#NobelPeacePrize
ከትናንት በስቲያ በኖርዌይ ኦስሎ በተካሄደ ሥነ-ሥርዓት የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማታቸውን ለተቀበሉት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በአሁኑ ሰዓት በብሔራዊ ቤተመንግስት አቀባበል እና የእራት ግብዣ እየተደረገላቸው ይገኛል፡፡ በኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በተዘጋጀው በዚህ አቀባበል እና የእራት ግብዣ ላይ የፌደራል እና የክልል መንግስታት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ ዲፕሎማቶች እና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
(ኢቢሲ)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ከትናንት በስቲያ በኖርዌይ ኦስሎ በተካሄደ ሥነ-ሥርዓት የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማታቸውን ለተቀበሉት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በአሁኑ ሰዓት በብሔራዊ ቤተመንግስት አቀባበል እና የእራት ግብዣ እየተደረገላቸው ይገኛል፡፡ በኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በተዘጋጀው በዚህ አቀባበል እና የእራት ግብዣ ላይ የፌደራል እና የክልል መንግስታት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ ዲፕሎማቶች እና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
(ኢቢሲ)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#NobelPeacePrize
100ኛው የዓለም የሰላም ኖቤል ሽልማት አንደኛው ሜዳሊያና ዲፕሎማ በብሔራዊ ሙዚየም እንዲቀመጥ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ወስኗል። ሜዳሊያውና ዲፕሎማው በብሔራዊ ሙዚየም የሚቀመጠው እሁድ ታህሳስ 5 ከቀኑ 8፡30 ነው ተብሏል።
(ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት)
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
100ኛው የዓለም የሰላም ኖቤል ሽልማት አንደኛው ሜዳሊያና ዲፕሎማ በብሔራዊ ሙዚየም እንዲቀመጥ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ወስኗል። ሜዳሊያውና ዲፕሎማው በብሔራዊ ሙዚየም የሚቀመጠው እሁድ ታህሳስ 5 ከቀኑ 8፡30 ነው ተብሏል።
(ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት)
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
#NobelPeacePrize #AbiyAhemed
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ያገኙት የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት አንደኛው ሜዳሊያና ዲፕሎማ በብሔራዊ ሙዚየም የማስቀመጥ ስነ ስርዓት እየተከናወነ ነው።
(📸ኤፍቢሲ)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ያገኙት የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት አንደኛው ሜዳሊያና ዲፕሎማ በብሔራዊ ሙዚየም የማስቀመጥ ስነ ስርዓት እየተከናወነ ነው።
(📸ኤፍቢሲ)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia