TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.9K photos
1.52K videos
215 files
4.17K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#StopHateSpeech🔝

የትላንት ምሽቱ የTIKVAH_ETHIOPIA #STOP_HATE_SPEECH 3ኛው መድረክ እጅግ በጣም በተሳካ ሁኔታ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶክተር #ታከለ(WSU) በተገኙበት ተካሂዷል። ዶክተር ታከለ #ለመላው ሀገራችን ህዝብ የሚሆኑ #ጠንካራ መልዕክቶችን አስተላልፈዋል። የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላትም በቀጣይ ስራዎች ላይ ውይይት አድርገዋል።

⌚️ምሽት 1:30 የዶክተሩን ንግግር ጨምሮ ሌሎች ተያያዥ መረጃዎችን አቀርብላችኃለሁ!!

ማስታወሻ🗓

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የፊታችን ቅዳሜ እና እሁድ #StopHateSpeech የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ስለሚኖር ተዘጋጁ!

@tsegabwolde @tikvahethiopia
etv Live🔝

#ከመጋቢት_እስከ_መጋቢት በሚል ርዕስ የጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር #ዐቢይ_አህመድ ሀላፊነታቸውን የተረከቡበት #1ኛ_ዓመት በሚሊኒየም አዳራሽ እየተከበረ ይገኛል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ: #የStopHateSpeech እንቅስቃሴ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ #ፕሬዘዳንቱ ዶክተር #ታከለ_ታደሰ በተገኙበት የመጨረሻው መድረክ ተካሂዷል።

ፎቶ፦ @odansiif
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#StopHateSpeech

ደካማ አመራሮች...

"የኢትዮጵያ ህዝብ እርስ በእርሱ እንዳይተማመን ያደረጉት ደካማ አመራሮች ነበሩ። አንዱ ሌላውን #እንዲገድል ጎራዴ በመኪና ተጭኖ እንዲጓዝ ሲያደርጉ የነበሩት አመራሮች ናቸው። ... በሙሉ ሲሰበክ የነበረው #ጥላቻ፤ አንዱ በሌላው ላይ እንዲነሳ ነው። አማራው ኦሮሞው ላይ፤ አማራው ትግሬው ላይ እንዲነሳ፤ ወላይታ ሲዳማ ላይ፤ ሲዳማ ወላይታ ላይ እንዲነሳ ሲሰራ ከርሟል ይሄ ድምር ውጤት ደግሞ #የመንግስት ነው።" አዲሱ የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶክተር #ታከለ_ታደሰ በTIKVAH-ETH የStopHateSpeech 3ኛው መድረክ ላይ ከተናገሩት የተወሰደ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia