አዳማ🔝
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #ዐቢይ_አሕመድ የ7ኛው የኢፌዲሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን ክብረ በዓል ወቅት በሰራዊቱ ያላቸውን ኩራት ገልፀዋል።
ጠ/ሚሩ በጦር ኃይሉ ውስጥ ግልጽነትና ሌሎች ክፍተቶችን ለመሙላት የተከናወኑ ዋና ዋና ለውጦችን በማንሳት የተመዝገበውንም ከፍተኛ ለውጥ አበረታች መሆኑን ገልጸዋል።
በዋናነትም ቁልፍ የሆነው የለውጡ መለያም ከፖለቲካ ወገንተኝነት የፀዳ ሙያዊ ብቃት ያለው ሰራዊት መገንባት ነው። መከላከያ ሰራዊቱን ከማዘመንና በሞያ ከማብቃት ጎን ለጎንም ጠ/ሚሩ የኢትዮጲያ ወጣቶች የጦር ሰራዊቱን #ዘመናዊ_ተቋማት_ግንባታና #የቴክኖሎጂ ልህቀት እርምጃ እንዲያግዙ ጥሪ አቅርበዋል።
ምንጭ፦ የጠ/ሚ ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #ዐቢይ_አሕመድ የ7ኛው የኢፌዲሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን ክብረ በዓል ወቅት በሰራዊቱ ያላቸውን ኩራት ገልፀዋል።
ጠ/ሚሩ በጦር ኃይሉ ውስጥ ግልጽነትና ሌሎች ክፍተቶችን ለመሙላት የተከናወኑ ዋና ዋና ለውጦችን በማንሳት የተመዝገበውንም ከፍተኛ ለውጥ አበረታች መሆኑን ገልጸዋል።
በዋናነትም ቁልፍ የሆነው የለውጡ መለያም ከፖለቲካ ወገንተኝነት የፀዳ ሙያዊ ብቃት ያለው ሰራዊት መገንባት ነው። መከላከያ ሰራዊቱን ከማዘመንና በሞያ ከማብቃት ጎን ለጎንም ጠ/ሚሩ የኢትዮጲያ ወጣቶች የጦር ሰራዊቱን #ዘመናዊ_ተቋማት_ግንባታና #የቴክኖሎጂ ልህቀት እርምጃ እንዲያግዙ ጥሪ አቅርበዋል።
ምንጭ፦ የጠ/ሚ ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የመከላከያ ሰራዊቱ #ለጠላቶች የፍርሃት፤ ለኢትዮጵያውያን ደግሞ #የኩራት ምንጭ ነው"- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር #አብይ_አህመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
7ኛው የመከላከያ ቀን🔝ተጨማሪ ፎቶዎች ዛሬ #በአዳማ ከተማ የተከበረው 7ኛው መከላከያ ሰራዊት ቀን!
ፎቶ፦ የጠ/ሚ ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ፦ የጠ/ሚ ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
‹‹እየተገነባ ያለው #የመከላከያ_ሠራዊት ዛሬ የሁሉንም #ሉዓላዊነት የሚጠብቅ ነገ ደግሞ የሕዝብ ውክልና አግኝታችሁ ሥልጣን የምትይዙ ተረክባችሁ የምታስቀጥሉት ተቋም ነው›› ጠቅላይ ሚኒስትርና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዶክተር #ዐብይ_አህመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia