የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል👆
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ያሳለፍነው ቅዳሜ የተለያዩ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ የዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ባለሃብቶችና የአካባቢው ማህበረሰብ በተገኘበት በደማቅ ሁኔታ ተመርቋል፡፡
በምረቃው ስነስርዓትም ላይ የተከበሩ ክብርት አዳነች አቤቤ የገቢዎች ሚኒስቴር ሚኒስትርና የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ፣ የተከበሩ ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ፣ የተከበሩ አቶ መሐመድ አህመዲን የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ፣ የተከበሩ አቶ መሓመድ ጀማል የጉራጌ ዞን አስተዳዳሪ እና የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች የተገኙበት ሲሆን በአካባቢው ማህበረሰብ ወግና ስርዓት መሰረት የሆስፒታሉ የምርቃት ስነስርዓት በሀገር ሽማግሌዎች ምርቃት ተጀምሯል፡፡
በሆስፒታሉ ምርቃት ላይ የእለቱ የክብር እንግዶች የተለያየ መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን አጠቃላይ የሆስፒታሉን ገጽታ እና የውስጥ ለውስጥ የሚደረጉ ዝግጅቶችንና የአገልግሎት መስጫ ቦታዎችንም ጎብኝተዋል፡፡ ሆስፒታሉ በመጀመሪያው ምዕራፍ እስከ 110 ተኝተው ታካሚዎችን ማስተናገድ የሚችል ሲሆን ሁለተኛው ምዕራፍ ሲጠናቀቅ እስከ 400 የሚጠጉ ተኝተው የሚታከሙ ታማሚዎችን ማስተናገድ እንደሚችል የተገለጸ ሲሆን በ2012 መጀመሪያ አካባቢ ሙሉ በሙሉ ወደ አገልግሎት እንደሚገባ ነው የተገለጸው፡፡
በተጨማሪም የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራር ቦርድ ዩኒቨርሲቲው ለተማሪዎች አገልግሎት የሚሰጥበትን ቦታዎች እንደ ካፌ፣ ምግብ ማብሰያ ቦታዎች፣ የመማሪያ ክፍሎች፣ ላይብረሪና ቤተ-ሙከራዎችን ተዟዙረው የተመለከቱ ሲሆን ከተማሪዎችም ጋር የተወሰነ ቆይታ በማድረግ የዩኒቨርሲቲውን የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት ገምግመዋልም፡፡
ይህ ሆስፒታል በሙሉ አቅሙ ስራ ሲጀምር ተመላላሽ ታካሚዎችን ጨምሮ በአመት እስከ 4 ሚሊየን ታማሚዎችን የማስተናገድ አቅም አለው።
ለዚህ ሆስፒታል ተገንብቶ መጠናቀቅ ትልቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ለጉራጌ ዞን አስተዳደር፣ ለጉራጌ ልማት ማህበር፣ ለስራኖ ኮንስትራክሽን(ዮሐንስ ሐይሌ)፣ ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እና ለዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራር ፕሮፌሠር ደጀኔ አየለ፣ ወ/ሮ ገነት ወልዴ፣ አቶ ብሩ ሚጎራ፣ ዶ/ር አብዱልሰመድ ወርቁ እንዲሁም ሌሎች የስራ ሐላፊዎች የከበረ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
Via የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ያሳለፍነው ቅዳሜ የተለያዩ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ የዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ባለሃብቶችና የአካባቢው ማህበረሰብ በተገኘበት በደማቅ ሁኔታ ተመርቋል፡፡
በምረቃው ስነስርዓትም ላይ የተከበሩ ክብርት አዳነች አቤቤ የገቢዎች ሚኒስቴር ሚኒስትርና የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ፣ የተከበሩ ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ፣ የተከበሩ አቶ መሐመድ አህመዲን የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ፣ የተከበሩ አቶ መሓመድ ጀማል የጉራጌ ዞን አስተዳዳሪ እና የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች የተገኙበት ሲሆን በአካባቢው ማህበረሰብ ወግና ስርዓት መሰረት የሆስፒታሉ የምርቃት ስነስርዓት በሀገር ሽማግሌዎች ምርቃት ተጀምሯል፡፡
በሆስፒታሉ ምርቃት ላይ የእለቱ የክብር እንግዶች የተለያየ መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን አጠቃላይ የሆስፒታሉን ገጽታ እና የውስጥ ለውስጥ የሚደረጉ ዝግጅቶችንና የአገልግሎት መስጫ ቦታዎችንም ጎብኝተዋል፡፡ ሆስፒታሉ በመጀመሪያው ምዕራፍ እስከ 110 ተኝተው ታካሚዎችን ማስተናገድ የሚችል ሲሆን ሁለተኛው ምዕራፍ ሲጠናቀቅ እስከ 400 የሚጠጉ ተኝተው የሚታከሙ ታማሚዎችን ማስተናገድ እንደሚችል የተገለጸ ሲሆን በ2012 መጀመሪያ አካባቢ ሙሉ በሙሉ ወደ አገልግሎት እንደሚገባ ነው የተገለጸው፡፡
በተጨማሪም የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራር ቦርድ ዩኒቨርሲቲው ለተማሪዎች አገልግሎት የሚሰጥበትን ቦታዎች እንደ ካፌ፣ ምግብ ማብሰያ ቦታዎች፣ የመማሪያ ክፍሎች፣ ላይብረሪና ቤተ-ሙከራዎችን ተዟዙረው የተመለከቱ ሲሆን ከተማሪዎችም ጋር የተወሰነ ቆይታ በማድረግ የዩኒቨርሲቲውን የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት ገምግመዋልም፡፡
ይህ ሆስፒታል በሙሉ አቅሙ ስራ ሲጀምር ተመላላሽ ታካሚዎችን ጨምሮ በአመት እስከ 4 ሚሊየን ታማሚዎችን የማስተናገድ አቅም አለው።
ለዚህ ሆስፒታል ተገንብቶ መጠናቀቅ ትልቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ለጉራጌ ዞን አስተዳደር፣ ለጉራጌ ልማት ማህበር፣ ለስራኖ ኮንስትራክሽን(ዮሐንስ ሐይሌ)፣ ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እና ለዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራር ፕሮፌሠር ደጀኔ አየለ፣ ወ/ሮ ገነት ወልዴ፣ አቶ ብሩ ሚጎራ፣ ዶ/ር አብዱልሰመድ ወርቁ እንዲሁም ሌሎች የስራ ሐላፊዎች የከበረ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
Via የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአብሮነትና የምስጋና የኢፍጣር ምሽት!!
"ስንሰባሰብ፣ አንድ ስንሆን የሚኖረን ውበት ስንነጣጠል አይኖረንም" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለፁ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በሚሊኒየም አዳራሽ በተካሄደው የአብሮነትና የምስጋና የኢፍጣር ምሽት ተገኝተው ንግግር አድርገዋል፡፡
በንግግራቸው ሙስሊሙ ማህበረሰብ በአንድነት ሲያፈጥር በመመልከታቸው ደስታ አንደተሰማቸው ተናግረዋል፡፡
በኢትዮጵያ የሚገኙ ሙስሊሞችን ማገልገል የሚችል እስላማዊ ባንክ እንዲቋቋም መንግስት ድጋፍ እንደሚያደርግም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አስታወቀ፡፡
የረመዳን ወር በፆም ስናሳልፍ በፍቅር፣ በአንድነት በቅንነት ሊሆን እንደሚገባ ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕከት የተናገሩት፡፡
የረመዳን ወር ከውሸት እና ከማሳበቅ በመራቅ ፍሬያማ ፆም ማድረግ እንደሚገባ ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ የገለፁት፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሙስሊሙ አንድነትና ሰላም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ይጠቅማል ብለዋል፡፡
የረመዳን ጾም ሊጠናቀቅ አንድ ቀን ሲቀረው በመላው ሀገሪቱ የሚገኙ የኢትዮጵያ የክርስትና እምነት ተከታዮች የመስገጃ ቦታዎችን እና መስጊዶችን ለማፅዳት ተዘጋጅተዋል ነው ያሉት፡፡ የሙስሉሙ ማህበረሰብም ዕለቱን ያላቸውን ለሌላቸው በማካፈል እንደሚያሳልፉት እምነቴ ነው ብለዋል፡፡
ከዚህ ባለፈ ሙስሊሙ ማህበረሰብ በጀማ የሚሰግድበት እና የመላው አለም ሙስሊሞችንም ትኩረት የሚስብ መስጊድ ለመገንባት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ባረቡት ጥያቄ መሰረት መንግስት ድጋፍ ዝግጁ እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡
በዚህ ግንባታ እንደ ነጃሺ መስጊድ የክርስትና እምነት ተከታዮች እንደነበራቸው ተሳትፎ በዚህኛው ግንባታም መላው የኢትዮጵያ የክርስቲያኖች ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጥሪ አቀርበዋል፡፡
የሙስሊሙ ማህበረሰብ 4 ሚሊየን የዛፍ ችግኞችን ለመትከል ከአንድ ወር በኋላ በሚደረገው ሀገር አቀፍ ዘመቻ ንቁ ተሳታፊ አንዲሆንም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ስንሰባሰብ፣ አንድ ስንሆን የሚኖረን ውበት ስንነጣጠል አይኖረንም" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለፁ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በሚሊኒየም አዳራሽ በተካሄደው የአብሮነትና የምስጋና የኢፍጣር ምሽት ተገኝተው ንግግር አድርገዋል፡፡
በንግግራቸው ሙስሊሙ ማህበረሰብ በአንድነት ሲያፈጥር በመመልከታቸው ደስታ አንደተሰማቸው ተናግረዋል፡፡
በኢትዮጵያ የሚገኙ ሙስሊሞችን ማገልገል የሚችል እስላማዊ ባንክ እንዲቋቋም መንግስት ድጋፍ እንደሚያደርግም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አስታወቀ፡፡
የረመዳን ወር በፆም ስናሳልፍ በፍቅር፣ በአንድነት በቅንነት ሊሆን እንደሚገባ ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕከት የተናገሩት፡፡
የረመዳን ወር ከውሸት እና ከማሳበቅ በመራቅ ፍሬያማ ፆም ማድረግ እንደሚገባ ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ የገለፁት፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሙስሊሙ አንድነትና ሰላም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ይጠቅማል ብለዋል፡፡
የረመዳን ጾም ሊጠናቀቅ አንድ ቀን ሲቀረው በመላው ሀገሪቱ የሚገኙ የኢትዮጵያ የክርስትና እምነት ተከታዮች የመስገጃ ቦታዎችን እና መስጊዶችን ለማፅዳት ተዘጋጅተዋል ነው ያሉት፡፡ የሙስሉሙ ማህበረሰብም ዕለቱን ያላቸውን ለሌላቸው በማካፈል እንደሚያሳልፉት እምነቴ ነው ብለዋል፡፡
ከዚህ ባለፈ ሙስሊሙ ማህበረሰብ በጀማ የሚሰግድበት እና የመላው አለም ሙስሊሞችንም ትኩረት የሚስብ መስጊድ ለመገንባት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ባረቡት ጥያቄ መሰረት መንግስት ድጋፍ ዝግጁ እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡
በዚህ ግንባታ እንደ ነጃሺ መስጊድ የክርስትና እምነት ተከታዮች እንደነበራቸው ተሳትፎ በዚህኛው ግንባታም መላው የኢትዮጵያ የክርስቲያኖች ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጥሪ አቀርበዋል፡፡
የሙስሊሙ ማህበረሰብ 4 ሚሊየን የዛፍ ችግኞችን ለመትከል ከአንድ ወር በኋላ በሚደረገው ሀገር አቀፍ ዘመቻ ንቁ ተሳታፊ አንዲሆንም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለTIKVAH-ETH አዲስ አበባ እና ዙሪያዋ ቤተሰብ አባላት በሙሉ፦
"ሰብአዊነት ለሰላም መሰረት"
እግር ጉዞ
የአለም ቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ቀንን አስመልክቶ "ሰብአዊነት የሰላም መሰረት" በሚል መሪ ቃል መነሻና መድረሻውን መስቀል አደባባይ ያደረገ የ5 ኪ.ሜ እግር ጉዞ ግንቦት 25 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ ከልዩ ልዩ ደማቅ ዝግጅቶች ጋር ይካሄዳል።
ስለሆነም የዚህን የእግር ጉዞ ለማድመቅ የተዘጋጀውን ቲ-ሸርት በመግዛት እና በጉዞው ላይ በመሳተፍ የማህበሩ አጋር እና ደጋፊ እንዲሆኑ በገቢውም ሰብአዊ አገልግሎቱን እንዲያጠናክሩ የአክብሮት ጥሪያችንን እናቀርባለን።
ዋጋው:- ቲ-ሸርት 130.00 ብር
ኮፍያ 50.00 ብር መሆኑን እያሳወቅን። ቲ-ሸርት እና ክፍያ በመግዛት ለመሳተፍ ለምትፈልጉ :-
1. ጋንዲ ሆ/ል አጠግብ በሚገኘው የኢትዮጽያ ቀይ መስቀል ማህበር
2. ፖሊስ ሆ/ል አካባቢ በሚገኘው አዲስ አበባ ቀይ መስቀል ቅርንጫፍ በስልክ ቁጥሮች 0911606337 , 0912055811, 0910122953, 0911642556, 0911448128 በመደወል ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይቻላል።
ቅድሚያ ለስብአዊነት!
"ሰብአዊነት ለሰላም መሰረት"
እግር ጉዞ
የአለም ቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ቀንን አስመልክቶ "ሰብአዊነት የሰላም መሰረት" በሚል መሪ ቃል መነሻና መድረሻውን መስቀል አደባባይ ያደረገ የ5 ኪ.ሜ እግር ጉዞ ግንቦት 25 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ ከልዩ ልዩ ደማቅ ዝግጅቶች ጋር ይካሄዳል።
ስለሆነም የዚህን የእግር ጉዞ ለማድመቅ የተዘጋጀውን ቲ-ሸርት በመግዛት እና በጉዞው ላይ በመሳተፍ የማህበሩ አጋር እና ደጋፊ እንዲሆኑ በገቢውም ሰብአዊ አገልግሎቱን እንዲያጠናክሩ የአክብሮት ጥሪያችንን እናቀርባለን።
ዋጋው:- ቲ-ሸርት 130.00 ብር
ኮፍያ 50.00 ብር መሆኑን እያሳወቅን። ቲ-ሸርት እና ክፍያ በመግዛት ለመሳተፍ ለምትፈልጉ :-
1. ጋንዲ ሆ/ል አጠግብ በሚገኘው የኢትዮጽያ ቀይ መስቀል ማህበር
2. ፖሊስ ሆ/ል አካባቢ በሚገኘው አዲስ አበባ ቀይ መስቀል ቅርንጫፍ በስልክ ቁጥሮች 0911606337 , 0912055811, 0910122953, 0911642556, 0911448128 በመደወል ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይቻላል።
ቅድሚያ ለስብአዊነት!
#StopHateSpeech ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ዩኒቨርሲቲዎች የምትገኙ የተማሪ ተወካዮች/የተማሪ ህብረት/ እኒሁም የሰላም ፎረም አባላት በStopHateSpeech መድረክ ዙሪያ አብረን ልንሰራ ዝግጅት እያደረግን ስለሆነ መልዕክታቹን አስቀምጡልኝ/0919743630/@tsegabwolde/፦
√ወለጋ ዩኒቨርሲቲ
√ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ
√ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ
√ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ
√ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ
√መቱ ዩኒቨርሲቲ
#ጅማ_ዩኒቨርሲቲ--የዚህ ሳምንት አዘጋጅ ሲሆን እስካሁን 8 ዩኒቨርሲቲዎች ጅማ እንደሚገኙ አረጋግጠዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
√ወለጋ ዩኒቨርሲቲ
√ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ
√ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ
√ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ
√ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ
√መቱ ዩኒቨርሲቲ
#ጅማ_ዩኒቨርሲቲ--የዚህ ሳምንት አዘጋጅ ሲሆን እስካሁን 8 ዩኒቨርሲቲዎች ጅማ እንደሚገኙ አረጋግጠዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Dubbii(Haasaa) jibbiinsaa irraa of haa qusannu!
#Yuunivarsiitii_Jimmaa
#Yuunivarsiitii_Haramaayaa
.
.
.
Yeroo dhiyootti TIKVAH_ETH'n ni dhufna.
Waa'ee biyya teenyaa irratti waliin haa mari'annu!!!.
#NAGAA #JAALALA #TOKKUMMAA
👇
#BIYYA_TEENYAAF!!!.
Nuti dargaggoonni biyya teenya #ITIYOOPHIYAA jaalala, tokkummaa fi nagaan ni ijaarra!!!.
Dubbii (Haasaa) jibbiinsaa irraa of haa qusannu. #Stop_Hate_Speech
#Yuunivarsiitii_Jimmaa
#Yuunivarsiitii_Haramaayaa
.
.
.
Yeroo dhiyootti TIKVAH_ETH'n ni dhufna.
Waa'ee biyya teenyaa irratti waliin haa mari'annu!!!.
#NAGAA #JAALALA #TOKKUMMAA
👇
#BIYYA_TEENYAAF!!!.
Nuti dargaggoonni biyya teenya #ITIYOOPHIYAA jaalala, tokkummaa fi nagaan ni ijaarra!!!.
Dubbii (Haasaa) jibbiinsaa irraa of haa qusannu. #Stop_Hate_Speech
#update የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች የአብሮነት፣ የምስጋናና የኢፍጣር መርሐ ግብር ጠሚ/ር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በሚሊኒየም አዳራሽ ትናንት ማምሻዉን ተደረገ፡፡ ጠሚ/ር ዐቢይ በንግግራቸዉ አንዳችን ለሌላችን አስፈላጊ መሆናችንን አሥምረዉ ረመዳን በፍቅር፡ በለጋስነት፡ በይቅርታ ከተጾመ ቆሎ፤ በውሸት፡ በሐሜት፡ በማሳበቅ ከተጾመ ረመዳን አሻሮ እንደሚሆን ገልጸዋል፡፡ የሙስሊሙ ሰላም የሀገር ሰላም አንድሆነ የተናገሩት ጠ/ሚር የሙስሊም አንድ መሆን ለክርስቲያንም ጠቃሚ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
#PMOEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#PMOEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በማዕከላዊና ምዕራብ ጎንደር ዞኖች ተከስቶ በነበረ ግጭት መደበኛ ትምህርታቸውን መከታተል ያልቻሉ ከ7ሺህ 600 በላይ ተማሪዎች ዘንድሮ የሚሰጡትን ክልላዊና አገር አቀፍ ፈተናዎች እንደማይወስዱ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ሙላው አበበ እንደገለጹት በዞኖቹ በነበረው ግጭት በ53 የአንደኛና በአምስት የሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ሥራ ተቋርጦ ቆይቷል።
“በግጭቱ ተማሪዎቹን ጨምሮ የትምህርት ቤቶቹ ማኅበረሰብ አባላት በመፈናቀላቸውና ተማሪዎች በቶሎ ወደ ትምህርት ገበታቸው ሊመለሱ ባለመቻላቸው ፈተናዎቹን እንዳይወስዱ ተወስኗል” ብለዋል።
ፈተናዎቹን የማይወስዱት ከ4ሺህ በላይ የስምንተኛ ክፍል እንዲሁም ከ3ሺህ 600 የሚበልጡት ደግሞ የ10ኛና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች መሆናቸውን ተናግረዋል።
ተማሪዎቹ በመጪው ዓመት ትምህርታቸውን በአግባቡ ተከታትለውና በቂ ዝግጅት አድርገው ፈተናዎቹን እንደሚወስዱም አመላክተዋል።
እንደ ምክትል ቢሮው ኃላፊ ገለጻ ተማሪዎቹ በመጪው ዓመት መደበኛ ትምህርታቸውን በሚገባ ተከታትለው ፈተናዎቹን እንዲወስዱ ለማስቻል ቢሮው ከወዲሁ ዝግጅት እያደረገ ነው።
በክልሉ ከ804 ሺህ በላይ የ8ኛ፣ የ10ኛና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ክልላዊና ሀገር አቀፍ ብሄራዊ ፈተናዎች እንደሚወስዱ ታውቋል።
ምንጭ፡- ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ሙላው አበበ እንደገለጹት በዞኖቹ በነበረው ግጭት በ53 የአንደኛና በአምስት የሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ሥራ ተቋርጦ ቆይቷል።
“በግጭቱ ተማሪዎቹን ጨምሮ የትምህርት ቤቶቹ ማኅበረሰብ አባላት በመፈናቀላቸውና ተማሪዎች በቶሎ ወደ ትምህርት ገበታቸው ሊመለሱ ባለመቻላቸው ፈተናዎቹን እንዳይወስዱ ተወስኗል” ብለዋል።
ፈተናዎቹን የማይወስዱት ከ4ሺህ በላይ የስምንተኛ ክፍል እንዲሁም ከ3ሺህ 600 የሚበልጡት ደግሞ የ10ኛና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች መሆናቸውን ተናግረዋል።
ተማሪዎቹ በመጪው ዓመት ትምህርታቸውን በአግባቡ ተከታትለውና በቂ ዝግጅት አድርገው ፈተናዎቹን እንደሚወስዱም አመላክተዋል።
እንደ ምክትል ቢሮው ኃላፊ ገለጻ ተማሪዎቹ በመጪው ዓመት መደበኛ ትምህርታቸውን በሚገባ ተከታትለው ፈተናዎቹን እንዲወስዱ ለማስቻል ቢሮው ከወዲሁ ዝግጅት እያደረገ ነው።
በክልሉ ከ804 ሺህ በላይ የ8ኛ፣ የ10ኛና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ክልላዊና ሀገር አቀፍ ብሄራዊ ፈተናዎች እንደሚወስዱ ታውቋል።
ምንጭ፡- ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ከትላንት በስትያ ከሌሊቱ 7 ሰዓት ገደማ በገላን ኮንደሚኒየም አንዲት የቤት ሠራተኛ አሠሪዋና ሓፃናት ልጆቿ ላይ በስለት እና በዘነዘና ጉዳት አድርሣ ተሰውራለች።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሕዝብ ግንኙነት ምክትል ዳይሬክተር ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ ለቢቢሲ እንደገለፁት የመግደል ሙከራው የተከሰተው ከትናንትና ወዲያ በአቃቂ ክፍለ ከተማ ገላን ኮንደሚኒየም ነው።
የቤት አሰሪዋ የ25 አመት ዕድሜ ያላቸው ቅድስት ሀብቴ ከልጆቿና አሁን ከተጠረጠረችው ሰራተኛ ፅጌ ምናቡ ጋር አብራ ትኖር ነበር።
"አሰሪዋ በተኛኝበት ጭንቅላቷን በዘነዘና በመምታት እንዲሁም የሶስት አመት ህፃን ልጅ በቢላዋ አንገቷንና እንዲሁም የአንድ አመት ጨቅላም በደረሰባት ጉዳት በአፏና በአፍንጫዋ አካባቢ ደም ፈሷታል" ብለዋል።
ጉዳቱን ካደረሰች በኋላ የተሰወረች ሲሆን ፖሊስ አለችበት የምትባለው አካባቢ ፍለጋ እያደረገ መሆኑን ነው።
አሰሪዋም ሆነ ልጆቹ ለህይወታቸው የሚያሰጋ ምንም ነገር እንደሌለ ጤናቸው እያገገሙ መሆኑንም ተናግረዋል። የፀቡ መንስኤ ምን እንደሆነ እስካሁን ድረስ እንዳልታወቀም ምክትል ዳይሬክተሩ ለቢቢሲ ገልፀዋል።
Via #BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሕዝብ ግንኙነት ምክትል ዳይሬክተር ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ ለቢቢሲ እንደገለፁት የመግደል ሙከራው የተከሰተው ከትናንትና ወዲያ በአቃቂ ክፍለ ከተማ ገላን ኮንደሚኒየም ነው።
የቤት አሰሪዋ የ25 አመት ዕድሜ ያላቸው ቅድስት ሀብቴ ከልጆቿና አሁን ከተጠረጠረችው ሰራተኛ ፅጌ ምናቡ ጋር አብራ ትኖር ነበር።
"አሰሪዋ በተኛኝበት ጭንቅላቷን በዘነዘና በመምታት እንዲሁም የሶስት አመት ህፃን ልጅ በቢላዋ አንገቷንና እንዲሁም የአንድ አመት ጨቅላም በደረሰባት ጉዳት በአፏና በአፍንጫዋ አካባቢ ደም ፈሷታል" ብለዋል።
ጉዳቱን ካደረሰች በኋላ የተሰወረች ሲሆን ፖሊስ አለችበት የምትባለው አካባቢ ፍለጋ እያደረገ መሆኑን ነው።
አሰሪዋም ሆነ ልጆቹ ለህይወታቸው የሚያሰጋ ምንም ነገር እንደሌለ ጤናቸው እያገገሙ መሆኑንም ተናግረዋል። የፀቡ መንስኤ ምን እንደሆነ እስካሁን ድረስ እንዳልታወቀም ምክትል ዳይሬክተሩ ለቢቢሲ ገልፀዋል።
Via #BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የኦሮሚያ ክልል ለ7 ሺህ 29 የህግ ታራሚዎች #ይቅርታ ማድረጉን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ #ሽመልስ_አብዲሳ አስታወቁ፡፡ በክልሉ መንግስት ይቅርታ የተደረገላቸው ታራሚዎች በቆይታቸው መልካም ባህሪ ያሳዩ መሆናቸው ጉዳዩን የሚመለከተው ቦርድ እንዳረጋገጠ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል።
ይቅርታው በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር፣ በዘር ጭፍጨፋ፣ በደን ጭፍጨፋ እና በሴቶችና ህፃናት ላይ ጥቃት የፈፀሙ አካላትን እንደማይመለከት ነው የተነገረው። ማህበረሰቡም ይቅርታ የተደረገላቸው ሰዎች ከማረሚያ ቤት ውጭ ያለውን ህይወት እስከሚላመዱ ድረስ ድጋፍ እንዲያደርግላቸው ጥሪ አቅርበዋል።
የህግ ታራሚዎችም ወደ ማህበረሰቡ ከተቀላቀሉ በኋላ በስራ ለመካስ መስራት እንደሚገባቸው ነው ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የተናገሩት። ይቅርታ የተደረገላቸው የህግ ታራሚዎችም ከዛሬ ጀምሮም ህብረተሰቡን መቀላቀል ይጀምራሉ።
Via #OBN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ይቅርታው በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር፣ በዘር ጭፍጨፋ፣ በደን ጭፍጨፋ እና በሴቶችና ህፃናት ላይ ጥቃት የፈፀሙ አካላትን እንደማይመለከት ነው የተነገረው። ማህበረሰቡም ይቅርታ የተደረገላቸው ሰዎች ከማረሚያ ቤት ውጭ ያለውን ህይወት እስከሚላመዱ ድረስ ድጋፍ እንዲያደርግላቸው ጥሪ አቅርበዋል።
የህግ ታራሚዎችም ወደ ማህበረሰቡ ከተቀላቀሉ በኋላ በስራ ለመካስ መስራት እንደሚገባቸው ነው ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የተናገሩት። ይቅርታ የተደረገላቸው የህግ ታራሚዎችም ከዛሬ ጀምሮም ህብረተሰቡን መቀላቀል ይጀምራሉ።
Via #OBN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቅዲሾ ትላንት በመኪና ውስጥ የተጠመደ ቦምብ ፈንድቶ ቢያንስ 5 ሰዎች መሞታቸውን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘግቧል። አሶስየትድ ፕሬስ የሟቾቹ ቁጥር 6 ነው ሲል የጀርመን ዜና አገልግሎት ደግሞ ቁጥሩን ወደ 20 ከፍ አድርጎታል።
ከሟቾቹ መካከል የቀድሞ የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሁሴን ኤልአቤ ፋህዬ እንደሚገኙበት የሶማሊያ የማስታወቂያ ሚኒስትር ሞሀመድ አብዲ ሃይር ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል። ሟቹ ሚኒስትር በዚህ ሃላፊነት ያገለገሉትም በበጎርጎሮሳዊው 2007 ዓ.ም. በጠቅላይ ሚኒስትር ሞሀመድ ጌዲ የሥልጣን ዘመን ነበር። በከተማይቱ በስተደቡብ በሚገኝ በአንድ የፍተሻ ኬላ አቅራቢያ በደረሰው በዚሁ ጥቃት ሌሎች 11 ሰዎችም ቆስለዋል።
አብዱልቃድር አህመድ የተባሉ የፀጥታ ባለሥልጣንን ጠቅሶ የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት እንደዘገበው ዳልጂርካ በተባለው አካባቢ አቅራቢያ በደረሰው በዚሁ አደጋ ከተጎዱት መካከል የጸጥታ ኃይሎች ይገኙበታል። ማዴ አህመድ የተባሉት እኚህ የከተማዋ ነዋሪ ልጃቸውን እና ቤታቸውን ማጣታቸውን ይናገራሉ።
«ባለፉት ጊዜያት በዚህ አካባቢ በተደጋጋሚ ቆስዬ ነበር። ዛሬ ደግሞ በዚህ ጥቃት ልጄ ተገድላለች። መኖሪያ ቤቴም ወድሟል። ይህ እጅግ አስከፊ ነው።» ለጥቃቱ ሃላፊነቱን የወሰደው የሶማሊያ መንግሥትን የሚወጋው አሸባብ የተባለው ቡድን ባወጣው መግለጫ እንዳለው የጥቃቱ ዒላማ የመንግሥት ባለሥልጣናት እና የህግ አውጭዎች የመኪና አጀብ ነበር።
Via #DW
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከሟቾቹ መካከል የቀድሞ የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሁሴን ኤልአቤ ፋህዬ እንደሚገኙበት የሶማሊያ የማስታወቂያ ሚኒስትር ሞሀመድ አብዲ ሃይር ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል። ሟቹ ሚኒስትር በዚህ ሃላፊነት ያገለገሉትም በበጎርጎሮሳዊው 2007 ዓ.ም. በጠቅላይ ሚኒስትር ሞሀመድ ጌዲ የሥልጣን ዘመን ነበር። በከተማይቱ በስተደቡብ በሚገኝ በአንድ የፍተሻ ኬላ አቅራቢያ በደረሰው በዚሁ ጥቃት ሌሎች 11 ሰዎችም ቆስለዋል።
አብዱልቃድር አህመድ የተባሉ የፀጥታ ባለሥልጣንን ጠቅሶ የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት እንደዘገበው ዳልጂርካ በተባለው አካባቢ አቅራቢያ በደረሰው በዚሁ አደጋ ከተጎዱት መካከል የጸጥታ ኃይሎች ይገኙበታል። ማዴ አህመድ የተባሉት እኚህ የከተማዋ ነዋሪ ልጃቸውን እና ቤታቸውን ማጣታቸውን ይናገራሉ።
«ባለፉት ጊዜያት በዚህ አካባቢ በተደጋጋሚ ቆስዬ ነበር። ዛሬ ደግሞ በዚህ ጥቃት ልጄ ተገድላለች። መኖሪያ ቤቴም ወድሟል። ይህ እጅግ አስከፊ ነው።» ለጥቃቱ ሃላፊነቱን የወሰደው የሶማሊያ መንግሥትን የሚወጋው አሸባብ የተባለው ቡድን ባወጣው መግለጫ እንዳለው የጥቃቱ ዒላማ የመንግሥት ባለሥልጣናት እና የህግ አውጭዎች የመኪና አጀብ ነበር።
Via #DW
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ናይጄሪያ ፕላስቲክ ቦርሳዎችን የሚሸጡ፣ የሚጠቀሙና የሚያመርቱን እስከ 13 ሺህ ዶላር በሚደርስ ገንዘብ ልትቀጣ ነው። ፌስታል መጠቀም የሚከለክለውን አዋጅ የናይጄሪያ ፓርላማ ያፀደቀው ሲሆን አዋጁ ህግ እንዲሆን ለፕሬዘዳነት ሞሃማዱ ቡሃሪ የሚላክ ይሆናል።
Via #BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia