴ ነው " ያሉት መምህሩ፣ " የኢትዮጵያ ህዝብ ያቅሙን በማዋጣት የልጅነት ልጄን በማትረፍ ይተባበረኝ ” ሲሉ ተማጽነዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው ሀኪም ቤት ደብዳቤ ለህክምና የተጠየቀው ገንዘብ 665 ሺህ ብር መሆኑን፣ ሌላኛው የህክምና ውጤት ደግሞ፣ ህፃኑ ሁለት የልብ ክፍተት እንዳለበት ያስረዳል።
መርዳት ለምትሹ፣ የንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000543793508 (ገብረመድህን መብራህቱ ኣብርሃ)፣ ለመደወል 0914178980 (አባት)፣ 0946482480 ተ/ወይኒ ፍሰሃ (እናት) መጠቀም ይቻላል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
የ2 ዓመት ከ5 ወር ልጃቸው የታመመባቸው አቶ ገ/መድህን መብርሃቱ የተባሉ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ መምህር፣ ለህክምና የተጠየቁት ገንዘብ ከአቅማቸው በላይ በመሆኑ እርዳታ እንዲደረግላቸው ተማጸኑ።
ቃላቸውን ለቲክቫህ የሰጡት የህፃኑ አባት፣ “ ህፃኑ ሁለት የልብ ክፍተት አለበት። ጥቁር አንበሳ የህፃናት ልብ ህሙማን መርጃ ማዕከል ሂጄ ነበር ‘ወረፋው ብዙ ነው’ አሉኝ ” ብለዋል።
“ የግል ህክምና ሂጄ ደግሞ ‘ልጄህ በአስቸኳይ ካልታከመ አደጋ ላይ ነው’ አሉኝ። ለህክምናው 665 ሺህ ብር ተጠይቄአለሁ። ይህ ገንዘብ በጣም ከአቅሜ በላይ ነው ” ሲሉ አክለዋል።
“ መምህር ነኝ። የማስተምረው መቐለ ዩኒቨርሲቲ ነው። ይሄ የልጅነት ልጄ ነው። ገና 29 ዓመቴ ነው " ያሉት መምህሩ፣ " የኢትዮጵያ ህዝብ ያቅሙን በማዋጣት የልጅነት ልጄን በማትረፍ ይተባበረኝ ” ሲሉ ተማጽነዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው ሀኪም ቤት ደብዳቤ ለህክምና የተጠየቀው ገንዘብ 665 ሺህ ብር መሆኑን፣ ሌላኛው የህክምና ውጤት ደግሞ፣ ህፃኑ ሁለት የልብ ክፍተት እንዳለበት ያስረዳል።
መርዳት ለምትሹ፣ የንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000543793508 (ገብረመድህን መብራህቱ ኣብርሃ)፣ ለመደወል 0914178980 (አባት)፣ 0946482480 ተ/ወይኒ ፍሰሃ (እናት) መጠቀም ይቻላል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ዕለታዊ : ንግድ ባንክ ምዛሬውን በትላንትናው ተመን ሲያስቀጥል በግል ባንኮችም ዛሬ ያን ያህል ለውጥ የለም።
በንግድ ባንክ ዛሬ ዶላር እንደትላንቱ መግዣው 95.6931 ሲሆን መሸጫው 101.4347 ነው።
የሌሎችም ሀገራት ምንዛሬ በትላንቱ ቀጥሏል።
ባንኩ ከቅዳሜ አንስቶ ተመሳሳይ የምንዛሬ ተመን እየተጠቀመ ነው።
እስካሁን ድረስ ዕለታዊ ምዛሬያቸውን ይፋ ያደረጉ የግል ባንኮችም ቢሆኑ የአብዛኞቹ ምንዛሬያቸው ከትላንት ብዙ የሚለይ አይደለም።
(የዛሬ ሐምሌ 30/2016 ዓ/ም የባንኮች ዕለታዊ ምንዛሬ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
በንግድ ባንክ ዛሬ ዶላር እንደትላንቱ መግዣው 95.6931 ሲሆን መሸጫው 101.4347 ነው።
የሌሎችም ሀገራት ምንዛሬ በትላንቱ ቀጥሏል።
ባንኩ ከቅዳሜ አንስቶ ተመሳሳይ የምንዛሬ ተመን እየተጠቀመ ነው።
እስካሁን ድረስ ዕለታዊ ምዛሬያቸውን ይፋ ያደረጉ የግል ባንኮችም ቢሆኑ የአብዛኞቹ ምንዛሬያቸው ከትላንት ብዙ የሚለይ አይደለም።
(የዛሬ ሐምሌ 30/2016 ዓ/ም የባንኮች ዕለታዊ ምንዛሬ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia