#ሲዳማክልል
🛑 " በፍርድ ቤት ሂደት ባለ ጉዳይ ፖሊሶች ጠመንጃ በመደቀን ቤተሰብ ላይ ድብደባ ፈጽመዋል " - ስሞታ አቅራቢዎች
🔵 " ከ200 በላይ ሰዎች ‘ይሰራልን’ ብለው አምነው ሁለት ሰዎች ካመጹ ምን ይደረጋል ? " - ሰሜን ሲዳማ ዞን አስተዳደር
በሲዳማ ክልል፣ ሰሜን ሲዳማ ዞንዝ፣ ሲዳማ ዙሪያ ወረዳ ሻመና ሁሩፋ ቀበሌ " በፍርድ ቤት ሂደት ባለ ጉዳይ በጸጥታ አካላት የድብደባና ንብረት ጭፍጨፋ " እንደተፈጸመባቸው ባለይዞታዎቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ቅሬታቸው በዝርዝር ምንድን ነው ?
" በፍርድ ቤት በሂደት የነበረ የመንገድ ጉዳይ ነበር። የዛሬ ሁለት ወር አካባቢ ነበር ነገሩ የተቀሰቀሰው።
የተቀሰቀሰውም በግድ መንገድ ለማውጣት የቀበሌ አመራሮች ‘መንገድ ይወጣል’ ብለው ጀምረው ነበር የክሱ ሂደት የተጀመረው።
ቤተሰብ ተበትኖ፣ ንብረት ወድሞ እንዴት መኖር ይቻላል ? በሚል ክስ ተነስቶ ጠበቃ ቆሞ እየተካሰሰ ነው። ግን ትላንት የወረዳው ፓሊስ ሙሉ ፓትሮል መጥቶ በግድ ሙሉ ንብረት አውድመው ሂደዋል።
በፍርድ ቤት ሂደት ባለጉዳይ ፖሊሶች ጠመንጃ በመደቀን ቤተሰብ ላይ ድብደባ ፈጽመዋል።
ድብደባ ካደረሱ በኋላ ስድብ፣ ማሸማቀቅና የዛቻ ቃል ተናግረዋል። ‘ለአርሶአሮቹ የሚያስፈልገው ሂደት ተሟልቶ ነው መንገድ መውጣት የሚችለው’ ተብሎ ውሳኔ አግኝቶ ነበር።
እንዲህ የሚያደርጉት ምንም አይነት ወረቀት የላቸውም። ጉዳዩ ወረዳ ላይ በክስ ሂደት ያለ ነው። የሚያፈርሱት ቦታ እንሰት፣ መቃብር፣ ደን፣ ጎመን፣ ባሕር ዛፍ አለው።
ይዞታው የአቶ በቀለ በዶሬ እና አቶ አዲሴ አንጂሎ ሲሆን፣ ወደ 18 ሁለት የቤተሰብ አባላት የሚተዳደሩበት ነው " ብለዋል።
" መንገዱ ያስፈልጋል ከተባለ እንኳ የይገባኛል ጥያቄው ውሳኔውን ሳያገኝ፣ ካሳ ሳይታሰብ ማንም መጥቶ ነው እንዴ መንገድ የሚያወጣው ? " ሲሉ ጠይቀው፣ ባለድርሻ አካላት ለጉዳዩ በአፋጣኝ መፍትሄ እንዲሰጡ ጠይቀዋል።
በፍርድ ሂደት ላይ ባለጉዳይ ለምን እንዲህ አይነት ድርጊት ተመፈጸመ ? ስንል የጠየቅናቸው የሰሜን ሲዳማ አስተዳደር አቶ አዱሱ ቃሚሶ፣ " በፍርድ ቤት የታገደ እኛ ጋ የመጣ ነገር የለም። ውሳኔው እስኪጸድቅ ድረስ ይሄ ቦታ ታግዶ ይቆይ የሚል አልደረሰንም " ብለዋል።
" የንብረት ጭፍጨፋ የተደረገው ከፍርድ ቤት ሂደት በኋላ ይሁን በፊት በሚለው ዙሪያ ያጣራሁት ነገር የለም ለጊዜው " ያሉት አስተዳዳሪው፣ ድብደባውን በተመለከተ ማጣራት እንደሚያደርጉ ገልጸዋል።
በሁሉም አካባቢዎች መንገድ የመክፈት ሥራ እየተሰራ መሆኑን ገልጸው፣ " በእግርጥ መንገዱ የሚነሳው ያለ ካሳ ነው። ንብረቱ ብዙም አይደለም ከግራም ከቀኝም 3፣ 3 ሜትር ብቻ ነው " ሲሉ ተናግረዋል።
" ከ200 በላይ ሰዎች ‘ይሰራልን’ ብለው አምነውበት ሁለት ሰዎች ካመጹ ምን ይደረጋል? የሌሎቹ ተከፍቶ የሌላው አይተው ልማት ነው " ብለዋል።
" ጉዳዩ የእነርሱ ብቻ አይደለም። እስከ ቀበሌ ድረስ መንገድ ከፈታ እንዲደረግ እቅድ ታቅዶ ነበር። ህብረተሰቡ በመንገድ ተጠቃሚ መሆን አለበት "ነው ያሉት።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
🛑 " በፍርድ ቤት ሂደት ባለ ጉዳይ ፖሊሶች ጠመንጃ በመደቀን ቤተሰብ ላይ ድብደባ ፈጽመዋል " - ስሞታ አቅራቢዎች
🔵 " ከ200 በላይ ሰዎች ‘ይሰራልን’ ብለው አምነው ሁለት ሰዎች ካመጹ ምን ይደረጋል ? " - ሰሜን ሲዳማ ዞን አስተዳደር
በሲዳማ ክልል፣ ሰሜን ሲዳማ ዞንዝ፣ ሲዳማ ዙሪያ ወረዳ ሻመና ሁሩፋ ቀበሌ " በፍርድ ቤት ሂደት ባለ ጉዳይ በጸጥታ አካላት የድብደባና ንብረት ጭፍጨፋ " እንደተፈጸመባቸው ባለይዞታዎቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ቅሬታቸው በዝርዝር ምንድን ነው ?
" በፍርድ ቤት በሂደት የነበረ የመንገድ ጉዳይ ነበር። የዛሬ ሁለት ወር አካባቢ ነበር ነገሩ የተቀሰቀሰው።
የተቀሰቀሰውም በግድ መንገድ ለማውጣት የቀበሌ አመራሮች ‘መንገድ ይወጣል’ ብለው ጀምረው ነበር የክሱ ሂደት የተጀመረው።
ቤተሰብ ተበትኖ፣ ንብረት ወድሞ እንዴት መኖር ይቻላል ? በሚል ክስ ተነስቶ ጠበቃ ቆሞ እየተካሰሰ ነው። ግን ትላንት የወረዳው ፓሊስ ሙሉ ፓትሮል መጥቶ በግድ ሙሉ ንብረት አውድመው ሂደዋል።
በፍርድ ቤት ሂደት ባለጉዳይ ፖሊሶች ጠመንጃ በመደቀን ቤተሰብ ላይ ድብደባ ፈጽመዋል።
ድብደባ ካደረሱ በኋላ ስድብ፣ ማሸማቀቅና የዛቻ ቃል ተናግረዋል። ‘ለአርሶአሮቹ የሚያስፈልገው ሂደት ተሟልቶ ነው መንገድ መውጣት የሚችለው’ ተብሎ ውሳኔ አግኝቶ ነበር።
እንዲህ የሚያደርጉት ምንም አይነት ወረቀት የላቸውም። ጉዳዩ ወረዳ ላይ በክስ ሂደት ያለ ነው። የሚያፈርሱት ቦታ እንሰት፣ መቃብር፣ ደን፣ ጎመን፣ ባሕር ዛፍ አለው።
ይዞታው የአቶ በቀለ በዶሬ እና አቶ አዲሴ አንጂሎ ሲሆን፣ ወደ 18 ሁለት የቤተሰብ አባላት የሚተዳደሩበት ነው " ብለዋል።
" መንገዱ ያስፈልጋል ከተባለ እንኳ የይገባኛል ጥያቄው ውሳኔውን ሳያገኝ፣ ካሳ ሳይታሰብ ማንም መጥቶ ነው እንዴ መንገድ የሚያወጣው ? " ሲሉ ጠይቀው፣ ባለድርሻ አካላት ለጉዳዩ በአፋጣኝ መፍትሄ እንዲሰጡ ጠይቀዋል።
በፍርድ ሂደት ላይ ባለጉዳይ ለምን እንዲህ አይነት ድርጊት ተመፈጸመ ? ስንል የጠየቅናቸው የሰሜን ሲዳማ አስተዳደር አቶ አዱሱ ቃሚሶ፣ " በፍርድ ቤት የታገደ እኛ ጋ የመጣ ነገር የለም። ውሳኔው እስኪጸድቅ ድረስ ይሄ ቦታ ታግዶ ይቆይ የሚል አልደረሰንም " ብለዋል።
" የንብረት ጭፍጨፋ የተደረገው ከፍርድ ቤት ሂደት በኋላ ይሁን በፊት በሚለው ዙሪያ ያጣራሁት ነገር የለም ለጊዜው " ያሉት አስተዳዳሪው፣ ድብደባውን በተመለከተ ማጣራት እንደሚያደርጉ ገልጸዋል።
በሁሉም አካባቢዎች መንገድ የመክፈት ሥራ እየተሰራ መሆኑን ገልጸው፣ " በእግርጥ መንገዱ የሚነሳው ያለ ካሳ ነው። ንብረቱ ብዙም አይደለም ከግራም ከቀኝም 3፣ 3 ሜትር ብቻ ነው " ሲሉ ተናግረዋል።
" ከ200 በላይ ሰዎች ‘ይሰራልን’ ብለው አምነውበት ሁለት ሰዎች ካመጹ ምን ይደረጋል? የሌሎቹ ተከፍቶ የሌላው አይተው ልማት ነው " ብለዋል።
" ጉዳዩ የእነርሱ ብቻ አይደለም። እስከ ቀበሌ ድረስ መንገድ ከፈታ እንዲደረግ እቅድ ታቅዶ ነበር። ህብረተሰቡ በመንገድ ተጠቃሚ መሆን አለበት "ነው ያሉት።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
#ኢትዮጵያ
ከሰሞኑን በኢትዮጵያ የዘር ፍሬ ልገሳ ማከናወንን የሚፈቅድ ድንጋጌ የያዘ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ።
ለተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ ሕግ " የጤና አገልግሎት አስተዳደር እና ቁጥጥር ረቂቅ አዋጅ " ይሰኛል።
አስራ ሁለት ክፍሎች ያሉት ረቂቅ አዋጁ ፦
- ስለ አጠቃላይ የጤና አገልግሎት፣
- ስለ ጤና አገልግሎት አሰጣጥ፣
- ስለ ልዩ የጤና አገልግሎቶች፤
- ስለ ጤና ዘርፍ የሰው ኃብት ልማት እና አስተዳደር፤
- ስለ ጤና እና ጤና ነክ ተቋማት እንዲሁም የጤና ባለሙያዎች ቁጥጥርን የሚመለከቱ 60 አንቀጾች አሉት።
ስለ ልዩ የጤና አገልግሎቶች የሚያወሳው የአዋጁ አራተኛ ክፍል ከዘረዘራቸው የጤና አገልግሎቶች መካከል አንዱ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ ተዋልዶ ሕክምና አገልግሎት ነው።
በዚህ ንዑስ ክፍል ሥር የተካተተው አንቀጽ " ፈቃድ የተሰጠው የጤና ተቋም በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ ተዋልዶ የሕክምና አገልገሎት ሊሰጥ ይችላል " ሲል ሕክምናው በሕግ መፈቀዱን ይደነግጋል።
" የዘርፍ ፍሬ ልገሳ... ከዚህ ቀደም በሕግ የተፈቀደ ተግባር ያልነበረ” መሆኑን የጠቆመው የረቂቅ አዋጁ ማብራሪያ፤ በዚህኛው ረቂቅ አዋጅ “ልገሳውን ማከናወን እንደሚቻል የሚደነግግ እና የሚከናወንበትን ሥርዓት የያዘ ዝርዝር ድንጋጌ " መካታቱን አብራርቷል።
ከአስራ አንድ ዓመታት በፊት በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣው " የምግብ፣ መድኃኒት እና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር " ደንብ፤ ፈቃድ ያገኙ ተቋማት የሰው ሰራሽ ሕክምና መስጠት እንደሚችሉ ደንግጓል። የአዋጁ ድንጋጌ " አግባብ ያለው አካል ፈቃድ በሚሰጠው የጤና ተቋም እና የጤና ባለሙያ ሰው ሰራሽ የተዋልዶ ሕክምና መስጠጥ ይቻላል " ይላል።
ደንቡ ዘር ፍሬ ልገሳ ላይ ክለከላን ባያስቀምጥም በግልጽ በሕግ ተፈቀደ መሆኑንም አይጠቅስም።
ለምክር ቤቱ የቀረበው ረቂቅ አዋጅ በበኩሉ የዘር ፍሬ ልገሳ ማድረግ እንደሚቻል እና ሂደቱ ምን መሆን እንዳለበት አስፍሯል።
በረቂቁ መሠረት የዘር ፍሬ መሰብሰብ የሚቻለው ለዚሁ ዓላማ በጤና ሚኒስቴር የተለየ ተቋም ብቻ ነው። ማንኛውም ሰው በሚኒስቴሩ ለተለየው ተቋም የዘር ፍሬውን መለገስ እንደሚችል ረቂቅ ላይ ሰፍሯል።
ይህ የአዋጁ ድንጋጌ ቢኖርም ረቂቁ የዘር ፍሬ ከለጋሾች የሚወሰደው " ከፍተኛ ጉዳት የማያስከትልባቸው መሆኑ በሕክምና ሲረጋገጥ ብቻ " መሆኑን አስቀምጧል።
በረቂቅ አዋጁ ድንጋጌ ከተቀመጠው አግባብ ውጪ " የዘር ፍሬ መለገስ፣ መሰብሰብ ወይም መሸጥ " የተከለከለ መሆኑ ረቂቁ ላይ ሰፍሯል።
የዘር ፍሬ ለመሰብሰብ ከተፈቀደለት ተቋም በተገኘ የዘር ፍሬ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ-ተዋልዶ ሕክምና አገልግሎት ለሚያስፈልጋቸው ተገልጋዮች ሊሰጥ እንደሚችል ያትታል።
በዚህ የሕክምና አገልግሎት " ልጅ ያገኙ ባለትዳሮች የሚወለደው ልጅ ሕጋዊ ወላጆች ይሆናሉ " ይላል።
በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ ተዋልዶ ሕክምና አገልግሎት ሊሰጥ የሚችለው በአራት አስገዳጅ ሁኔታዎች ብቻ መሆኑን ያስቀምጣል።
በዚህ መሠረት ፦
➡️ የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች በሕጋዊ ጋብቻ የተጣመሩ እና ለዚህም ከሚመለከተው አካል ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸው።
➡️ " ተፈጥሯዊ በሆነ መንገድ ልጅ መውለድ የማይችሉ መሆኑ በዘርፉ ባለሙያ ሲረጋገጥ " መሆኑ ሰፍሯል።
➡️ የሚሰጠው ሕክምና አወንታዊ ውጤት ሊኖረው እንደሚችል እና በተገልጋዩ ጤና ላይ ጉዳት የማያስከትል መሆኑ በሕክምና ባለሙያ መረጋገጥ አለበት።
➡️ የባለትዳሮቹን " አገልግሎቱን ለማግኘት በመረጃ ላይ የተመሠረተ የጽሁፍ ፈቃድ " የሚጠይቅ ነው።
ከዚህ በተጨማሪ ባለትዳሮቹ ተፈጥሯዊ በሆነ መንገድ ልጅ መውለድ ቢችሉም፤ " መውለዳቸው በጤናቸው ላይ ከባድ እክል የሚያስከትል መሆኑ በባለሙያ ከተረጋገጠ " ሕክምናውን ማግኘት እንደሚችሉ ረቂቁ ላይ ሰፍሯል።
" የዘር ፍሬ ወይም ከማህፀን ውጪ የተዘጋጀ የዘር ፍሬ ውህድ ወደ ሴቷ ማህጸን ከመግባቱ በፊት በባለሙያ ውሳኔ ወይም በባለ ትዳሮቹ ፍላጎት በማንኛውም ጊዜ ሊወገድ ይችላል " የሚል ድንጋጌን አካትቷል።
ለምክር ቤቱ የቀረበው ረቂቅ እንዲወገድ የተወሰነው የዘር ፍሬ ወይም ዘርፍ ፍሬ ውሃ " ከተገልጋዮች ፍቃድ ከተገኘ ለምርምር ዓላማ ሊውል ይችላል " ይላል።
የረቂቅ አዋጁ ማብራሪያ " በዘር ፍሬ ልገሳ ሥርዓት የሚወለዱ ልጆች እና ወላጆችን በተመለከተ የፌደራል ቤተሰብ ሕግ ላይ ከተቀመጠው የተለየ በመሆኑ ይህንኑ ልዩነት ከቤተሰብ ሕጉ ጋር ባልተፋለሰ መልኩ እንዲቀመጥ ተደርጓል " ይላል።
ተፈጻሚነት የሌላቸውን ሕጎች የሚዘረዝረው የረቂቁ ክፍል በቤተሰብ ሕግ አዋጁ " ስለመወለድ የሚደነግጉት የአዋጁ ... ድንጋጌዎች በዘር ፍሬ ልገሳ በተገኙ ልጆች እና ወላጆቻቸው ላይ ተፈጻሚነት አይኖራቸውም " ሲል ይደነግጋል።
ተፈጻሚነት አይኖራቸውም የተባሉት ድንጋጌዎች አባትነትን እና እናትነትን ስለማወቅ፣ ልጅነትን ስለመቀበል፣ ስለ ልጅነት ማስረጃ እና ሌሎች ጉዳዮችን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች ናቸው።
መረጃው የቢቢሲ አማርኛ ነው።
@tikvahethiopia
ከሰሞኑን በኢትዮጵያ የዘር ፍሬ ልገሳ ማከናወንን የሚፈቅድ ድንጋጌ የያዘ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ።
ለተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ ሕግ " የጤና አገልግሎት አስተዳደር እና ቁጥጥር ረቂቅ አዋጅ " ይሰኛል።
አስራ ሁለት ክፍሎች ያሉት ረቂቅ አዋጁ ፦
- ስለ አጠቃላይ የጤና አገልግሎት፣
- ስለ ጤና አገልግሎት አሰጣጥ፣
- ስለ ልዩ የጤና አገልግሎቶች፤
- ስለ ጤና ዘርፍ የሰው ኃብት ልማት እና አስተዳደር፤
- ስለ ጤና እና ጤና ነክ ተቋማት እንዲሁም የጤና ባለሙያዎች ቁጥጥርን የሚመለከቱ 60 አንቀጾች አሉት።
ስለ ልዩ የጤና አገልግሎቶች የሚያወሳው የአዋጁ አራተኛ ክፍል ከዘረዘራቸው የጤና አገልግሎቶች መካከል አንዱ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ ተዋልዶ ሕክምና አገልግሎት ነው።
በዚህ ንዑስ ክፍል ሥር የተካተተው አንቀጽ " ፈቃድ የተሰጠው የጤና ተቋም በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ ተዋልዶ የሕክምና አገልገሎት ሊሰጥ ይችላል " ሲል ሕክምናው በሕግ መፈቀዱን ይደነግጋል።
" የዘርፍ ፍሬ ልገሳ... ከዚህ ቀደም በሕግ የተፈቀደ ተግባር ያልነበረ” መሆኑን የጠቆመው የረቂቅ አዋጁ ማብራሪያ፤ በዚህኛው ረቂቅ አዋጅ “ልገሳውን ማከናወን እንደሚቻል የሚደነግግ እና የሚከናወንበትን ሥርዓት የያዘ ዝርዝር ድንጋጌ " መካታቱን አብራርቷል።
ከአስራ አንድ ዓመታት በፊት በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣው " የምግብ፣ መድኃኒት እና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር " ደንብ፤ ፈቃድ ያገኙ ተቋማት የሰው ሰራሽ ሕክምና መስጠት እንደሚችሉ ደንግጓል። የአዋጁ ድንጋጌ " አግባብ ያለው አካል ፈቃድ በሚሰጠው የጤና ተቋም እና የጤና ባለሙያ ሰው ሰራሽ የተዋልዶ ሕክምና መስጠጥ ይቻላል " ይላል።
ደንቡ ዘር ፍሬ ልገሳ ላይ ክለከላን ባያስቀምጥም በግልጽ በሕግ ተፈቀደ መሆኑንም አይጠቅስም።
ለምክር ቤቱ የቀረበው ረቂቅ አዋጅ በበኩሉ የዘር ፍሬ ልገሳ ማድረግ እንደሚቻል እና ሂደቱ ምን መሆን እንዳለበት አስፍሯል።
በረቂቁ መሠረት የዘር ፍሬ መሰብሰብ የሚቻለው ለዚሁ ዓላማ በጤና ሚኒስቴር የተለየ ተቋም ብቻ ነው። ማንኛውም ሰው በሚኒስቴሩ ለተለየው ተቋም የዘር ፍሬውን መለገስ እንደሚችል ረቂቅ ላይ ሰፍሯል።
ይህ የአዋጁ ድንጋጌ ቢኖርም ረቂቁ የዘር ፍሬ ከለጋሾች የሚወሰደው " ከፍተኛ ጉዳት የማያስከትልባቸው መሆኑ በሕክምና ሲረጋገጥ ብቻ " መሆኑን አስቀምጧል።
በረቂቅ አዋጁ ድንጋጌ ከተቀመጠው አግባብ ውጪ " የዘር ፍሬ መለገስ፣ መሰብሰብ ወይም መሸጥ " የተከለከለ መሆኑ ረቂቁ ላይ ሰፍሯል።
የዘር ፍሬ ለመሰብሰብ ከተፈቀደለት ተቋም በተገኘ የዘር ፍሬ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ-ተዋልዶ ሕክምና አገልግሎት ለሚያስፈልጋቸው ተገልጋዮች ሊሰጥ እንደሚችል ያትታል።
በዚህ የሕክምና አገልግሎት " ልጅ ያገኙ ባለትዳሮች የሚወለደው ልጅ ሕጋዊ ወላጆች ይሆናሉ " ይላል።
በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ ተዋልዶ ሕክምና አገልግሎት ሊሰጥ የሚችለው በአራት አስገዳጅ ሁኔታዎች ብቻ መሆኑን ያስቀምጣል።
በዚህ መሠረት ፦
➡️ የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች በሕጋዊ ጋብቻ የተጣመሩ እና ለዚህም ከሚመለከተው አካል ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸው።
➡️ " ተፈጥሯዊ በሆነ መንገድ ልጅ መውለድ የማይችሉ መሆኑ በዘርፉ ባለሙያ ሲረጋገጥ " መሆኑ ሰፍሯል።
➡️ የሚሰጠው ሕክምና አወንታዊ ውጤት ሊኖረው እንደሚችል እና በተገልጋዩ ጤና ላይ ጉዳት የማያስከትል መሆኑ በሕክምና ባለሙያ መረጋገጥ አለበት።
➡️ የባለትዳሮቹን " አገልግሎቱን ለማግኘት በመረጃ ላይ የተመሠረተ የጽሁፍ ፈቃድ " የሚጠይቅ ነው።
ከዚህ በተጨማሪ ባለትዳሮቹ ተፈጥሯዊ በሆነ መንገድ ልጅ መውለድ ቢችሉም፤ " መውለዳቸው በጤናቸው ላይ ከባድ እክል የሚያስከትል መሆኑ በባለሙያ ከተረጋገጠ " ሕክምናውን ማግኘት እንደሚችሉ ረቂቁ ላይ ሰፍሯል።
" የዘር ፍሬ ወይም ከማህፀን ውጪ የተዘጋጀ የዘር ፍሬ ውህድ ወደ ሴቷ ማህጸን ከመግባቱ በፊት በባለሙያ ውሳኔ ወይም በባለ ትዳሮቹ ፍላጎት በማንኛውም ጊዜ ሊወገድ ይችላል " የሚል ድንጋጌን አካትቷል።
ለምክር ቤቱ የቀረበው ረቂቅ እንዲወገድ የተወሰነው የዘር ፍሬ ወይም ዘርፍ ፍሬ ውሃ " ከተገልጋዮች ፍቃድ ከተገኘ ለምርምር ዓላማ ሊውል ይችላል " ይላል።
የረቂቅ አዋጁ ማብራሪያ " በዘር ፍሬ ልገሳ ሥርዓት የሚወለዱ ልጆች እና ወላጆችን በተመለከተ የፌደራል ቤተሰብ ሕግ ላይ ከተቀመጠው የተለየ በመሆኑ ይህንኑ ልዩነት ከቤተሰብ ሕጉ ጋር ባልተፋለሰ መልኩ እንዲቀመጥ ተደርጓል " ይላል።
ተፈጻሚነት የሌላቸውን ሕጎች የሚዘረዝረው የረቂቁ ክፍል በቤተሰብ ሕግ አዋጁ " ስለመወለድ የሚደነግጉት የአዋጁ ... ድንጋጌዎች በዘር ፍሬ ልገሳ በተገኙ ልጆች እና ወላጆቻቸው ላይ ተፈጻሚነት አይኖራቸውም " ሲል ይደነግጋል።
ተፈጻሚነት አይኖራቸውም የተባሉት ድንጋጌዎች አባትነትን እና እናትነትን ስለማወቅ፣ ልጅነትን ስለመቀበል፣ ስለ ልጅነት ማስረጃ እና ሌሎች ጉዳዮችን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች ናቸው።
መረጃው የቢቢሲ አማርኛ ነው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Update #ሲዳማክልል
“ ከሀዋሳ ወደ ሻምና ለመሄድ የመኪና መንገድ የለም። መንገድ ለመክፈት ደግሞ አርሶ አደሩ መሬት መስጠት አለበት። የግድ በእነርሱ መሬት ላይ ነው መንገዱ የሚወጣው ” - የሲዳማ ክልል ጸጥታ ቢሮ
በሲዳማ ክልል ሰሜን ሲዳማ ዞን ሲዳማ ዙሪያ ወረዳ ሻመና ሁሩፋ ቀበሌ ባለይዞታዎች፣ “ ፓሊሶች በፍርድ ቤት በተያዘ ጉዳይ ጠመንጃ በመደቀን ቤተሰብ ላይ ድብደባ ፈጽመዋል ” ሲሉ ለቲክቫህ ላቀረቡት አቤቱታ የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ምላሽ ሰጥቷል።
ለዛውም በፍርድ ሂደት ላይ ባለ ጉዳይ “ ጠመንጃ በመደቀን ድብደባ መፈጸም ” ተገቢ ነው ? ስንል የጠየቅናቸው የክልሉ ጸጥታ ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ዳዬሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሀሚድ አሀመድ፣ “ ህዝቡ ተደብድቧል የሚል ቅሬታ አልመጣም። ተደብድቦ ከሆነ የምናጣራ ይሆናል ” ብለዋል።
ቅሬታ አቅራቢዎቹ በገለጹት መሠረት ቅር ያሰኛቸው መንገድ መከፈቱ ሳይይሆን ጉዳዩ በፍርድ ቤት ሂደት እያለ ደርጊቱ መፈጸሙ፣ በፓሊስ ደብደባ ስለተፈጸመባቸው፣ በንብረት ላይ ውድመት ስለደረሰባቸው፣ ካሳ ስላልተከፈላቸው በመሆኑ ነውና ለዚህስ ምላሽዎ ምንድን ነው ? ስንል ላቀረብው ጥያቄም ምላሽ ሰጥተዋል።
አቶ ሀሚድ አሀመድ ፦
“ አዎ በእርግጥ ፍርድ ቤት ያለ ኬዝ ነው። ከላይ ያለ አካል አቅጣጫ ሲያስቀምጥ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ የማይጠበቅበት ሁኔታዎች ሊኖሩ ይችላሉ።
ከጠቅላይ ሚኒስቴር ትዕዛዝ ከመጣ እንደዚህ አይነት ጉዳዮች አንዳንድ ቅድመ ሁኔታዎች የሚጠቅባቸው አይነት ነገሮች ሳይመጡ ሲቀሩ ላይጠበቅ ይችላል።
የሚገመት አይነት ንብረት አይደለም። ፎቶውን ሳይ የተወሰነ አትክልት ነገር አለ ፤ ድንች ፣ ቀይ ሽንኩርት ነበረ። ካሰ የሚከፈል ከሆነ እንደ ካሳ ነው የሚነጋገሩት። ካልሆነ ደግሞ በሌላ ካሳ እንዲከፈላቸው ነበር ማድረግ የነበረባቸው።
‘ በጭራሽ መንገድ አይወጣም ’ ነው እነርሱ ሲሉ የነበሩት። ካሳ ተከፈለ አልተከፈለ የግድ ይላል ህዝቡ ያነሳው ጥያቄ መንገድ የለንም’ የሚል ነውና።
ከሀዋሳ ወደ ሻምና ለመሄድ የመኪና መንገድ የለም። መንገድ ለመክፈት ደግሞ አርሶ አደሩ መሬት መስጠት አለበት። የግድ በእነርሱ መሬት ላይ ነው መንገዱ የሚወጣው።
የፍርድ ቤት ኬዛቸውንም ይከታተሉ። ይሄ ደግሞ እንዳይከታተሉ የሚያደርጋቸው ነገር አይደለም። ተከታትለው ከጨረሱ በኋላ ፍርድ ቤቱ ካሳ ሊያስከፍልላቸው ይችላል።
እኔ ጉዳዩን አጣርቻለሁ። ባለፈው ፕሬዝደንቱ እዛ ሂደው ነበር። አጋጣሚ የፓሊስ ግንባታ ፕሮጀክት ሊያስመርቁ በሄዱበት ‘ እዛ መንገድ እንዲወጣ ነበር ’ ያሉት።
መንገድ በፊት ተከልክሎ ነበር እዚያ ቦታ እንዳይወጣና ፕሬዚደንቱ ካዩ በኋላ መንገዱ እንዲወጣ ነበር ያዘዙት። ባስቀመጡት አቅጣጫ መሠረት ነው መንገዱ እንዲወጣ የተደረገው።
የመንገድ ከፈታ የትም ያለ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ (ዶ/ር) ሀዋሳ መጥተው በነበረበት ወቅት ማግስት ‘ምንድን ነው ችግራችሁ?’ ብለው ሲጠይቁ፣ ‘ሀዋሳ መውጫና መግቢያ መንገድ አጥተናል። ምንም መንገድ አልተከፈተልንም’ የሚል ቅሬታ ሲያነሱ ‘በሲዳማ ክልል ከተሞች የውስጥ መንገድ ሁሉም ቦታ እንዲከፈት ነበር አቅጣጫ አስቀምጠው የወጡት።
በክስ ያሉ ቦታዎች ነበሩ። መንገድ ከፈታ ላይ አንዳንድ ማህበረሰብ እንዲወጣላቸው ይፈልጋሉ። አንዳንዶቹ ደግሞ እንዲወጣ አይፈልጉም።
አንዳንድ ንብረት ይነካል። ይሄ ደግሞ የምንደራደረው ጉዳይ አይደለም። የምንጓዘው፣ መድኃኒት የሚደርሰው፣ ችግር የሚፈታው በመንገድ ነው። ግን ‘መንገድ አይከፈት’ በማለት ሁከት እንዲነሳ የሚፈልጉ አካላት አሉ።
ወደ 6፣ 7፣ 8 ሰዎች ሆነው ነው እዛ ሲጨቃጨቁ የነበረው። ነገር ግን አብዛኛው መንገድ እንዲከፈትላቸው የሚፈልጉ አሉ። በዚህም ከፌደራል እስከ ክልል ድረስ በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ነው እንዲከፈት የተደረገው። ”
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
“ ከሀዋሳ ወደ ሻምና ለመሄድ የመኪና መንገድ የለም። መንገድ ለመክፈት ደግሞ አርሶ አደሩ መሬት መስጠት አለበት። የግድ በእነርሱ መሬት ላይ ነው መንገዱ የሚወጣው ” - የሲዳማ ክልል ጸጥታ ቢሮ
በሲዳማ ክልል ሰሜን ሲዳማ ዞን ሲዳማ ዙሪያ ወረዳ ሻመና ሁሩፋ ቀበሌ ባለይዞታዎች፣ “ ፓሊሶች በፍርድ ቤት በተያዘ ጉዳይ ጠመንጃ በመደቀን ቤተሰብ ላይ ድብደባ ፈጽመዋል ” ሲሉ ለቲክቫህ ላቀረቡት አቤቱታ የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ምላሽ ሰጥቷል።
ለዛውም በፍርድ ሂደት ላይ ባለ ጉዳይ “ ጠመንጃ በመደቀን ድብደባ መፈጸም ” ተገቢ ነው ? ስንል የጠየቅናቸው የክልሉ ጸጥታ ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ዳዬሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሀሚድ አሀመድ፣ “ ህዝቡ ተደብድቧል የሚል ቅሬታ አልመጣም። ተደብድቦ ከሆነ የምናጣራ ይሆናል ” ብለዋል።
ቅሬታ አቅራቢዎቹ በገለጹት መሠረት ቅር ያሰኛቸው መንገድ መከፈቱ ሳይይሆን ጉዳዩ በፍርድ ቤት ሂደት እያለ ደርጊቱ መፈጸሙ፣ በፓሊስ ደብደባ ስለተፈጸመባቸው፣ በንብረት ላይ ውድመት ስለደረሰባቸው፣ ካሳ ስላልተከፈላቸው በመሆኑ ነውና ለዚህስ ምላሽዎ ምንድን ነው ? ስንል ላቀረብው ጥያቄም ምላሽ ሰጥተዋል።
አቶ ሀሚድ አሀመድ ፦
“ አዎ በእርግጥ ፍርድ ቤት ያለ ኬዝ ነው። ከላይ ያለ አካል አቅጣጫ ሲያስቀምጥ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ የማይጠበቅበት ሁኔታዎች ሊኖሩ ይችላሉ።
ከጠቅላይ ሚኒስቴር ትዕዛዝ ከመጣ እንደዚህ አይነት ጉዳዮች አንዳንድ ቅድመ ሁኔታዎች የሚጠቅባቸው አይነት ነገሮች ሳይመጡ ሲቀሩ ላይጠበቅ ይችላል።
የሚገመት አይነት ንብረት አይደለም። ፎቶውን ሳይ የተወሰነ አትክልት ነገር አለ ፤ ድንች ፣ ቀይ ሽንኩርት ነበረ። ካሰ የሚከፈል ከሆነ እንደ ካሳ ነው የሚነጋገሩት። ካልሆነ ደግሞ በሌላ ካሳ እንዲከፈላቸው ነበር ማድረግ የነበረባቸው።
‘ በጭራሽ መንገድ አይወጣም ’ ነው እነርሱ ሲሉ የነበሩት። ካሳ ተከፈለ አልተከፈለ የግድ ይላል ህዝቡ ያነሳው ጥያቄ መንገድ የለንም’ የሚል ነውና።
ከሀዋሳ ወደ ሻምና ለመሄድ የመኪና መንገድ የለም። መንገድ ለመክፈት ደግሞ አርሶ አደሩ መሬት መስጠት አለበት። የግድ በእነርሱ መሬት ላይ ነው መንገዱ የሚወጣው።
የፍርድ ቤት ኬዛቸውንም ይከታተሉ። ይሄ ደግሞ እንዳይከታተሉ የሚያደርጋቸው ነገር አይደለም። ተከታትለው ከጨረሱ በኋላ ፍርድ ቤቱ ካሳ ሊያስከፍልላቸው ይችላል።
እኔ ጉዳዩን አጣርቻለሁ። ባለፈው ፕሬዝደንቱ እዛ ሂደው ነበር። አጋጣሚ የፓሊስ ግንባታ ፕሮጀክት ሊያስመርቁ በሄዱበት ‘ እዛ መንገድ እንዲወጣ ነበር ’ ያሉት።
መንገድ በፊት ተከልክሎ ነበር እዚያ ቦታ እንዳይወጣና ፕሬዚደንቱ ካዩ በኋላ መንገዱ እንዲወጣ ነበር ያዘዙት። ባስቀመጡት አቅጣጫ መሠረት ነው መንገዱ እንዲወጣ የተደረገው።
የመንገድ ከፈታ የትም ያለ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ (ዶ/ር) ሀዋሳ መጥተው በነበረበት ወቅት ማግስት ‘ምንድን ነው ችግራችሁ?’ ብለው ሲጠይቁ፣ ‘ሀዋሳ መውጫና መግቢያ መንገድ አጥተናል። ምንም መንገድ አልተከፈተልንም’ የሚል ቅሬታ ሲያነሱ ‘በሲዳማ ክልል ከተሞች የውስጥ መንገድ ሁሉም ቦታ እንዲከፈት ነበር አቅጣጫ አስቀምጠው የወጡት።
በክስ ያሉ ቦታዎች ነበሩ። መንገድ ከፈታ ላይ አንዳንድ ማህበረሰብ እንዲወጣላቸው ይፈልጋሉ። አንዳንዶቹ ደግሞ እንዲወጣ አይፈልጉም።
አንዳንድ ንብረት ይነካል። ይሄ ደግሞ የምንደራደረው ጉዳይ አይደለም። የምንጓዘው፣ መድኃኒት የሚደርሰው፣ ችግር የሚፈታው በመንገድ ነው። ግን ‘መንገድ አይከፈት’ በማለት ሁከት እንዲነሳ የሚፈልጉ አካላት አሉ።
ወደ 6፣ 7፣ 8 ሰዎች ሆነው ነው እዛ ሲጨቃጨቁ የነበረው። ነገር ግን አብዛኛው መንገድ እንዲከፈትላቸው የሚፈልጉ አሉ። በዚህም ከፌደራል እስከ ክልል ድረስ በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ነው እንዲከፈት የተደረገው። ”
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
' አሻም ' ስያሜውን እንዲቀይር በፍርድ ቤት ለምን ተወሰነ ?
“ ተከሳሽ ' አሻም ' ሚለውን የንግድ ምልክት መጠቀም ማቆም አለበት በማለት ተወስኗል ” - ፍርድ ቤት
አሻም ቴሌቪዝን ሲጠቀምበት የነበረውን አሻም የሚለውን ስያሜ መጠቀም አንዲያቆምና እስከ ጥቅምት 10 ቀን 2017 ዓ/ም እንዲያሳውቅ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለሥልጣን በኩል ማሳሰቢያ እንደተሰጠው ቲክቫህ ኢትዮጵያ ባለሥልጣኑ ይፋ ካደረገው ደብዳቤ ተረድቷል።
ባለሥልጣኑ ተቋሙ የስም ቅያሬ እንዲያደርግ ያሳሰበው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፍ/ብሔር ምድብ ችሎትና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የወሰኑት ውሳኔን መሠረት በማድረግ ነው፡፡
የስም ቅያሬ ማሳሰቢያው ምንን መሠረት ያደረገ ነው ?
የትዕዛዙ መሠረት አሻም ቴሌቪዥን በብስራት ኤፍ ኤም 101.1 ሬድዮ ላይ በሚተላለፈው “ አሻም ” የተሰኘ ፕሮግራም ባቀረበበት የክስ መሠረት ነው።
ቲክቫህ ኢትየጵያ የተመለከታቸው ሰነዶች የስም ቅያሬ ጉዳዩ በይግባኝ እስከ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተኪዶበት ከሳሽ ያቀረቡትን ክስ አሸንፈው ፤ የካሳ ጉዳይ ተጣርቶ ወደፊት እንደሚወሰን ፤ ነገር ግን የቴሌቪዥን ጣቢያው ' አሻም ' የሚለውን ስም መጠቀም እንዲያቆም ውሳኔ የተሰጠበት መሆኑን ያስረዳሉ፡፡
በ2014 ዓ/ም የተጻፈው የፍርድ ቤት ሰነድ ከሳሽ ' አሻም ' የሚለውን ስያሜ በብስራት ኤፍኤም 101.1 እንደሚጠቀምበት፣ ለዚህም ከኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን የምስክር ወረቀት እንዳገኘበት፣ በንግድ ምልክቱ የመጠቀምና ሌሎች እንዳይጠቀሙ የመከልከል መብት በአዋጅ እንደተሰጠው መግለጹን ይተነትናል፡፡
“ ተከሳሽ የከሳሽን ፈቃድ ሳያገኝ እንዲሁም ፈቃድ ሳይጠቅይቅ ' አሻም ' በሚለው በከሻስ የተመዘገበ የንግድ ምልክት በመጠቀም የቴሌቪዥን ጣቢያ ከፍቶ ስርጭት ጅምሯል ” ይላል ሰነዱ።
ከሳሽ ተከሳሹን፣ “ ተከሳሽ የንግድ ምልክት መጠቀሙ ሆን ብሎ ያለአግባብ ለመበልጸግ የተደረገ ተግባር ነው ይህም ተግባር ያልተገባ የንግድ ውድድር ከመሆኑም ባሻገር በከሳሽ ንግድ ስራ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል ” ሲልም ከሶታል፡፡
በዚህም ' አሻም ' የሚለውን የከሳሽን የንግድ ምልክት በቴሌቪዝን ጣቢያ ስያሜነት መጠቀም እንዲያቆም ተከሽ የከሳሽን የንግድ ምልክት እየተጠቀመ በመቆየቱ ከሳሽ ላይ በደረሰው ጉዳት 1 ሚሊዮን ብር እንዲከፈል እንዲወሰን ሲጠይቅ ቆይቷል፡፡
ተከሳሽ (አሻም ቴሌቪዥን) በበኩሉ፣ ከ2009 ጀምሮ አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ በሚል ስያሜ በቴሌቪዥን ማሰራጨት ሥራ እየተጠቀመበት እንደሆነ፣ እውቅና እንዳገኘበት በመግለጽ፣ “ ከሳሽ እኔን ሊከሰኝ የሚያስችለው የህግና የማስረጃ ድጋፍ የለውም ” ሲል አጸፋ መስጠቱን ሰነዱ ያስረዳል፡፡
' አሻም ' የሚለውን ስያሜ ያወጣው “ በህጋዊ መንገድ ከንግድ ቢሮ ” ክፍያ በመፈጸም መሆኑን፣ ቢሮው የሚጠቀምበት ሌላ ሰው ያለመኖሩን አጣርቶ የንግድ ስያሜን እንዲጠቀምበት እንደፈቀደለት በመግለጽ ምላሽ መስጠቱና ሌሎች ጉዳዮች በሰነዱ ተብራርተዋል፡፡
ጉዳዩ በእንዲህ አይነት በርካታ ሂደቶች ከተደረጉ በኋላም ተከሳሽ አሻም የሚለውን ስያሜ እንዲያቆም፣ ንግድ ባንክ በፍርድ ባለእዳ ስም የተከፈተ ሂሳብ ቁጥር ካለ እስከ 292 ሺሕ 850 ብር እንዲያግድ ውሳኔ ትዕዛዝ መሰጠቱ ታውቋል፡፡
የፍርድ ቤት ውሳኔው የክርክር ሂደቱን በዝርዝር ካስረዳ በኋላ፣ “ ተከሳሽ አሻም የሚለውን የንግድ ምልክት መጠቀም ማቆም አለበት በማለት ወስኗል ” ይላል።
ይህንንም የፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲያስፈጽም የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለሥልጣን ታዟል።
(ይህ በከፊል የቀረበ መረጃ ሲሆን፣ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ደርሶት የተመለከተው ሙሉ የፍርድ ቤት ሰነድ ከላይ ተያይዟል)
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
“ ተከሳሽ ' አሻም ' ሚለውን የንግድ ምልክት መጠቀም ማቆም አለበት በማለት ተወስኗል ” - ፍርድ ቤት
አሻም ቴሌቪዝን ሲጠቀምበት የነበረውን አሻም የሚለውን ስያሜ መጠቀም አንዲያቆምና እስከ ጥቅምት 10 ቀን 2017 ዓ/ም እንዲያሳውቅ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለሥልጣን በኩል ማሳሰቢያ እንደተሰጠው ቲክቫህ ኢትዮጵያ ባለሥልጣኑ ይፋ ካደረገው ደብዳቤ ተረድቷል።
ባለሥልጣኑ ተቋሙ የስም ቅያሬ እንዲያደርግ ያሳሰበው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፍ/ብሔር ምድብ ችሎትና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የወሰኑት ውሳኔን መሠረት በማድረግ ነው፡፡
የስም ቅያሬ ማሳሰቢያው ምንን መሠረት ያደረገ ነው ?
የትዕዛዙ መሠረት አሻም ቴሌቪዥን በብስራት ኤፍ ኤም 101.1 ሬድዮ ላይ በሚተላለፈው “ አሻም ” የተሰኘ ፕሮግራም ባቀረበበት የክስ መሠረት ነው።
ቲክቫህ ኢትየጵያ የተመለከታቸው ሰነዶች የስም ቅያሬ ጉዳዩ በይግባኝ እስከ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተኪዶበት ከሳሽ ያቀረቡትን ክስ አሸንፈው ፤ የካሳ ጉዳይ ተጣርቶ ወደፊት እንደሚወሰን ፤ ነገር ግን የቴሌቪዥን ጣቢያው ' አሻም ' የሚለውን ስም መጠቀም እንዲያቆም ውሳኔ የተሰጠበት መሆኑን ያስረዳሉ፡፡
በ2014 ዓ/ም የተጻፈው የፍርድ ቤት ሰነድ ከሳሽ ' አሻም ' የሚለውን ስያሜ በብስራት ኤፍኤም 101.1 እንደሚጠቀምበት፣ ለዚህም ከኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን የምስክር ወረቀት እንዳገኘበት፣ በንግድ ምልክቱ የመጠቀምና ሌሎች እንዳይጠቀሙ የመከልከል መብት በአዋጅ እንደተሰጠው መግለጹን ይተነትናል፡፡
“ ተከሳሽ የከሳሽን ፈቃድ ሳያገኝ እንዲሁም ፈቃድ ሳይጠቅይቅ ' አሻም ' በሚለው በከሻስ የተመዘገበ የንግድ ምልክት በመጠቀም የቴሌቪዥን ጣቢያ ከፍቶ ስርጭት ጅምሯል ” ይላል ሰነዱ።
ከሳሽ ተከሳሹን፣ “ ተከሳሽ የንግድ ምልክት መጠቀሙ ሆን ብሎ ያለአግባብ ለመበልጸግ የተደረገ ተግባር ነው ይህም ተግባር ያልተገባ የንግድ ውድድር ከመሆኑም ባሻገር በከሳሽ ንግድ ስራ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል ” ሲልም ከሶታል፡፡
በዚህም ' አሻም ' የሚለውን የከሳሽን የንግድ ምልክት በቴሌቪዝን ጣቢያ ስያሜነት መጠቀም እንዲያቆም ተከሽ የከሳሽን የንግድ ምልክት እየተጠቀመ በመቆየቱ ከሳሽ ላይ በደረሰው ጉዳት 1 ሚሊዮን ብር እንዲከፈል እንዲወሰን ሲጠይቅ ቆይቷል፡፡
ተከሳሽ (አሻም ቴሌቪዥን) በበኩሉ፣ ከ2009 ጀምሮ አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ በሚል ስያሜ በቴሌቪዥን ማሰራጨት ሥራ እየተጠቀመበት እንደሆነ፣ እውቅና እንዳገኘበት በመግለጽ፣ “ ከሳሽ እኔን ሊከሰኝ የሚያስችለው የህግና የማስረጃ ድጋፍ የለውም ” ሲል አጸፋ መስጠቱን ሰነዱ ያስረዳል፡፡
' አሻም ' የሚለውን ስያሜ ያወጣው “ በህጋዊ መንገድ ከንግድ ቢሮ ” ክፍያ በመፈጸም መሆኑን፣ ቢሮው የሚጠቀምበት ሌላ ሰው ያለመኖሩን አጣርቶ የንግድ ስያሜን እንዲጠቀምበት እንደፈቀደለት በመግለጽ ምላሽ መስጠቱና ሌሎች ጉዳዮች በሰነዱ ተብራርተዋል፡፡
ጉዳዩ በእንዲህ አይነት በርካታ ሂደቶች ከተደረጉ በኋላም ተከሳሽ አሻም የሚለውን ስያሜ እንዲያቆም፣ ንግድ ባንክ በፍርድ ባለእዳ ስም የተከፈተ ሂሳብ ቁጥር ካለ እስከ 292 ሺሕ 850 ብር እንዲያግድ ውሳኔ ትዕዛዝ መሰጠቱ ታውቋል፡፡
የፍርድ ቤት ውሳኔው የክርክር ሂደቱን በዝርዝር ካስረዳ በኋላ፣ “ ተከሳሽ አሻም የሚለውን የንግድ ምልክት መጠቀም ማቆም አለበት በማለት ወስኗል ” ይላል።
ይህንንም የፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲያስፈጽም የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለሥልጣን ታዟል።
(ይህ በከፊል የቀረበ መረጃ ሲሆን፣ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ደርሶት የተመለከተው ሙሉ የፍርድ ቤት ሰነድ ከላይ ተያይዟል)
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
#PremierLeagueallonDStv
🔥ሁሉቱም ቡድኖች ምርጥ አቋም ላይ ናቸው! ማን ዩሆን 3 ነጥቡን የሚያሸንፈው?
👉 ይህንን ድንቅ ፍልሚያ ጨምሮ ሌሎች የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን በቀጥታ በዲኤስቲቪ ሱፐርስፖርት ይመልከቱ።
👉 ዛሬውኑ ፓኬጅዎን ያሳድጉ። ጨዋታዎችን ከትንታኔ ፣ ከተጫዋች ብቃት እስከ ቡድን ወኔ በሱፐርስፖርት በቀጥታ ይከታተሉ!
ደንብና ሁኔታዎች ተፈፀሚነት አላቸው! ለበለጠ መረጃ
👇
www.dstv.com/en-et
የዲኤስቲቪ ያስገቡ ፣ ደንበኝነትዎን ያራዝሙ!
👇
https://bit.ly/3RFtEvh
#ሁሉምያለውእኛጋርነው #DStvEthiopia
🔥ሁሉቱም ቡድኖች ምርጥ አቋም ላይ ናቸው! ማን ዩሆን 3 ነጥቡን የሚያሸንፈው?
👉 ይህንን ድንቅ ፍልሚያ ጨምሮ ሌሎች የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን በቀጥታ በዲኤስቲቪ ሱፐርስፖርት ይመልከቱ።
👉 ዛሬውኑ ፓኬጅዎን ያሳድጉ። ጨዋታዎችን ከትንታኔ ፣ ከተጫዋች ብቃት እስከ ቡድን ወኔ በሱፐርስፖርት በቀጥታ ይከታተሉ!
ደንብና ሁኔታዎች ተፈፀሚነት አላቸው! ለበለጠ መረጃ
👇
www.dstv.com/en-et
የዲኤስቲቪ ያስገቡ ፣ ደንበኝነትዎን ያራዝሙ!
👇
https://bit.ly/3RFtEvh
#ሁሉምያለውእኛጋርነው #DStvEthiopia
#AddisAbaba
በአዲስ አበባ ሸራተን አዲስ ' የኢንቨስትመንትና ፓርትነርሺፕ ኤክስፖ ' ሊዘጋጅ ነው።
አዘጋጆቹ ኤክስፖው ጥቅምት 7 እና 8 / 2017 ዓ.ም እንደሚካሄድ ገልጸዋል።
" ከ10 በላይ ግዙፍ የኬንያ ሪል እስቴት አልሚዎች፣ የህግ ባለሙያዎች እና ታዋቂ የንብረት አስተዳደር ኩባንያዎች ሁሉም በአንድ ጣሪያ የሚከትሙበት ዝግጅት ነው " ብለዋል።
" እነዚህ አልሚዎች ከተለያዩ የኢንቨስትመንት ፍላጎት ካላቸዉ ድርጅቶች ጋር አብሮ ለመስራት ዝግጁ ሆነዉ እንደሚጠብቁም " ገልጸዋል።
" የተባበሩት መንግስታት አንድ ሶስተኛ ሰራተኛ ከኒውዮርክ ወደ አፍሪካ እያዘዋወረባት በምትገኘው እና በከፍትኛ ፍጥነት እያደገ ባለው የኬንያ ገበያ ውስጥ ለመሳተፍ ጊዜው አሁን ነው " ያሉት አዘጋጆቹ ተሳታፊ መሆን የሚፈልጉ እንደሚዘገቡ ጥሪ አቅርበዋል።
ሊንክ ፦ https://kr.atp.africa/
ለበለጠ መረጃ እና ለምዝገባ ፦ በ0991718664 ይደውሉ።
ጥቅምት 7 እና 8 ቀን 2017 በሸራተን አዲስ
በአዲስ አበባ ሸራተን አዲስ ' የኢንቨስትመንትና ፓርትነርሺፕ ኤክስፖ ' ሊዘጋጅ ነው።
አዘጋጆቹ ኤክስፖው ጥቅምት 7 እና 8 / 2017 ዓ.ም እንደሚካሄድ ገልጸዋል።
" ከ10 በላይ ግዙፍ የኬንያ ሪል እስቴት አልሚዎች፣ የህግ ባለሙያዎች እና ታዋቂ የንብረት አስተዳደር ኩባንያዎች ሁሉም በአንድ ጣሪያ የሚከትሙበት ዝግጅት ነው " ብለዋል።
" እነዚህ አልሚዎች ከተለያዩ የኢንቨስትመንት ፍላጎት ካላቸዉ ድርጅቶች ጋር አብሮ ለመስራት ዝግጁ ሆነዉ እንደሚጠብቁም " ገልጸዋል።
" የተባበሩት መንግስታት አንድ ሶስተኛ ሰራተኛ ከኒውዮርክ ወደ አፍሪካ እያዘዋወረባት በምትገኘው እና በከፍትኛ ፍጥነት እያደገ ባለው የኬንያ ገበያ ውስጥ ለመሳተፍ ጊዜው አሁን ነው " ያሉት አዘጋጆቹ ተሳታፊ መሆን የሚፈልጉ እንደሚዘገቡ ጥሪ አቅርበዋል።
ሊንክ ፦ https://kr.atp.africa/
ለበለጠ መረጃ እና ለምዝገባ ፦ በ0991718664 ይደውሉ።
ጥቅምት 7 እና 8 ቀን 2017 በሸራተን አዲስ
" በሰው ሀገር ላይ ሆኜ እግሬ እስኪንቀጠቀጥ የሰራሁበት ገንዘቤ ነው ፤ ... በደሌን ስሙኝ ! ፍትሕን እሻለሁ ! "
(የቤት ገዢ ከአውስትራሊያ)
እህታችን ነዋሪነቷ በአውስትራሊያ ሀገር ነው።
እኤአ 2012 ላይ እዚህ ሀገር ውስጥ የቤት ግዢ ስምምነት ታደርጋለች።
ስምምነቱ ያደረገችው ከአክሰስ ሪልስቴትና ኤስኤንቢ ከተባለው አካል ጋር ነው። ቤቱን በ2 ዓመት ገንብቶ ለማጠናቀቅ ነበር ስምምነቱ የነበረው።
በኃላ አክሰስ ወጥቶ ኤስኤንቢ ብቻ ይዞታል መባሉን ትሰማለች።
ኮንትራቱን ፈርማ የላከችው ከአውስትራሊያ ሲሆን በወቅቱ 50% ክፍያ ፈጽማለች።
የቤቱ ዋጋ በሰዓቱ 1 ሚሊዮን ብር ነበር።
ከ50% ክፍያ በኃላ ግን ወደ 20% ክፍያ ከፍላለች። በአጠቃላይ 70% ክፍያ ማለት ነዉ የተከፈለዉ።
ክፍያ ከከፈለች በኃላ ግን ቤቱ እየተሰራ አልነበረም። አንዴ እቃ አልመጣም፣ አንዴ የሆነ ነገር ሲሉ አንጓተዋል።
እኤአ 2017 ላይ ወደ ሀገር ቤት መጣች።
ሙለር ሪልስቴት ቢሮ ሔዳም ቤቴ ከምን ደረሰ ? ብላ ስትጠይቅ ' ኤስኤንቢን ለኖህ ሪልስቴት ሸጠነዋል ፥ መሬቱንም አስረክበናቸዋል ' እዛ ሂጂ ይሏታል።
እሺ ብላም አቢሲኒያ ህንፃ የሚገኘው ቢሮአቸዉ ትሄዳለች።
ቢሮአቸዉ ስትሄድም አንድ ሴልስ አግኝቷት ወደ ሳይቱ ጭምር ወሰዶን ቤቷን እንዳየችና በወቅቱ ብሎኬት ተሰርቶለት እንደበር ታስታውሳለች።
70% ከፍላም ፣ ከ5 ዓመታት በኃላ ገና ብሎኬት ላይ ነበር።
በኃላ 2019 ላይ ወደ ኖህ ዋናው ቢሮ ትደውልና " ገና ቤቱ አልደረሰም ስትመጪ ይደርሳል " እንዳሏት ገልጻለች።
በኃላ ኮቪድ ገባ በዚህም ነገሮች ቆሙ እሷም ከአውስትራሊያ መውጣት ሳትችል ቀረች።
ከጊዜ በኃላ ግን " ቤቱ ለሌላ ሰው ተሽጧል " የሚል ፍጹም ያልተጠቀ ነገር ተነገራት።
" ለምን ኮንታክት አላደረጋችሁንም " የሚል ነበር የአልሚዎቹ ቃል። ማስጠንቀቂያም ልከልናችሁ ነበርም ብለዋል።
ገዥ እህታችን ግን አንድም ማስጠንቀቂያ የሚባል ነገር እንዳልደረሳት፣ አውስትራልያ ሆና በፈረመችበት አድራሻ የደረሳት ነገር እንደሌለ እዚህም ባሉ ቤተሰብ ወኪሏ በኩል የተባለችው ነገር እንደሌለ ገልጸለች።
እሺ ለሰው ከተሰጠ የሰው ቤት አንረብሽም በሚል ሌላ ቤት ስጡኝ ብልም ሰሚ አላገኘሁም ብላለች።
በኃላም ጉዳዩ ወደ ክስ አምርቷል።
ይህንን የቤት ሽያጭ ጉዳይ የተከታተለው ቻምበር ኦፍ ኮሜርስ እንደፈረደላት ግን እስካሁን ምንም መፍትሄ እንዳልተገኘላት ገልጸለች።
ሰው ሀገር ሆኜ እግሬ እስኪንቀጠቀጥ የሰራሁበት ገንዘቤ ነው ፤ እናተም ጉዳዬን ስሙና ፍረዱኝ ይኸው ቤቴን አጥቼ እየተሰቃየሁ ነው ብላለች።
ያንብቡ : https://teletype.in/@tikvahethiopia/EaZgM8G36Oi
(የቤት ገዢ ከአውስትራሊያ)
እህታችን ነዋሪነቷ በአውስትራሊያ ሀገር ነው።
እኤአ 2012 ላይ እዚህ ሀገር ውስጥ የቤት ግዢ ስምምነት ታደርጋለች።
ስምምነቱ ያደረገችው ከአክሰስ ሪልስቴትና ኤስኤንቢ ከተባለው አካል ጋር ነው። ቤቱን በ2 ዓመት ገንብቶ ለማጠናቀቅ ነበር ስምምነቱ የነበረው።
በኃላ አክሰስ ወጥቶ ኤስኤንቢ ብቻ ይዞታል መባሉን ትሰማለች።
ኮንትራቱን ፈርማ የላከችው ከአውስትራሊያ ሲሆን በወቅቱ 50% ክፍያ ፈጽማለች።
የቤቱ ዋጋ በሰዓቱ 1 ሚሊዮን ብር ነበር።
ከ50% ክፍያ በኃላ ግን ወደ 20% ክፍያ ከፍላለች። በአጠቃላይ 70% ክፍያ ማለት ነዉ የተከፈለዉ።
ክፍያ ከከፈለች በኃላ ግን ቤቱ እየተሰራ አልነበረም። አንዴ እቃ አልመጣም፣ አንዴ የሆነ ነገር ሲሉ አንጓተዋል።
እኤአ 2017 ላይ ወደ ሀገር ቤት መጣች።
ሙለር ሪልስቴት ቢሮ ሔዳም ቤቴ ከምን ደረሰ ? ብላ ስትጠይቅ ' ኤስኤንቢን ለኖህ ሪልስቴት ሸጠነዋል ፥ መሬቱንም አስረክበናቸዋል ' እዛ ሂጂ ይሏታል።
እሺ ብላም አቢሲኒያ ህንፃ የሚገኘው ቢሮአቸዉ ትሄዳለች።
ቢሮአቸዉ ስትሄድም አንድ ሴልስ አግኝቷት ወደ ሳይቱ ጭምር ወሰዶን ቤቷን እንዳየችና በወቅቱ ብሎኬት ተሰርቶለት እንደበር ታስታውሳለች።
70% ከፍላም ፣ ከ5 ዓመታት በኃላ ገና ብሎኬት ላይ ነበር።
በኃላ 2019 ላይ ወደ ኖህ ዋናው ቢሮ ትደውልና " ገና ቤቱ አልደረሰም ስትመጪ ይደርሳል " እንዳሏት ገልጻለች።
በኃላ ኮቪድ ገባ በዚህም ነገሮች ቆሙ እሷም ከአውስትራሊያ መውጣት ሳትችል ቀረች።
ከጊዜ በኃላ ግን " ቤቱ ለሌላ ሰው ተሽጧል " የሚል ፍጹም ያልተጠቀ ነገር ተነገራት።
" ለምን ኮንታክት አላደረጋችሁንም " የሚል ነበር የአልሚዎቹ ቃል። ማስጠንቀቂያም ልከልናችሁ ነበርም ብለዋል።
ገዥ እህታችን ግን አንድም ማስጠንቀቂያ የሚባል ነገር እንዳልደረሳት፣ አውስትራልያ ሆና በፈረመችበት አድራሻ የደረሳት ነገር እንደሌለ እዚህም ባሉ ቤተሰብ ወኪሏ በኩል የተባለችው ነገር እንደሌለ ገልጸለች።
እሺ ለሰው ከተሰጠ የሰው ቤት አንረብሽም በሚል ሌላ ቤት ስጡኝ ብልም ሰሚ አላገኘሁም ብላለች።
በኃላም ጉዳዩ ወደ ክስ አምርቷል።
ይህንን የቤት ሽያጭ ጉዳይ የተከታተለው ቻምበር ኦፍ ኮሜርስ እንደፈረደላት ግን እስካሁን ምንም መፍትሄ እንዳልተገኘላት ገልጸለች።
ሰው ሀገር ሆኜ እግሬ እስኪንቀጠቀጥ የሰራሁበት ገንዘቤ ነው ፤ እናተም ጉዳዬን ስሙና ፍረዱኝ ይኸው ቤቴን አጥቼ እየተሰቃየሁ ነው ብላለች።
ያንብቡ : https://teletype.in/@tikvahethiopia/EaZgM8G36Oi
" ስራ መስራት ... ቤተሰብ ማስተዳደር አልተቻለም ! " - አሽከርካሪዎች
በክልል ከተሞች የሚታየው ቤንዚን የማግኘት ፈተና አሁንም ተባብሶ ቀጥሏል።
የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ዜጎች ስራ ሰርቶ መግባትና ቤተሰብ ማስተዳደር ፈተና ከሆነባቸው ቢቆይም አሁን ላይ ሁኔታው ይበልጥ እየከበዳቸው እንደሆነ ገልጸዋል።
" ቤንዚን እንደልብ ማግኘት ከቆም በርካታ ወራት አልፈዋል " የሚሉት መልዕክታቸውን የላኩ ዜጎች " ልጆቻችንን ለማስተዳደር፣ እኛም በልተን ለማደር ስንል አንድ ሊትር ቤንዚን ከ120 ብር በላይ ስንገዛ ከርመናል አሁን ጭራሽ ቤንዚን ጨመሯል ተብሎ እሱም ጠፍቷል ፤ ሲገኝ ደግሞ ብሩ ጨምሯል " ብለዋል።
ባሉበት አካባቢ ማደያዎች ቢኖሩም ቤንዚን እንዲሁ መቅዳት ቅንጦት ከሆነ መቆየቱን ተናግረዋል።
" 1 ቀን መስራት 1 ቀን ደግሞ ሰልፍ ተሰልፎ መዋል ነው ፤ እንዲህ እየሆንን እንዴት ነው ይህንን ከዕለት ወደ ዕለት እየናረ ያለውን ከፍተኛ የኑሮ ውድነት መቋቋም የምንችለው ? " ሲሉ ጠይቀዋል።
" ልጆቻችንን የምናሳድገው ፤ ከሰው እንዳያንሱ ጥሩ ትምህርት እንዲማሩ የምንለፋው መስእዋትነት የምንከፍለው በዚሁ ባለችን ስራ ነው ይሄን ለመስራት ፈተና ከሆነ ምን ተስፋ ይኖረናል ? እንደው ግራ ተጋብተናል " ብለዋል።
የሞተር አሽከርካሪዎችም የስራና የተለያዩ የግል ጉዳዮች ለሚፈጽሙበት የሞተር ሳይክል እንኳን የሚሆን ቤንዚን ለማግኘት በብዙ ይሰቃያሉ።
ቤንዚን በሰልፍ በሚኖርበት ወቅት ከጥበቃ እስከ ቀጂ ድረስ በመመሳጠር ሰው በፀሀይ ተንገላቶ ተሰልፎ እያለ ካለሰልፍ የሚያስቀዱት ብዙ ነው ፤ ከዚህ ሲያልፍም ለህገወጥ ሽያጭ የሚያውሉ ሰዎችን ደጋግመው እንዲቀዱ በማድረግ የችግሩ አካል ሲሆኑም ይታያል።
በክልል ከተሞች ቤንዚን እንደልብ አይገኝም ፤ አንዳንድ ቦታዎች ላይ ማግኘቱ ቅጦት ወደመሆን ተሸጋግሯል።
በየከተማው እንደ አሸን የፈሉት ማደያዎች ሲጠየቁ " ቤንዚን የለም ፤ ካለም አገልግሎት የምንሰጠው በፈረቃ ነው " የሚል መልስ ነው የሚመልሱት።
ከጥዋት 2:30 በፊት አይከፈይም ፤ ከምሽት 12:00 በኃላ ደግሞ የቤንዚን ሽያጭ ጥርቅም ተደርጎ ይዘጋል።
ማደያዎች 24 ሰዓት መስራት ቢጠበቅባቸውም ፤ እንኳን 24 ሰዓት ሊሰሩ ቀኑን እንኳን " ቤንዚን የለም " የሚል ምንም ምክንያቱ የማይገለጽ ምላሽ በመስጠት ነው የሚውሉት።
ይህ ሁሉ ሆኖ ግን በህገወጥ መልኩ ቤንዚን በየቦታው በውሃ መያዣ ፕላስቲኮች ልክ እንደ ህጋዊ ነገር ከእጥፍ በላይ በሆነ ዋጋ ሲቸበቸብ ይታያል። ያውም በየቦታው በየስርቻው።
በአንዳንድ ቦታዎች ማደያዎች በጥቅም ለተሳሰሯቸው አካላት በምሽት በህገወጥ መንገድ ቤንዚን በበርሜል እንደሚሸጡ ይነገራል።
ማደያ ሲጠየቅ " የለም " የሚባለው ቤንዚን በጥቁር ገበያ በህገወጥ መንገድ በየመንደሩ እጅግ ከፍተኛ በሆነ ዋጋ ነው የሚሸጠው።
ከዋናዎቹ አካላት በአቅርቦት ጉዳይ ላይ ምንም ችግር እንደሌለ በተደጋጋሚ ይነሳል ፤ ነገር ግን ክልል ከተሞች ላይ ቤንዚን ማግኘት ፈተና እንደሆነ ይኸው አመታት አልፏል። ሁኔታው በዚህ ከቀጠለ መዘዙ ብዙ ሊሆንም ይችላል።
° እንዴት ይሄን ሁሉ ጊዜ ዜጋው ሲቸገር ዝም ተብሎ ታየ ?
° እንዴት ይሄን ሁሉ ጊዜ መፍትሄ አይገኝም ?
° በክልል ከተሞች ያለው ህገወጥ የቤንዚን ሽያጭና ስርጭት ሰንሰለት የሚቆረጠው መቼ ነው ?
° በሀገር ደረጃ የሚገባ መጠን ላይ ችግር ከሌለ ለሚታየው ለዚህ ሁሉ ችግር ተጠያቂ ማን ነው ? የሚሉ ጥያቄዎች መልስ ይሻሉ።
ከክልል ከተሞች ውጭ አዲስ አበባ ከተማ ላይ ቤንዚን አንዳንድ ወቅቶች ላይ ካልሆነ በስተቀር በከተማው ባሉ ማደያዎች በቀንም በማታም ይገኛል።
የክልሎቹ ግን ልዩ ነው ማደያ ውስጥ የለም ፤ በየስርቻው በችርቻሮ እንደጉድ ይቸበቸባል።
በአሁን ሰዓት በማደያዎች የአንድ ሊትር ቤንዚን ዋጋ 91 ብር ከ14 ሳንቲም ነው።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM