TIKVAH-ETHIOPIA
#ኢትዮጵያ ከሰሞኑን በኢትዮጵያ የዘር ፍሬ ልገሳ ማከናወንን የሚፈቅድ ድንጋጌ የያዘ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ። ለተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ ሕግ " የጤና አገልግሎት አስተዳደር እና ቁጥጥር ረቂቅ አዋጅ " ይሰኛል። አስራ ሁለት ክፍሎች ያሉት ረቂቅ አዋጁ ፦ - ስለ አጠቃላይ የጤና አገልግሎት፣ - ስለ ጤና አገልግሎት አሰጣጥ፣ - ስለ ልዩ የጤና አገልግሎቶች፤ - ስለ…
#ኢትዮጵያ
ሰሞኑን በፓርላማ የፀደቀው የጤና አገልግሎት አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ ምን ይዟል ?
➡️ የዘር ፍሬ በመለገስ ልጅ መውለድ እንዲቻል ለመፍቀድ ቀርቦ የነበረው የአዋጅ ድንጋጌ የለበትም።
➡️ በመሣሪያ ላይ የተመሠረተ አተነፋፈስ ማቋረጥ ተፈቅዷል።
" የጤና አገልግሎት አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ " ለ3 ወር ያህል ውይይት ሲደረግበት ቆይቶ ከቀናት በፊት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ9 ድመጸ ተአቅቦ ፣ 1 ተቃውሞ በአብላጫ ድምጽ ፀድቋል።
የዘር ፍሬን በመለገስ በቴክኖሎጂ በመታገዝ ልጅ መውለድ እንዲቻል እንዲፈቅድ በረቂቅ ሕጉ ተካቶ የነበረው አንቀጽ እንዲወጣ ተደርጓል።
ለጤና፣ ማኅበራዊና ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቶ ውይይት ሲደረግበት በነበረው ረቂቅ አዋጅ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ ተዋልዶ ሕክምና አገልግሎት የሚፈቅደው ድንጋጌ እንዲወጣ ተጠይቆ ነበር።
ድንጋጌው እንዲወጣ ያደረገው " ልጅ እንዲኖረው የፈለገ ምን ይሁን ? " ለሚለው ጥያቄ፣ የጉዲፈቻ ልጅ በበቂ ሁኔታ የሚገኝ መሆኑን ቋሚ ኮሚቴው ተነጋግሮበት በመወሰኑ ነው።
የቋሚ ኮሚቴው ምክትል ሰብሳቢ ታደለ ቡራቃ (ዶ/ር) ምን አሉ ?
" ድንጋጌው ከረቂቁ እንዲወጣ የተደረገው ወላጆች ልጅ ለመውለድ ያላቸውን ፍላጎት ሳይሆን፣ ሕግ አውጪው የሚወለዱ ልጆች የማኅበረሰብ ቀውስ እዳያጋጥማቸው በማሰብ፣ ከእምነትና ከማኅበረሰብ መስተጋብር ጋር የተጣጣመ ሕግ መውጣት እንዳለበት ታስቦ ነው።
በተጨማሪም ከሕገ መንግሥቱ ጋር የሚጋጭ ድንጋጌ ማውጣት ስለማይፈቀድ ነው።
ለተጋቢ ባለትዳሮች ፍላጎት ሲባል ይህ ሕግ ወጥቶ የሚወለደውን ሕፃን መብት መጋፋት አያስፈልግም።
ይሁን እንጂ የፀደቀው ሕግ በጋብቻ የተጣመሩ ባለትዳሮች ያለ ልገሳ የራሳቸውን የዘር ፍሬ ብቻ በመውሰድ፣ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ ተዋልዶ ሕክምና ማግኘት እንዲችሉ ፈቅዷል " ብለዋል።
ለፓርላማ ቀርቦ የነበረው ረቂቅ ሕግ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ ተዋልዶ ሕክምና አገልግሎት ተጠቃሚዎች፣ በሕጋዊ ጋብቻ የተጣመሩ ወይም ተፈጥሮአዊ በሆነ መንገድ ልጅ መውለድ የማይችሉ መሆናቸው በዘርፉ ባለሙያ ሲረጋገጥ እንደሆነ ይል ነበር፡፡
የምክር ቤት አባላት የዘር ፍሬን በሕጉ ከተፈቀደው ውጪ አሳልፎ የሰጠ አካል ከተገኘ በወንጀል ሕግ ተጠያቂ እንዲሆን ጥሪ አቅርበዋል።
በሌላ በኩል ፤ በአዋጁ አንቀጽ 14 በመሣሪያ ብቻ የተመሠረተ የአተነፋፈስ ሥርዓት ስለሚቋረጥበት ሁኔታ ድንጋጌ ተቀምጧል፡፡
በዚህ ድንጋጌ በመሣሪያ ላይ ብቻ የተመሠረተ የአተነፋፈስ ሥርዓትን ማቋረጥ የሚቻለው፣ የልብና የመተንፈሻ አካላት የአሠራር ሥርዓት መመለስ በማይችልበት ደረጃ ሥራቸውን ሲያቆሙ ወይም የአንጎል ሞት ሲረጋገጥ ብቻ ነው።
አፈጻጸሙ አግባብነት ባላቸው ሶስት ባለሙያዎች ሲረጋገጥ ብቻ እንደሆነ ተደንግጓል፡፡
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሪፖርተር ጋዜጣ ነው።
@tikvahethiopia
ሰሞኑን በፓርላማ የፀደቀው የጤና አገልግሎት አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ ምን ይዟል ?
➡️ የዘር ፍሬ በመለገስ ልጅ መውለድ እንዲቻል ለመፍቀድ ቀርቦ የነበረው የአዋጅ ድንጋጌ የለበትም።
➡️ በመሣሪያ ላይ የተመሠረተ አተነፋፈስ ማቋረጥ ተፈቅዷል።
" የጤና አገልግሎት አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ " ለ3 ወር ያህል ውይይት ሲደረግበት ቆይቶ ከቀናት በፊት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ9 ድመጸ ተአቅቦ ፣ 1 ተቃውሞ በአብላጫ ድምጽ ፀድቋል።
የዘር ፍሬን በመለገስ በቴክኖሎጂ በመታገዝ ልጅ መውለድ እንዲቻል እንዲፈቅድ በረቂቅ ሕጉ ተካቶ የነበረው አንቀጽ እንዲወጣ ተደርጓል።
ለጤና፣ ማኅበራዊና ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቶ ውይይት ሲደረግበት በነበረው ረቂቅ አዋጅ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ ተዋልዶ ሕክምና አገልግሎት የሚፈቅደው ድንጋጌ እንዲወጣ ተጠይቆ ነበር።
ድንጋጌው እንዲወጣ ያደረገው " ልጅ እንዲኖረው የፈለገ ምን ይሁን ? " ለሚለው ጥያቄ፣ የጉዲፈቻ ልጅ በበቂ ሁኔታ የሚገኝ መሆኑን ቋሚ ኮሚቴው ተነጋግሮበት በመወሰኑ ነው።
የቋሚ ኮሚቴው ምክትል ሰብሳቢ ታደለ ቡራቃ (ዶ/ር) ምን አሉ ?
" ድንጋጌው ከረቂቁ እንዲወጣ የተደረገው ወላጆች ልጅ ለመውለድ ያላቸውን ፍላጎት ሳይሆን፣ ሕግ አውጪው የሚወለዱ ልጆች የማኅበረሰብ ቀውስ እዳያጋጥማቸው በማሰብ፣ ከእምነትና ከማኅበረሰብ መስተጋብር ጋር የተጣጣመ ሕግ መውጣት እንዳለበት ታስቦ ነው።
በተጨማሪም ከሕገ መንግሥቱ ጋር የሚጋጭ ድንጋጌ ማውጣት ስለማይፈቀድ ነው።
ለተጋቢ ባለትዳሮች ፍላጎት ሲባል ይህ ሕግ ወጥቶ የሚወለደውን ሕፃን መብት መጋፋት አያስፈልግም።
ይሁን እንጂ የፀደቀው ሕግ በጋብቻ የተጣመሩ ባለትዳሮች ያለ ልገሳ የራሳቸውን የዘር ፍሬ ብቻ በመውሰድ፣ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ ተዋልዶ ሕክምና ማግኘት እንዲችሉ ፈቅዷል " ብለዋል።
ለፓርላማ ቀርቦ የነበረው ረቂቅ ሕግ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ ተዋልዶ ሕክምና አገልግሎት ተጠቃሚዎች፣ በሕጋዊ ጋብቻ የተጣመሩ ወይም ተፈጥሮአዊ በሆነ መንገድ ልጅ መውለድ የማይችሉ መሆናቸው በዘርፉ ባለሙያ ሲረጋገጥ እንደሆነ ይል ነበር፡፡
የምክር ቤት አባላት የዘር ፍሬን በሕጉ ከተፈቀደው ውጪ አሳልፎ የሰጠ አካል ከተገኘ በወንጀል ሕግ ተጠያቂ እንዲሆን ጥሪ አቅርበዋል።
በሌላ በኩል ፤ በአዋጁ አንቀጽ 14 በመሣሪያ ብቻ የተመሠረተ የአተነፋፈስ ሥርዓት ስለሚቋረጥበት ሁኔታ ድንጋጌ ተቀምጧል፡፡
በዚህ ድንጋጌ በመሣሪያ ላይ ብቻ የተመሠረተ የአተነፋፈስ ሥርዓትን ማቋረጥ የሚቻለው፣ የልብና የመተንፈሻ አካላት የአሠራር ሥርዓት መመለስ በማይችልበት ደረጃ ሥራቸውን ሲያቆሙ ወይም የአንጎል ሞት ሲረጋገጥ ብቻ ነው።
አፈጻጸሙ አግባብነት ባላቸው ሶስት ባለሙያዎች ሲረጋገጥ ብቻ እንደሆነ ተደንግጓል፡፡
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሪፖርተር ጋዜጣ ነው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
" አሁን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ ማብቃቱ አይቀርም፤ ነገር ግን መች እንደሚያበቃ ማወቅ አይቻልም " - አታላይ አየለ (ፕ/ር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስ ሕዋ ሣይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም የሴስሞሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊ፣ የመሬት መንቀጥቀጥ ሣይንስ መምህርና ተመራማሪ አታላይ አየለ (ፕ/ር) ምን አሉ ? " ዛሬ በአፋር ክልል ፥ በዱለቻ ወረዳ በዶፋን ተራራ ላይ የተከሰተው ጭስ እና እንፋሎት…
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
" ዱአ ያስፈልጋል !! "
" አፋር ክልል ገቢ ረሱ ዞን ሀን ሩካ ወረዳ ከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ህዝቡን ከመኖሪያ ቤቱ አውጥቶ ሜዳ ላይ እያሰደረው ነው።
በተለያየ ግዜ በጎርፍ አደጋ ሲጠቃ የኖረው የአፋር ህዝብ ዛሬም አላህ ይድረስለት።
ሁሉም ሰው ቤት ውስጥ መተኛት አቁሞ ውጭ በረንዳ ላይ ወጥቶ እየተኛ ነው።
ዱአ ያስፍልጋል !! " - መሀመድ ኢሴ
@tikvahethiopia
" አፋር ክልል ገቢ ረሱ ዞን ሀን ሩካ ወረዳ ከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ህዝቡን ከመኖሪያ ቤቱ አውጥቶ ሜዳ ላይ እያሰደረው ነው።
በተለያየ ግዜ በጎርፍ አደጋ ሲጠቃ የኖረው የአፋር ህዝብ ዛሬም አላህ ይድረስለት።
ሁሉም ሰው ቤት ውስጥ መተኛት አቁሞ ውጭ በረንዳ ላይ ወጥቶ እየተኛ ነው።
ዱአ ያስፍልጋል !! " - መሀመድ ኢሴ
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
" ዱአ ያስፈልጋል !! " " አፋር ክልል ገቢ ረሱ ዞን ሀን ሩካ ወረዳ ከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ህዝቡን ከመኖሪያ ቤቱ አውጥቶ ሜዳ ላይ እያሰደረው ነው። በተለያየ ግዜ በጎርፍ አደጋ ሲጠቃ የኖረው የአፋር ህዝብ ዛሬም አላህ ይድረስለት። ሁሉም ሰው ቤት ውስጥ መተኛት አቁሞ ውጭ በረንዳ ላይ ወጥቶ እየተኛ ነው። ዱአ ያስፍልጋል !! " - መሀመድ ኢሴ @tikvahethiopia
" የአሁኑ ከእስከዛሬው ሁሉ ይለያል ፤ በጣም ያስፈራ ነበር " - ነዋሪዎች
በርካቶችን ለሊት ከእንቅልፍ የቀሰቀሰ ጠንካራ የመሬት መንቀጥቀጥ ትላንት ለሊት ተከስቷል።
ከለሊቱ 9:52 ላይ ከአቦምሳ 56 ኪሎ ሜትር ርቀት በሬክተር ስኬል 5.8 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።
ንዝረቱ አዲስ አበባ እና ሌሎች ከተሞች በከፍተኛ ሁኔታ ተሰምቷል።
የቤተሰብ አባላቶቻችን ምን አሉ ?
➡️ " ሩፋኤል አካባቢ ነው ያለሁት ለመጀመሪያ ጊዜ ነው የሰማሁት ያስፈራል እስካሁን አዲስ አበባ ላይ ሲባል ነው ስስማ የነበረው። "
➡️ " በጣም በሚያስፈራ ሁኔታ ከእንቅልፍ ነው የቀሰቀሰኝ። እንዲህ ከፍ ብሎ ተሰምቶኝ አያውቅም። "
➡️ " ሰሚት ነው የምኖረው ፤ እግዚኦ የአሁኑ 9:52 የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት እና የቆየበት ሰከንድ ያስፈራ ነበር። "
➡️ " የአሁኑ በጣም ከበድ ያለ እና ረዘም ያለ ነው ከአያት ኮንዶሚኒየም። "
➡️ " ከአራብሳ ኮንዶሚኒየም ነበር። የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ በጣም ከፍ ያለ ነው። "
➡️ " ከእስካሁኑ ጠንካራውን ንዝረት ነው የሰማነው። ከቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም። እቃዎች ሲወድቁም አስተውያለሁ። "
➡️ " በከባዱ ነበር የዛሬው ደግሞ ከሌሎቹ የተለየ ነበር። "
➡️ " እኔ ባለሁበት ቀጨኔ ከወትሮው ርዝማኔው የጨመረ የመሬት መንቀጥቀጥ ጠንከር ያለ ንዝረት ተከስቷል። "
➡️ " ዱከም ነው ያለነው ንዝረቱም ጠንክሮ እዚህም ተሰምቷል። "
➡️ " ኧረ ያአሏህ ጎሮ ሰፈራ ላይ ነኝ ያለሁት እና የመሬቱ መንቀጥቀጥ ንዝረት ከእንቅልፌ ቀሰቀሰኝ ወይስ በህልሜ ይሁን ያረቢ ብቻ ከባድ ነው በጣም ነው የሚያስጠነግጠው። "
➡️ " በከሚሴ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ተሰምቶናል። በጣም ያስፈራ ነበር አሏህ መጨረሻችንን ያሳምርልን ! '
➡️ " ከለሊቱ 9:53 ላይ ለ5 ሰከንድ የቆየ ከፍ ያለ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ነበር። የካ ክፍለ ከተማ ነው። ድምጹም ከመኝተየ የቀሰቀሰኝ የቤታችን ቁም ሰጥን ሲንቀጠቀጥ ሰምቸ ነው። መሬቱም በጣም ነበር ከተኜውበት የቀሰቀሰኝ። ያስፈራ ነበር። "
በሬክተር ስኬል 5.8 ከተለካው የመሬት መንቀጥቀጥ በኃላ ዳግም በሬክተር ስኬል 4.4 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥም ተከስቶ ነበር።
ውድ ቤተሰቦቻችን " ነገሩ ተለምዷል ፤ ምንም ሊፈጠር አይችልም " ብላችሁ እንዳትዘናጉ በድጋሚ አደራ እንላለን።
#TikvahEthiopiaFamily
@tikvahethiopia
በርካቶችን ለሊት ከእንቅልፍ የቀሰቀሰ ጠንካራ የመሬት መንቀጥቀጥ ትላንት ለሊት ተከስቷል።
ከለሊቱ 9:52 ላይ ከአቦምሳ 56 ኪሎ ሜትር ርቀት በሬክተር ስኬል 5.8 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።
ንዝረቱ አዲስ አበባ እና ሌሎች ከተሞች በከፍተኛ ሁኔታ ተሰምቷል።
የቤተሰብ አባላቶቻችን ምን አሉ ?
➡️ " ሩፋኤል አካባቢ ነው ያለሁት ለመጀመሪያ ጊዜ ነው የሰማሁት ያስፈራል እስካሁን አዲስ አበባ ላይ ሲባል ነው ስስማ የነበረው። "
➡️ " በጣም በሚያስፈራ ሁኔታ ከእንቅልፍ ነው የቀሰቀሰኝ። እንዲህ ከፍ ብሎ ተሰምቶኝ አያውቅም። "
➡️ " ሰሚት ነው የምኖረው ፤ እግዚኦ የአሁኑ 9:52 የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት እና የቆየበት ሰከንድ ያስፈራ ነበር። "
➡️ " የአሁኑ በጣም ከበድ ያለ እና ረዘም ያለ ነው ከአያት ኮንዶሚኒየም። "
➡️ " ከአራብሳ ኮንዶሚኒየም ነበር። የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ በጣም ከፍ ያለ ነው። "
➡️ " ከእስካሁኑ ጠንካራውን ንዝረት ነው የሰማነው። ከቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም። እቃዎች ሲወድቁም አስተውያለሁ። "
➡️ " በከባዱ ነበር የዛሬው ደግሞ ከሌሎቹ የተለየ ነበር። "
➡️ " እኔ ባለሁበት ቀጨኔ ከወትሮው ርዝማኔው የጨመረ የመሬት መንቀጥቀጥ ጠንከር ያለ ንዝረት ተከስቷል። "
➡️ " ዱከም ነው ያለነው ንዝረቱም ጠንክሮ እዚህም ተሰምቷል። "
➡️ " ኧረ ያአሏህ ጎሮ ሰፈራ ላይ ነኝ ያለሁት እና የመሬቱ መንቀጥቀጥ ንዝረት ከእንቅልፌ ቀሰቀሰኝ ወይስ በህልሜ ይሁን ያረቢ ብቻ ከባድ ነው በጣም ነው የሚያስጠነግጠው። "
➡️ " በከሚሴ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ተሰምቶናል። በጣም ያስፈራ ነበር አሏህ መጨረሻችንን ያሳምርልን ! '
➡️ " ከለሊቱ 9:53 ላይ ለ5 ሰከንድ የቆየ ከፍ ያለ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ነበር። የካ ክፍለ ከተማ ነው። ድምጹም ከመኝተየ የቀሰቀሰኝ የቤታችን ቁም ሰጥን ሲንቀጠቀጥ ሰምቸ ነው። መሬቱም በጣም ነበር ከተኜውበት የቀሰቀሰኝ። ያስፈራ ነበር። "
በሬክተር ስኬል 5.8 ከተለካው የመሬት መንቀጥቀጥ በኃላ ዳግም በሬክተር ስኬል 4.4 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥም ተከስቶ ነበር።
ውድ ቤተሰቦቻችን " ነገሩ ተለምዷል ፤ ምንም ሊፈጠር አይችልም " ብላችሁ እንዳትዘናጉ በድጋሚ አደራ እንላለን።
#TikvahEthiopiaFamily
@tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ደስደስበንጉስማልት
ከንጉስ ማልት ጋር ተጨማሪ ደስስስስስስስስስስታን ያጣጥሙ!
ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ https://yangx.top/Negus_Malt
#ከአልኮልነፃ #ደስደስበንጉስ #የጣዕምልኬት_የደስታስሜት #ንጉስማልት
ከንጉስ ማልት ጋር ተጨማሪ ደስስስስስስስስስስታን ያጣጥሙ!
ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ https://yangx.top/Negus_Malt
#ከአልኮልነፃ #ደስደስበንጉስ #የጣዕምልኬት_የደስታስሜት #ንጉስማልት
ዋሪት !
ውድ ደንበኞቻችን የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በምርቶቻችን ላይ ላይ ከታህሳስ 9 - ጥር 23/2016 የሚቆይ እስከ 30% ልዪ ቅናሽ ማድረጋችንን ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው እንዳያመልጥዎት ወደ ማሳያ ክፍሎቻችንን በመምጣት ይጎብኙን !
* 22- ዋሪት ህንፃ
* ጉርድ ሾላ- ሴንቸሪ ሞል
* ለቡ- ቫርኔሮ ፊት ለፊት
* ፒያሳ- ፍርዱ ኮሜርሻል
* ቡልቡላ- ልዑል ህንፃ ፊት ለፊት
* አዳማ- ሶረቲ ሞል
*ወሎ ሰፈር- ከጋራ ሙለታ ህንጻ ጎን
📞0911210706 | 07
ውድ ደንበኞቻችን የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በምርቶቻችን ላይ ላይ ከታህሳስ 9 - ጥር 23/2016 የሚቆይ እስከ 30% ልዪ ቅናሽ ማድረጋችንን ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው እንዳያመልጥዎት ወደ ማሳያ ክፍሎቻችንን በመምጣት ይጎብኙን !
* 22- ዋሪት ህንፃ
* ጉርድ ሾላ- ሴንቸሪ ሞል
* ለቡ- ቫርኔሮ ፊት ለፊት
* ፒያሳ- ፍርዱ ኮሜርሻል
* ቡልቡላ- ልዑል ህንፃ ፊት ለፊት
* አዳማ- ሶረቲ ሞል
*ወሎ ሰፈር- ከጋራ ሙለታ ህንጻ ጎን
📞0911210706 | 07
TIKVAH-ETHIOPIA
" የአሁኑ ከእስከዛሬው ሁሉ ይለያል ፤ በጣም ያስፈራ ነበር " - ነዋሪዎች በርካቶችን ለሊት ከእንቅልፍ የቀሰቀሰ ጠንካራ የመሬት መንቀጥቀጥ ትላንት ለሊት ተከስቷል። ከለሊቱ 9:52 ላይ ከአቦምሳ 56 ኪሎ ሜትር ርቀት በሬክተር ስኬል 5.8 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል። ንዝረቱ አዲስ አበባ እና ሌሎች ከተሞች በከፍተኛ ሁኔታ ተሰምቷል። የቤተሰብ አባላቶቻችን ምን አሉ ? ➡️ " ሩፋኤል አካባቢ…
የመሬት መንቀጥቀጡ እየተከሰተ ባለበት አፋር ክልል አዋሽና አካባቢው ህዝቡ ለበርካታ ሳምንታት ቀን እና ለሊት ከአሁን አሁን ምን ሊፈጠር ነው እያለ በሰቀቀን እያሳለፈ ነው የሚገኘው።
ንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል፣ ሰዎች ቤታቸውን ጥለው ሄደዋል።
በርካቶች ቤት ውስጥ ማደር አቁመው ውጭ በረንዳ ላይ ለማደር ተገደዋል።
ከየትኛውም የሀገሪቱ አካባቢ በላይ ፤ የአፋር ነዋሪዎች ተደጋጋሚና ሊቆም ያልቻለው የመሬት መንቀጥቀጥ ተፅእኖ እያሳደረባቸው ይገኛል።
የትላንት ለሊቱን የመሬት መንቀጥቀጥ በተመለከተ ቃሉን የላከልን የቤተሰባችን አባል ፤ " በጣም አስፈሪ ነበር፣ ከተኛንበት ደንግጠን ተነሳንና መሬት ቁጭ አልን ፤ ያአላህ ምን ማድረግ እንዳለብን እንኳን ግራ ተጋባን ለረጅም ደቂቃዎች ሁላችንም በዝምታ ተውጠን ነበር " ሲል ገልጿል።
የትላንቱ ከሁሉም ይለይ እንደነበረ ጠቁሞ ፤ " ላለፉት በርካታ ሳምንታት እንዲህ ነው እያሳለፍን ያለነው አላህ መፍትሄውን ያምጣው " ብሏል።
@tikvahethiopia
ንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል፣ ሰዎች ቤታቸውን ጥለው ሄደዋል።
በርካቶች ቤት ውስጥ ማደር አቁመው ውጭ በረንዳ ላይ ለማደር ተገደዋል።
ከየትኛውም የሀገሪቱ አካባቢ በላይ ፤ የአፋር ነዋሪዎች ተደጋጋሚና ሊቆም ያልቻለው የመሬት መንቀጥቀጥ ተፅእኖ እያሳደረባቸው ይገኛል።
የትላንት ለሊቱን የመሬት መንቀጥቀጥ በተመለከተ ቃሉን የላከልን የቤተሰባችን አባል ፤ " በጣም አስፈሪ ነበር፣ ከተኛንበት ደንግጠን ተነሳንና መሬት ቁጭ አልን ፤ ያአላህ ምን ማድረግ እንዳለብን እንኳን ግራ ተጋባን ለረጅም ደቂቃዎች ሁላችንም በዝምታ ተውጠን ነበር " ሲል ገልጿል።
የትላንቱ ከሁሉም ይለይ እንደነበረ ጠቁሞ ፤ " ላለፉት በርካታ ሳምንታት እንዲህ ነው እያሳለፍን ያለነው አላህ መፍትሄውን ያምጣው " ብሏል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
የመሬት መንቀጥቀጡ እየተከሰተ ባለበት አፋር ክልል አዋሽና አካባቢው ህዝቡ ለበርካታ ሳምንታት ቀን እና ለሊት ከአሁን አሁን ምን ሊፈጠር ነው እያለ በሰቀቀን እያሳለፈ ነው የሚገኘው። ንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል፣ ሰዎች ቤታቸውን ጥለው ሄደዋል። በርካቶች ቤት ውስጥ ማደር አቁመው ውጭ በረንዳ ላይ ለማደር ተገደዋል። ከየትኛውም የሀገሪቱ አካባቢ በላይ ፤ የአፋር ነዋሪዎች ተደጋጋሚና ሊቆም ያልቻለው የመሬት…
🚨#ጥንቃቄ
ውድ ቤተሰቦቻችን ሆይ ፤ የመሬት መንቀጥቀጥ ድንገተኛ ፣ ቅፅበታዊ መቼ እንደሚፈጠር መቼስ እንደሚቆም የማይታወቅ ክስተት ነው።
መሬት መንቀጥቀጥ ክስተትን መተንበይ የሚባል ነገር የለም ፤ የት አካባቢ እንደሆነ እንጂ መቼ ይከሰታል የሚባለውን ተመራማሪዎች መተንበይ አይችሉም።
ስለዚህ በየትኛውም ሰዓት፣ ጊዜ ሊከሰት ይችላል ፤ ሊመጣ ይችላል ብሎ ማሰብ የግድ ይላል።
" አሁንማ እኮ ተለመደ " ተብሎ መዘናጋት አይገባም።
" ፈጣሪ ክፉን ሁሉ ያርቅልን " እያልን መማፀኑ እንዳለ ሆኖ በዚህ ወቅት ሊደረጉ ስለሚገባቸው ጥንቃቄዎች በአግባቡ ማወቅ ያስፈልጋል።
የሰሞነኛው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት እንዳለ ሆኖ የትላንት ለሊቱ ከፍተኛ የሆነ የማንቂያ ደውል ነው።
ብዙዎች ተኝተው ከነበሩበት ቀስቅሷል ፣ ፎቅ ላይ የሚኖሩ ሰዎች ወዲያና ወዲህ ብለዋል፣ እቃዎች ከላይ ወደ ታች ወድቀዋል።
ሰዓቱ ለሊት የመኝታ ሰዓት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ አንዳንዶች ያልሰሙት ይሆናል እንጂ ጥንካሬው ከእስከዛሬው ሁሉ የተለየ ፤ " ሰምተን እናውቅም " ያሉ ሰዎች ሁሉ የሰሙት ሆኗል።
አዲስ አበባ ብዙ ህንጻዎች ያሉባት በመሆኑ ልዩ ጥንቃቄ ማድረግ ያሻል።
በመሆኑም ውድ ቤተሰቦቻችን ፍጹም አትዘናጉ ! ፈጣሪያችንን ከክፉ ሁሉ ነገር እንዲጠብቀን እየተማፀንና ሳንደናገጥ ንቁ ሁነን የጥንቃቄ እርምጃዎችን ለመተግበር በከፍተኛ ተጠንቀቅ ላይ መሆን ይገባናል።
#TikvahEthiopiaFamily
@tikvahethiopia
ውድ ቤተሰቦቻችን ሆይ ፤ የመሬት መንቀጥቀጥ ድንገተኛ ፣ ቅፅበታዊ መቼ እንደሚፈጠር መቼስ እንደሚቆም የማይታወቅ ክስተት ነው።
መሬት መንቀጥቀጥ ክስተትን መተንበይ የሚባል ነገር የለም ፤ የት አካባቢ እንደሆነ እንጂ መቼ ይከሰታል የሚባለውን ተመራማሪዎች መተንበይ አይችሉም።
ስለዚህ በየትኛውም ሰዓት፣ ጊዜ ሊከሰት ይችላል ፤ ሊመጣ ይችላል ብሎ ማሰብ የግድ ይላል።
" አሁንማ እኮ ተለመደ " ተብሎ መዘናጋት አይገባም።
" ፈጣሪ ክፉን ሁሉ ያርቅልን " እያልን መማፀኑ እንዳለ ሆኖ በዚህ ወቅት ሊደረጉ ስለሚገባቸው ጥንቃቄዎች በአግባቡ ማወቅ ያስፈልጋል።
የሰሞነኛው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት እንዳለ ሆኖ የትላንት ለሊቱ ከፍተኛ የሆነ የማንቂያ ደውል ነው።
ብዙዎች ተኝተው ከነበሩበት ቀስቅሷል ፣ ፎቅ ላይ የሚኖሩ ሰዎች ወዲያና ወዲህ ብለዋል፣ እቃዎች ከላይ ወደ ታች ወድቀዋል።
ሰዓቱ ለሊት የመኝታ ሰዓት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ አንዳንዶች ያልሰሙት ይሆናል እንጂ ጥንካሬው ከእስከዛሬው ሁሉ የተለየ ፤ " ሰምተን እናውቅም " ያሉ ሰዎች ሁሉ የሰሙት ሆኗል።
አዲስ አበባ ብዙ ህንጻዎች ያሉባት በመሆኑ ልዩ ጥንቃቄ ማድረግ ያሻል።
በመሆኑም ውድ ቤተሰቦቻችን ፍጹም አትዘናጉ ! ፈጣሪያችንን ከክፉ ሁሉ ነገር እንዲጠብቀን እየተማፀንና ሳንደናገጥ ንቁ ሁነን የጥንቃቄ እርምጃዎችን ለመተግበር በከፍተኛ ተጠንቀቅ ላይ መሆን ይገባናል።
#TikvahEthiopiaFamily
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
🚨#ጥንቃቄ ውድ ቤተሰቦቻችን ሆይ ፤ የመሬት መንቀጥቀጥ ድንገተኛ ፣ ቅፅበታዊ መቼ እንደሚፈጠር መቼስ እንደሚቆም የማይታወቅ ክስተት ነው። መሬት መንቀጥቀጥ ክስተትን መተንበይ የሚባል ነገር የለም ፤ የት አካባቢ እንደሆነ እንጂ መቼ ይከሰታል የሚባለውን ተመራማሪዎች መተንበይ አይችሉም። ስለዚህ በየትኛውም ሰዓት፣ ጊዜ ሊከሰት ይችላል ፤ ሊመጣ ይችላል ብሎ ማሰብ የግድ ይላል። " አሁንማ እኮ ተለመደ…
" የአስቸኳይ ጊዜ ግብረ-ኃይሎች ችግር ቢደርስ በአስቸኳይ ለመፍታት ከወዲሁ ሰፊ ዝግጅት ማድረግ አለባቸው " - አታላይ አየለ (ፕሮፌሰር)
የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ መጠን ከፍ እያለ እየመጣ በመሆኑ ጉዳት እንዳይከሰት ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስ ስፔስ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር አታላይ አየለ (ፕ/ር) አሳስበዋል።
ፕሮፌሰር ምን አሉ ?
" ትላንት ሌሊት 9:52 ሰዓት ላይ በአቦምሳ የተከሰተው በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 8 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ሰሞኑን በአፋር ክልል አካባቢዎች ሲከሰቱ ከነበሩ ከፍተኛው ነው።
በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት በአዲስ አበባ የተሰማው የመሬት ንዝረትም በመጠኑ ከፍ ያለ ነው።
የመሬት ንዝረቱ በሕንፃዎችም ሆነ በሌሎች ቤቶች ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ይሰማ ነበር።
ነገር ግን እስካሁን በንዝረቱ ምክንያት በአዲስ አበባ የተፈጠረውን ጉዳት ለማወቅ አይቻልም።
የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ መጠን ከፍ እያለ እየመጣ በመሆኑ ጉዳት እንዳይከሰት ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል።
መደረግ ካለባቸው የጥንቃቄ እርምጃዎች መካከል ፦
📣 ቁምሳጥን ላይ የሚቀመጡ ውድ እና ተሰባሪ እንዲሁም ተቀጣጣይ የሆኑ ዕቃዎችን መሬት ላይ ማስቀመጥ፣
📣 የመሬት ንዝረቱ ቅፅበት እስከሚያልፍ ማዕዘን አካባቢ መቆም እና ጠረጴዛ ስር እና ጭንቅላትን መከላከል በሚያስችሉ ቦታዎች መከለል ይጠቀሳሉ።
የአስቸኳይ ጊዜ ግብረ-ኃይሎችም ችግር ቢደርስ በአስቸኳይ ለመፍታት ከወዲሁ ሰፊ ዝግጅት ማድረግ አለባቸው " ብለዋል።
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የኤኤምኤን ነው።
@tikvahethiopia
የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ መጠን ከፍ እያለ እየመጣ በመሆኑ ጉዳት እንዳይከሰት ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስ ስፔስ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር አታላይ አየለ (ፕ/ር) አሳስበዋል።
ፕሮፌሰር ምን አሉ ?
" ትላንት ሌሊት 9:52 ሰዓት ላይ በአቦምሳ የተከሰተው በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 8 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ሰሞኑን በአፋር ክልል አካባቢዎች ሲከሰቱ ከነበሩ ከፍተኛው ነው።
በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት በአዲስ አበባ የተሰማው የመሬት ንዝረትም በመጠኑ ከፍ ያለ ነው።
የመሬት ንዝረቱ በሕንፃዎችም ሆነ በሌሎች ቤቶች ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ይሰማ ነበር።
ነገር ግን እስካሁን በንዝረቱ ምክንያት በአዲስ አበባ የተፈጠረውን ጉዳት ለማወቅ አይቻልም።
የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ መጠን ከፍ እያለ እየመጣ በመሆኑ ጉዳት እንዳይከሰት ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል።
መደረግ ካለባቸው የጥንቃቄ እርምጃዎች መካከል ፦
የአስቸኳይ ጊዜ ግብረ-ኃይሎችም ችግር ቢደርስ በአስቸኳይ ለመፍታት ከወዲሁ ሰፊ ዝግጅት ማድረግ አለባቸው " ብለዋል።
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የኤኤምኤን ነው።
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#መግለጫ : " የአእላፋት ዝማሬ/The Melody of Myriads " ሰኞ በአዲስ አበባ እና በድሬዳዋ በተመሳሳይ ሰዓት ይካሄዳል።
ይህንን አስመልክቶ የተሰጠው መግለጫ ከላይ ተያይዟል።
የዘንድሮው የእላፋት ዝማሬ / The Melody of Myriads በአዲስ አበባ በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል (ቦሌ መድኃኔዓለም) ፤ በድሬዳዋ ደግሞ ለገሀር አደባባይ ብቻ ነው የሚካሄደው።
(መግለጫውን ያንብቡ)
@tikvahethiopia
ይህንን አስመልክቶ የተሰጠው መግለጫ ከላይ ተያይዟል።
የዘንድሮው የእላፋት ዝማሬ / The Melody of Myriads በአዲስ አበባ በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል (ቦሌ መድኃኔዓለም) ፤ በድሬዳዋ ደግሞ ለገሀር አደባባይ ብቻ ነው የሚካሄደው።
(መግለጫውን ያንብቡ)
@tikvahethiopia