#ኢትዮጵያ
ዜጎች በኑሮ ውድነት / በዋጋ ንረት ምክንያት ክፉኛ እየተማረሩ፤ እየተቸገሩ ይገኛል።
በተለይም የምግብ ነክ ምርቶች ላይ በየጊዜው የሚታየው የዋጋ ጭማሪ ዜጎች ኑሯቸውን ከባድ ካደረገው ቆይቷል።
ከምንም በላይ በዚህ ወቅት ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ወገኖች የኑሮ ውድነቱን መቋቋም ተስኗቸዋል።
ልጆች ወልደው ለማሳደግ ፣ ለማስተማር፣ ፣ በልቶ ለማደር፣ ህልማቸውንና ሀሳባቸውን ለማሳካት በየጊዜው አየናረ ያለው የኑሮ ውድነት ለዜጎች እንቅፋት ሆኗል።
የዋጋ ንረትን በተመለከተ አሀዱ ሬድዮ ዛሬ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴርን ጠቅሶ ባሰራጨው አንድ ዘገባ ላይ ፤ ሚኒስቴሩ " የአቅርቦት እና ፍላጎት አለመመጣጠንና የፀጥታ ችግር ለንግድ ስርአቱ እንከን ሆኖበታል " ብሏል።
ህዝቡን እያማረረ ላለው የኑሮ ውድነት ምክንያት " በክልሎች የሚፈጠረዉ የሰላም መደፍረስ እንዲሁም የአቅርቦትና ፍላጎት አለመመጣጠን " እንደሆነ የሚኒስቴሩ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ተሻለ በልሁ ለሬድዮ ጣቢያው ተናግረዋል።
" መንግስት የኑሮ ዉድነት እንዳለ ያምናል " ያሉት ሚኒስትር ዴኤታዉ " ፍላጎትን የሚያሟላ አቅርቦትን ለማከናወን ከዉጭም ከዉስጥም ያለዉ ችግር እንከን ሆኗል " ብለዋል።
ሆኖም እነዚህ ተግዳሮቶች እንዳሉ ሆነዉ፤ ህብረት ስራ ማህበራት በቀጥታ ከቦታዉ ምርት አምጥተዉ እንዲያሰራጩ ስምምነት ተደርጎ እየተሰራ ነው ብለዋል።
@tikvahethiopia
ዜጎች በኑሮ ውድነት / በዋጋ ንረት ምክንያት ክፉኛ እየተማረሩ፤ እየተቸገሩ ይገኛል።
በተለይም የምግብ ነክ ምርቶች ላይ በየጊዜው የሚታየው የዋጋ ጭማሪ ዜጎች ኑሯቸውን ከባድ ካደረገው ቆይቷል።
ከምንም በላይ በዚህ ወቅት ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ወገኖች የኑሮ ውድነቱን መቋቋም ተስኗቸዋል።
ልጆች ወልደው ለማሳደግ ፣ ለማስተማር፣ ፣ በልቶ ለማደር፣ ህልማቸውንና ሀሳባቸውን ለማሳካት በየጊዜው አየናረ ያለው የኑሮ ውድነት ለዜጎች እንቅፋት ሆኗል።
የዋጋ ንረትን በተመለከተ አሀዱ ሬድዮ ዛሬ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴርን ጠቅሶ ባሰራጨው አንድ ዘገባ ላይ ፤ ሚኒስቴሩ " የአቅርቦት እና ፍላጎት አለመመጣጠንና የፀጥታ ችግር ለንግድ ስርአቱ እንከን ሆኖበታል " ብሏል።
ህዝቡን እያማረረ ላለው የኑሮ ውድነት ምክንያት " በክልሎች የሚፈጠረዉ የሰላም መደፍረስ እንዲሁም የአቅርቦትና ፍላጎት አለመመጣጠን " እንደሆነ የሚኒስቴሩ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ተሻለ በልሁ ለሬድዮ ጣቢያው ተናግረዋል።
" መንግስት የኑሮ ዉድነት እንዳለ ያምናል " ያሉት ሚኒስትር ዴኤታዉ " ፍላጎትን የሚያሟላ አቅርቦትን ለማከናወን ከዉጭም ከዉስጥም ያለዉ ችግር እንከን ሆኗል " ብለዋል።
ሆኖም እነዚህ ተግዳሮቶች እንዳሉ ሆነዉ፤ ህብረት ስራ ማህበራት በቀጥታ ከቦታዉ ምርት አምጥተዉ እንዲያሰራጩ ስምምነት ተደርጎ እየተሰራ ነው ብለዋል።
@tikvahethiopia
መላው የኦርቶዶክስ ልጆች አዲሱን ዓመት በዘፈንና ዳንኪራ ሳይሆን በቤተክርስቲያናቸው በጸሎት ፣ በምህላ፣ የቻለም ደግሞ በመጾም፣ እግዚአብሔርን በመመለመን እንዲቀበሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጥሪ አስተላለፈች።
ቤተክርስቲያን ይህን ጥሪ ያስተላለፈችው የአዲሱን ዓመት አቀባበል በተመለከተ በሰጠችው መግለጫ ነው።
በዚህም የጷጉሜን ወር ፮ ቀናት መላው ኦርቶዶክሳዊ በጸሎት እና በምህላ እንዲያሳልፍ ታውጇል።
ቤተክርስቲያን ፤ ዘመኑ ከደስታ እና የምስራች ይልቅ ሀዘንን የምንሰማበት ዘመን ስለሆነ ምዕመናን የተቸገሩትን የተራቡትን ፣ የተፈናቀሉትን እና የተጎዱትን እያሰቡ በጾምና በጸሎት እንዲያሳልፉ ስትል ጥሪዋን አቅርባለች።
ምዕመናን በዚህ ወቅት ከዘፈን እና ከዳንኪራ እንዲርቁ አሳስባለች።
ብፁህ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ እና የባህር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቃ ጳጳስ ፤ " አንዳንድ የዘፈን ግብዣዎችን እየሰማን ነው ፤ ሀገር በሚያልቀስበት፣ የንፁሃን ደም በሚፈስበት ሰቆቃ በበዛበት ረሃብ ችግር በሰፈነበት የዳንኪራ ግብዣ እየሰማን ነው " ብለዋል።
" ለምንም የማይጠቅሙ ብዙ ነገሮች እየተስተጋቡ ነው " ያሉት ብፁዕነታቸው " ይህን እየሰማን ያለነው መደፋፈሩ በዝቶ ፣ ከመጠን በላይ ኑሮ፣ ንቀቱ በዝቶ፣ ማንአለብኝነቱ እንደልብ ተናጋሪው ፣ ፀብ አጫሪው ሃይ የሚለው ጠፍቶ ብዙ ነገሮች እየተደረጉ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
ብፁዕነታቸው አለኝ ባሉት መረጃ " ቤተክርስቲያን ዘቅዝቆ እሳት ያያያዘ ፣ መስቀል ዘቅዝቆ አንገቱ ላይ ያጠለቀ ኢትዮጵያ ምድር ላይ ሊዘፍን ተዘጋጅቷል፤ ግብዣም ተደርጓል። " ብለዋል።
" የሰዎችን መብት መንካት ስለማንችል እንደ ኢትዮጵያውያን እገሌ እገሌ ሳይል ከእንዲህ አይነቱ ማንም ተካፋይ ሳይሆን እንደ ኦርቶዶክሳዊያን ዳግሞ የኦርቶዶክስ ልጆች ለፀሎት ታውጇል ፣ ለጾም ለጸሎት እራስን ከማዘጋጀት ውጭ ምንም ትርፍ የሌለው ከሳንቲም ውጭ ትርፍ ለሌለው የሀገርን ገፅታ የሚንድ ድርጊት ላይ ተሳታፊ ከመሆን #እንድትቆጠቡ " ብለዋል።
" አባቶቻችን ቅድሚያ የሚሰጡት ለጾም ፣ለጸሎት ለፍቅር፣ ለሰላም ነው ፤ ውሃ ሙላት እያሳሳቀ ይወስዳል እንደሚሉት አባቶች በዘፈን እና በዳንኪራ እያሳሳቀ ወደ ሞት፣ ወደ ማዕበሉ የሚገፋ ነገር ላይ ተሳታፊ እንድንሆን ቤተክርስቲያን አትፈቅድም ፣ የሃይማኖት ሰዎችም ድርሻ አይደለም " ሲሉ አስግዝበዋል።
ብፁዕነታቸው ፤ " እኔ ምን አገባኝ በሚል በዘመናዊ ስሜት እንደልብ ተካፋይ መሆን በእግዚአብሔር ዘንድ ነውር ነው ፤ ወንጀልም ነው " ያሉ ሲሆን " ፀብ አጫሪ መሆንም አስፈላጊ ስላልሆነ የኦርቶዶክስ ልጆች በቤታችሁ ሰብሰብ ብላችሁ ተቀመጡ፤ የሚመለከተው እንደፈለገ ይሁን ፤ ኦርቶዶክሳውያን ከቤተክርስቲያናችሁ ተገኝታችሁ ጸልዩ፣ እግዚአብሔርን ለምኑ አብረን ተያይዘን እንዳንጠፋ " ብለዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፤ በጳጉሜን 6 ቀናት ሁሉም ምዕመናን እግዚአብሔር መጪውን ዘመን የሰላም፣ የፍቅር፣ የመተሳሰብ የአንድነት፣ ብሶተኛ የማይኖርበት ተራብኩ ተጠማሁ ተፈናቀልኩ ተሰቃየሁ ተንገላታሁ የሚል የማይኖርበት ፣ ኢትዮጵያውያን በፍቅር በአንድነት የምንኖርበት ዘመን እንዲሰጠን ጸሎት በማድረግ እናሳልፍ ስትል አደራ ብላለች።
ጸሎት ለሁሉም የታወጀ ሲሆን ፤ ጾምን በተመለከተ የወደደ ይጹም ፤ ያልወደደም / ፕሮግራሞች ቀደሞ የያዘም እንዲጾም አይገደደም በነፃነቱ መጠቀም ይችላል ተብሏል።
@tikvahethiopia
ቤተክርስቲያን ይህን ጥሪ ያስተላለፈችው የአዲሱን ዓመት አቀባበል በተመለከተ በሰጠችው መግለጫ ነው።
በዚህም የጷጉሜን ወር ፮ ቀናት መላው ኦርቶዶክሳዊ በጸሎት እና በምህላ እንዲያሳልፍ ታውጇል።
ቤተክርስቲያን ፤ ዘመኑ ከደስታ እና የምስራች ይልቅ ሀዘንን የምንሰማበት ዘመን ስለሆነ ምዕመናን የተቸገሩትን የተራቡትን ፣ የተፈናቀሉትን እና የተጎዱትን እያሰቡ በጾምና በጸሎት እንዲያሳልፉ ስትል ጥሪዋን አቅርባለች።
ምዕመናን በዚህ ወቅት ከዘፈን እና ከዳንኪራ እንዲርቁ አሳስባለች።
ብፁህ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ እና የባህር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቃ ጳጳስ ፤ " አንዳንድ የዘፈን ግብዣዎችን እየሰማን ነው ፤ ሀገር በሚያልቀስበት፣ የንፁሃን ደም በሚፈስበት ሰቆቃ በበዛበት ረሃብ ችግር በሰፈነበት የዳንኪራ ግብዣ እየሰማን ነው " ብለዋል።
" ለምንም የማይጠቅሙ ብዙ ነገሮች እየተስተጋቡ ነው " ያሉት ብፁዕነታቸው " ይህን እየሰማን ያለነው መደፋፈሩ በዝቶ ፣ ከመጠን በላይ ኑሮ፣ ንቀቱ በዝቶ፣ ማንአለብኝነቱ እንደልብ ተናጋሪው ፣ ፀብ አጫሪው ሃይ የሚለው ጠፍቶ ብዙ ነገሮች እየተደረጉ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
ብፁዕነታቸው አለኝ ባሉት መረጃ " ቤተክርስቲያን ዘቅዝቆ እሳት ያያያዘ ፣ መስቀል ዘቅዝቆ አንገቱ ላይ ያጠለቀ ኢትዮጵያ ምድር ላይ ሊዘፍን ተዘጋጅቷል፤ ግብዣም ተደርጓል። " ብለዋል።
" የሰዎችን መብት መንካት ስለማንችል እንደ ኢትዮጵያውያን እገሌ እገሌ ሳይል ከእንዲህ አይነቱ ማንም ተካፋይ ሳይሆን እንደ ኦርቶዶክሳዊያን ዳግሞ የኦርቶዶክስ ልጆች ለፀሎት ታውጇል ፣ ለጾም ለጸሎት እራስን ከማዘጋጀት ውጭ ምንም ትርፍ የሌለው ከሳንቲም ውጭ ትርፍ ለሌለው የሀገርን ገፅታ የሚንድ ድርጊት ላይ ተሳታፊ ከመሆን #እንድትቆጠቡ " ብለዋል።
" አባቶቻችን ቅድሚያ የሚሰጡት ለጾም ፣ለጸሎት ለፍቅር፣ ለሰላም ነው ፤ ውሃ ሙላት እያሳሳቀ ይወስዳል እንደሚሉት አባቶች በዘፈን እና በዳንኪራ እያሳሳቀ ወደ ሞት፣ ወደ ማዕበሉ የሚገፋ ነገር ላይ ተሳታፊ እንድንሆን ቤተክርስቲያን አትፈቅድም ፣ የሃይማኖት ሰዎችም ድርሻ አይደለም " ሲሉ አስግዝበዋል።
ብፁዕነታቸው ፤ " እኔ ምን አገባኝ በሚል በዘመናዊ ስሜት እንደልብ ተካፋይ መሆን በእግዚአብሔር ዘንድ ነውር ነው ፤ ወንጀልም ነው " ያሉ ሲሆን " ፀብ አጫሪ መሆንም አስፈላጊ ስላልሆነ የኦርቶዶክስ ልጆች በቤታችሁ ሰብሰብ ብላችሁ ተቀመጡ፤ የሚመለከተው እንደፈለገ ይሁን ፤ ኦርቶዶክሳውያን ከቤተክርስቲያናችሁ ተገኝታችሁ ጸልዩ፣ እግዚአብሔርን ለምኑ አብረን ተያይዘን እንዳንጠፋ " ብለዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፤ በጳጉሜን 6 ቀናት ሁሉም ምዕመናን እግዚአብሔር መጪውን ዘመን የሰላም፣ የፍቅር፣ የመተሳሰብ የአንድነት፣ ብሶተኛ የማይኖርበት ተራብኩ ተጠማሁ ተፈናቀልኩ ተሰቃየሁ ተንገላታሁ የሚል የማይኖርበት ፣ ኢትዮጵያውያን በፍቅር በአንድነት የምንኖርበት ዘመን እንዲሰጠን ጸሎት በማድረግ እናሳልፍ ስትል አደራ ብላለች።
ጸሎት ለሁሉም የታወጀ ሲሆን ፤ ጾምን በተመለከተ የወደደ ይጹም ፤ ያልወደደም / ፕሮግራሞች ቀደሞ የያዘም እንዲጾም አይገደደም በነፃነቱ መጠቀም ይችላል ተብሏል።
@tikvahethiopia
#Bank_of_Abyssinia
ለመጪዎቹ የአዲስ አመት፣ የመስቀልና የመውሊድ በዓላት ከውጭ አገራት በአቢሲንያ ባንክ በኩል የሚላክልዎትን ገንዘብ ሲቀበሉና ሲመነዝሩ የሞባይል አየር ሰዓት ያገኛሉ።
ከነሐሴ 26 ቀን 2015 እስከ መስከረም 19 ቀን 2016 የሚቆይ።
#holiday #newyear #Ethiopiannewyear #finance #transfer #Visa #Mastercard #BankofAbyssinia #BankingService #DigitalEthiopia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
ለመጪዎቹ የአዲስ አመት፣ የመስቀልና የመውሊድ በዓላት ከውጭ አገራት በአቢሲንያ ባንክ በኩል የሚላክልዎትን ገንዘብ ሲቀበሉና ሲመነዝሩ የሞባይል አየር ሰዓት ያገኛሉ።
ከነሐሴ 26 ቀን 2015 እስከ መስከረም 19 ቀን 2016 የሚቆይ።
#holiday #newyear #Ethiopiannewyear #finance #transfer #Visa #Mastercard #BankofAbyssinia #BankingService #DigitalEthiopia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#አምነስቲ_ኢንተርናሽናል
የፕሪቶሪያ የ ' ሰላም ስምምነት ' ከተፈረመ በኋላ የ " ኤርትራ ወታደሮች " በትግራይ ወሲባዊ ባርነት ፣ ግድያዎችን እና ሌሎች ከባድ ጥሰቶች መፈጸማቸውን አምነስቲ ኢንተርናሽናል አዲስ ባወጣው ሪፖርት ይፋ አድርጓል።
ሪፖርቱ ምን ይላል ?
- ከሰላም ስምምነቱ በኃላ የኤርትራ ወታደሮች በትግራይ ምድር ወሲባዊ ባርነት፣ ግድያ፣ ከባድ ጥሰቶችን ፈፅመዋል።
- የኤርትራ መከላከያ ሰራዊት መድፈር፣ ሴቶችን ለወራት ለወሲባዊ ባርነት መዳረግ፣ የዘፈቀደ ግድያ፣ ዘረፋዎችን እየፈጸሙም እንደሆነ ተገልጿል።
- የተፈፀሙት ጥሰቶች የጦር ወንጀሎች እንዲሁም በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸም ወንጀል ሊሆን ይችላል።
- ሸዊቶ በተሰኘች ወረዳ ቢያንስ 20 ነዋሪዎች በዋነኝነት ወንዶች ከጥቅምት15 - ጥቅምት 22 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ባለው ወቅት በኤርትራ መከላከያ ኃይል መገደላቸውን ገልጿል።
- የፕሪቶሪያው ስምምነት ከተፈረመ በኃላ የኤርትራ መከላከያ ኃይል ወታደሮች 24 ሰላማዊ ነዋሪዎችን በኮኮብ ጽባህ ወረዳ መግደላቸውን ሪፖርት ተደርጓል።
- አምነስቲ በኮከብ ጽባህ የተደፈሩ እና ለወሲባዊ ባርነት ተዳርገው የነበሩ 11 ሴቶችን አነጋግሯል። ከ40 በላይ የሚሆኑ ነዋሪዎችም እንደተደፈሩ እና ለወሲባዊ ባርነት እንደተዳረጉ ለአካባቢው ለሚገኝ የሲቪል ማህበረሰብ መናገራቸውም ሪፖርቱ ላይ ሰፍሯል።
ሙሉ ሪፖርቱ በዚህ ይገኛል ፦ https://www.amnesty.org/en/latest/news/2023/09/eritrean-soldiers-committed-war-crimes-and-possible-crimes-against-humanity-in-the-tigray-region-after-signing-of-agreement-to-end-hostilities/
@tikvahethiopia
የፕሪቶሪያ የ ' ሰላም ስምምነት ' ከተፈረመ በኋላ የ " ኤርትራ ወታደሮች " በትግራይ ወሲባዊ ባርነት ፣ ግድያዎችን እና ሌሎች ከባድ ጥሰቶች መፈጸማቸውን አምነስቲ ኢንተርናሽናል አዲስ ባወጣው ሪፖርት ይፋ አድርጓል።
ሪፖርቱ ምን ይላል ?
- ከሰላም ስምምነቱ በኃላ የኤርትራ ወታደሮች በትግራይ ምድር ወሲባዊ ባርነት፣ ግድያ፣ ከባድ ጥሰቶችን ፈፅመዋል።
- የኤርትራ መከላከያ ሰራዊት መድፈር፣ ሴቶችን ለወራት ለወሲባዊ ባርነት መዳረግ፣ የዘፈቀደ ግድያ፣ ዘረፋዎችን እየፈጸሙም እንደሆነ ተገልጿል።
- የተፈፀሙት ጥሰቶች የጦር ወንጀሎች እንዲሁም በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸም ወንጀል ሊሆን ይችላል።
- ሸዊቶ በተሰኘች ወረዳ ቢያንስ 20 ነዋሪዎች በዋነኝነት ወንዶች ከጥቅምት15 - ጥቅምት 22 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ባለው ወቅት በኤርትራ መከላከያ ኃይል መገደላቸውን ገልጿል።
- የፕሪቶሪያው ስምምነት ከተፈረመ በኃላ የኤርትራ መከላከያ ኃይል ወታደሮች 24 ሰላማዊ ነዋሪዎችን በኮኮብ ጽባህ ወረዳ መግደላቸውን ሪፖርት ተደርጓል።
- አምነስቲ በኮከብ ጽባህ የተደፈሩ እና ለወሲባዊ ባርነት ተዳርገው የነበሩ 11 ሴቶችን አነጋግሯል። ከ40 በላይ የሚሆኑ ነዋሪዎችም እንደተደፈሩ እና ለወሲባዊ ባርነት እንደተዳረጉ ለአካባቢው ለሚገኝ የሲቪል ማህበረሰብ መናገራቸውም ሪፖርቱ ላይ ሰፍሯል።
ሙሉ ሪፖርቱ በዚህ ይገኛል ፦ https://www.amnesty.org/en/latest/news/2023/09/eritrean-soldiers-committed-war-crimes-and-possible-crimes-against-humanity-in-the-tigray-region-after-signing-of-agreement-to-end-hostilities/
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update " ሰላማዊና ለውጥ ፈላጊውን ህዝባችን ይዘን በያዝነው የግዜ ሰሌዳ ሰልፉን እንደምናካሂደው ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን " - ሶስቱ ፓርቲዎች ሳልሳይ ወያነ ትግራይ፣ ብሄራዊ ባይቶ ዓባይ ፣ ትግራይ ውድብ ናፅነት ትግራይ ለመቐለ ከተማ አስተዳደር ምላሽ ሰጡ። ፓርቲዎቹ ፤ በቀን 24 ቀን 2015 ዓ.ም በትግራይ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት " ኪዳን ንሱር ቦቆስ ለውጢ " በሚል መሪ ቃል ከጳጉሜን…
#Update
5ቱ የትግራይ የፓለቲካ ፓርቲዎች
✔ ሳልሳይ ወያነ ትግራይ
✔ ውድብ ናፅነት ትግራይ
✔ ባይቶና ዓባይ ትግራይ
✔ ዓረና ንሉኣላውነትን ንዴሞክራስን
✔ ውድብ ዓሲምባ
ከጳጉሜን 2 እስከ 4 /2015 ዓ.ም በጥምር ለሚያካሂዱት ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ በመቐለ ከተማ በመኪና በመዞር በድምፅ ማጉልያ በመታገዘ እየቀሰቀሱ መሆናቸው ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ታዝቧል።
የመቐለ ከተማ አስተዳደር ከዚህ ቀደም የተቃውሞ ሰልፉን በተመለከተ ከፓርቲዎቹ በተላከለት " የእወቁልኝ " ደብደቤ በሰጠው ምላሽ ሰልፍ ማድረግ በኢፌዴሪ አዋጅ ቁጥር 3/1991 የተቀመጠ መብት ቢሆንም የተመረጠው ጊዜ አዲስ አመትና ሃይማኖታዊ በዓላት የሚበዙበት በመሆኑ ለማስተናገድ እንደሚቸገር ማሳወቁ ይታወሳል።
አስተዳደሩ ፤ ለተጠራው የተቋውሞ ሰልፍ ፀጥታ የማስከበር ግዴታና ሃላፊነት እንዳለበትም ቢገልጽም በበዓሉ በሚኖረው የህዝብና የመኪና ሰፊ እንቅስቃሴ ምክንያት በሚፈጠር የስራ መደራረብ ምክንያት የቀረበውን ጥያቄ ማስፈፀም እንደማይችል ማስታወቁ አይዘነጋም።
ለከተማው አስተዳደር ምላሽ የሰጡት ፓርቲዎቹ በበኩላቸው የከተማ አስተዳደሩ ምክንያት አሳማኝ ባለመሆኑ ሰልፉን በተያዘው ጊዜ እንደሚያካሂዱ አረጋግጠዋል።
@tikvahethiopia
5ቱ የትግራይ የፓለቲካ ፓርቲዎች
✔ ሳልሳይ ወያነ ትግራይ
✔ ውድብ ናፅነት ትግራይ
✔ ባይቶና ዓባይ ትግራይ
✔ ዓረና ንሉኣላውነትን ንዴሞክራስን
✔ ውድብ ዓሲምባ
ከጳጉሜን 2 እስከ 4 /2015 ዓ.ም በጥምር ለሚያካሂዱት ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ በመቐለ ከተማ በመኪና በመዞር በድምፅ ማጉልያ በመታገዘ እየቀሰቀሱ መሆናቸው ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ታዝቧል።
የመቐለ ከተማ አስተዳደር ከዚህ ቀደም የተቃውሞ ሰልፉን በተመለከተ ከፓርቲዎቹ በተላከለት " የእወቁልኝ " ደብደቤ በሰጠው ምላሽ ሰልፍ ማድረግ በኢፌዴሪ አዋጅ ቁጥር 3/1991 የተቀመጠ መብት ቢሆንም የተመረጠው ጊዜ አዲስ አመትና ሃይማኖታዊ በዓላት የሚበዙበት በመሆኑ ለማስተናገድ እንደሚቸገር ማሳወቁ ይታወሳል።
አስተዳደሩ ፤ ለተጠራው የተቋውሞ ሰልፍ ፀጥታ የማስከበር ግዴታና ሃላፊነት እንዳለበትም ቢገልጽም በበዓሉ በሚኖረው የህዝብና የመኪና ሰፊ እንቅስቃሴ ምክንያት በሚፈጠር የስራ መደራረብ ምክንያት የቀረበውን ጥያቄ ማስፈፀም እንደማይችል ማስታወቁ አይዘነጋም።
ለከተማው አስተዳደር ምላሽ የሰጡት ፓርቲዎቹ በበኩላቸው የከተማ አስተዳደሩ ምክንያት አሳማኝ ባለመሆኑ ሰልፉን በተያዘው ጊዜ እንደሚያካሂዱ አረጋግጠዋል።
@tikvahethiopia
እናንተም መሆን ትችላላችሁ!
የጃሲሪ ታለንት ኢንቨስተር በተለያየ የንግድና ስራ ፈጠራ ስራዎች ላይ መሰማራት ለሚፈልጉ ስራ ፈጣሪዎች ከፍተኛ ለውጥ ማምጣት የሚያስችል ክህሎትን ያስታጥቃቸዋል፡፡
“ለምን?” የሚለውን ጥያቄዎን ከማወቅ አንስቶ ፣ የቡድን አደረጃጀት፣ እድልን መለየት፣ የሲስተም አስተሳሰብ ፣በሃላፊነት የተሞላ ስራ ፈጣሪነትና አስከ ንግድ ስራ ፈጣሪነት ሁሉንም እውቀት ይጨብጣሉ፡፡
አሁኑኑ ለ Cohort 5 በመመዝገብ የስራ ፈጠራ ጉዞዎን ያፋጥኑ፤ ይመዝገቡ http://jasiri.org/application
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ https://yangx.top/jasiri4ethiopia
የጃሲሪ ታለንት ኢንቨስተር በተለያየ የንግድና ስራ ፈጠራ ስራዎች ላይ መሰማራት ለሚፈልጉ ስራ ፈጣሪዎች ከፍተኛ ለውጥ ማምጣት የሚያስችል ክህሎትን ያስታጥቃቸዋል፡፡
“ለምን?” የሚለውን ጥያቄዎን ከማወቅ አንስቶ ፣ የቡድን አደረጃጀት፣ እድልን መለየት፣ የሲስተም አስተሳሰብ ፣በሃላፊነት የተሞላ ስራ ፈጣሪነትና አስከ ንግድ ስራ ፈጣሪነት ሁሉንም እውቀት ይጨብጣሉ፡፡
አሁኑኑ ለ Cohort 5 በመመዝገብ የስራ ፈጠራ ጉዞዎን ያፋጥኑ፤ ይመዝገቡ http://jasiri.org/application
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ https://yangx.top/jasiri4ethiopia
#itel_mobile
የሚማርክ ዲዛይን እና ልዪ የስክሪን ቅርፅን በማካተት አዲሱ itel S23+ ቀርቧሎታል!
አዲስ የሆነው የአይቴል ሞባይል S23+ ሞዴል የምስል ልቀትን ወደ አዲስ ከፍታ እንዲወስድ ታስቦ አስደናቂ 6.78 ኢንች ኤፍ ኤችዲ+ አሞሌድ ከርቭ ስክሪን የተገጠመለት ሲሆን በግራ እና በቀኝ ጫፎቹ 59 ዲግሪ ከርቭ ዲዛይኑ እጅግ ማራኪ የሆነ ምስልን እንዲያሳይ ያደርገዋል። የጣት አሻራ ቴክኖሎጂን ያካተተ፣ የደህንነት መቆለፊያ የሚጠቀም እንድሁም ለአያያዝ አመቺ እና ለአጠቃቀም ቀላል ሆኖ በልዮ ዲዛይን ውበትን ተላብሶ ለእርሷ ቀርቧል።
አይቴል ሞባይል
#ItelMobile #ItelEthiopia #S23+
Follow Us : Facebook Instagram
የሚማርክ ዲዛይን እና ልዪ የስክሪን ቅርፅን በማካተት አዲሱ itel S23+ ቀርቧሎታል!
አዲስ የሆነው የአይቴል ሞባይል S23+ ሞዴል የምስል ልቀትን ወደ አዲስ ከፍታ እንዲወስድ ታስቦ አስደናቂ 6.78 ኢንች ኤፍ ኤችዲ+ አሞሌድ ከርቭ ስክሪን የተገጠመለት ሲሆን በግራ እና በቀኝ ጫፎቹ 59 ዲግሪ ከርቭ ዲዛይኑ እጅግ ማራኪ የሆነ ምስልን እንዲያሳይ ያደርገዋል። የጣት አሻራ ቴክኖሎጂን ያካተተ፣ የደህንነት መቆለፊያ የሚጠቀም እንድሁም ለአያያዝ አመቺ እና ለአጠቃቀም ቀላል ሆኖ በልዮ ዲዛይን ውበትን ተላብሶ ለእርሷ ቀርቧል።
አይቴል ሞባይል
#ItelMobile #ItelEthiopia #S23+
Follow Us : Facebook Instagram
TIKVAH-ETHIOPIA
#እስራኤል ኔታኒያሁ አፍሪካዊያን ስደተኞችን ከእስራኤል ለማስወጣት ለሚያዝ እቅድ ፍቃድ መስጠታቸው ተነገረ። በትላንትናው ዕለት በቴል አቪቭ ጎዳናዎች ላይ በኤርትራዊያን ስደተኞች መካከል የተፈጠረውን አስከፊ ግጭት ተፈጥሮ ነበር። ይህን ተከትሎ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታኒያሁ ደም በተቃባው ግጭት ላይ የተሳተፉት ስደተኞች በሙሉ በአስቸኳይ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ እንደሚፈልጉ አስታውቀዋል።…
#Update #UN
እስራኤል ኤርትራውያንን በጅምላ ከማባረር እንድትቆጠብ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠይቋል።
የእስራኤል ባለሥልጣናት በዛቱት መሠረት ኤርትራውያን ጥገኝነት ጠያቂዎችን ከሀገሪቱ የሚያስወጡ ከሆነ፣ “ዓለም አቀፍ ሕግን እንደሚተላለፉ” እና ከፍተኛ ሰብዓዊ ችግር እንደሚያስከትልም ድርጅቱ አስታውቋል።
በኤርትራ መንግሥት ደጋፊዎች እና በተቃዋሚዎች መካከል፣ ባለፈው ቅዳሜ በቴል አቪቭ - እስራኤል በተፈጠረ ግጭት፣ በርካታ ሰዎች መጎዳታቸውንና ንብረት መውደሙን ተከትሎ፣ የአገሪቱ ባለሥልጣናት፣ በግጭቱ የተሳተፉ ኤርትራውያን ጥገኝነት ጠያቂዎችን ከሀገር እንደሚያስወጧቸው ዝተው ነበር፡፡
የኤርትራን 30ኛ ዓመት የነፃነት ቀን አስመልክቶ፣ በቴል አቪቭ ተዘጋጅቶ በነበረ ክብረ በዓል ላይ፣ የኤርትራ መንግሥት ደጋፊዎች በአንድ ወገንና ተቃዋሚዎች በሌላ ወገን ተሰልፈው በተፈጠረ ኀይል የተቀላቀለበት ግጭት ዐያሌዎች ተጎድተዋል።
የፖሊስ አባላትም ጉዳት እንደደረሰባቸው ለማወቅ ተችሏል፡፡
የተፈጠረው ግጭት እጅግ እንዳሳሰበው የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ገልጾ፣ መረጋጋት እንዲኖር እና ሁለቱም ወገኖች ሁኔታውን ከማባባስ እንዲቆጠቡ ጠይቋል።
ባለፈው ሰኔ በወጣ መረጃ፣ 17 ሺሕ 850 ኤርትራውያን ጥገኝነት ጠያቂዎች በእስራኤል እንደሚገኙ ታውቋል።
በግጭቱ 170 ጥገኝነት ጠያቂዎች እና በደርዘን የሚቆጠሩ የእስራኤል ፖሊስ አባላት እንደተጎዱ የስደተኞች ኮሚሽኑ ገልጿል።
(ቪኦኤ)
ቪድዮ፦ ፋይል
@tikvahethiopia
እስራኤል ኤርትራውያንን በጅምላ ከማባረር እንድትቆጠብ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠይቋል።
የእስራኤል ባለሥልጣናት በዛቱት መሠረት ኤርትራውያን ጥገኝነት ጠያቂዎችን ከሀገሪቱ የሚያስወጡ ከሆነ፣ “ዓለም አቀፍ ሕግን እንደሚተላለፉ” እና ከፍተኛ ሰብዓዊ ችግር እንደሚያስከትልም ድርጅቱ አስታውቋል።
በኤርትራ መንግሥት ደጋፊዎች እና በተቃዋሚዎች መካከል፣ ባለፈው ቅዳሜ በቴል አቪቭ - እስራኤል በተፈጠረ ግጭት፣ በርካታ ሰዎች መጎዳታቸውንና ንብረት መውደሙን ተከትሎ፣ የአገሪቱ ባለሥልጣናት፣ በግጭቱ የተሳተፉ ኤርትራውያን ጥገኝነት ጠያቂዎችን ከሀገር እንደሚያስወጧቸው ዝተው ነበር፡፡
የኤርትራን 30ኛ ዓመት የነፃነት ቀን አስመልክቶ፣ በቴል አቪቭ ተዘጋጅቶ በነበረ ክብረ በዓል ላይ፣ የኤርትራ መንግሥት ደጋፊዎች በአንድ ወገንና ተቃዋሚዎች በሌላ ወገን ተሰልፈው በተፈጠረ ኀይል የተቀላቀለበት ግጭት ዐያሌዎች ተጎድተዋል።
የፖሊስ አባላትም ጉዳት እንደደረሰባቸው ለማወቅ ተችሏል፡፡
የተፈጠረው ግጭት እጅግ እንዳሳሰበው የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ገልጾ፣ መረጋጋት እንዲኖር እና ሁለቱም ወገኖች ሁኔታውን ከማባባስ እንዲቆጠቡ ጠይቋል።
ባለፈው ሰኔ በወጣ መረጃ፣ 17 ሺሕ 850 ኤርትራውያን ጥገኝነት ጠያቂዎች በእስራኤል እንደሚገኙ ታውቋል።
በግጭቱ 170 ጥገኝነት ጠያቂዎች እና በደርዘን የሚቆጠሩ የእስራኤል ፖሊስ አባላት እንደተጎዱ የስደተኞች ኮሚሽኑ ገልጿል።
(ቪኦኤ)
ቪድዮ፦ ፋይል
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Update
" ኪዳን ሱር በቆስ ለውጢ " በሚል ለተሰየመው ሰላማዊ የተቋውሞ ሰልፍ ሲያነሳሱ የተገኙ የፓለቲካ ፓርቲ አባላት ታሰሩ።
ሳልሳይ ወያነ ትግራይ ፣ ውድብ ናፅነት ትግራይ ፣ ባይቶና ዓባይ ትግራይ ፣ ዓረና ለሉኣላውነትና ለዴሞክራስና ፣ ዓሲምባ የተባሉ 5 ቱ የትግራይ ተፎካካሪ የፓለቲካ ፓርቲዎች ከጳጉሜን 2 እስከ 4 /2015 ዓ.ም በጥምር ለሚያካሂዱት ሰላማዊ የተቓውሞ ሰልፍ በመቐለ ከተማ በመኪና በመዞር በድምፅ ማጉልያ በመታገዘ እየቀሰቀሱ ሳሉ ነው አባላቱ የታሰሩት።
ነሃሴ 30 / 2015 ዓ.ም ከረፋዱ 4:30 በፓሊስ የታሰሩት ገብረኣብ ወልዱና ብርሃነ ኣርኣያ ከሳልሳይ ወያነ ፣ ብርሃነ ዘመን ዮሃንስና ገብሩ ከባይቶና ፣ ጠዓመ ሓጎስና ኣፅብሃ ተኽለ ከውድብ ናፅነት ትግራይና እንዲሁም የድምፅ ማጉልያና መኪና ያካራዩና ባለሙያዎች መሆናቸ የአይን አማኞች አረጋግጠዋል።
ታሳሪዎቹ በቀዳማይ ወያነ ክፍለ ከተማ ፓሊስ ጣብያ ይገኛሉ ብለዋል የአይን እማኞቹ።
የባይቶና ከፍተኛ አመራር አቶ ኪዳነ አመነ በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው "... 'ኪዳን ንሱር ቦቆስ ለውጢ ' በሚል በወርሃ ጳጉሜን እንዲካሄድ ለጠራነው ሰላማዊ የተቋውሞ ሰልፍ ሲያነሳሱ የነበሩ አባሎቻችን መታሰራቸው ለክልሉ ግዚያዊ አስተዳደር ፕረዚደንት ጌታቸው ረዳና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት አባሎቻችን ያለ ቅድመ ሁነት በአንድ ሰዓት ውስጥ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ደብዳቤ ፅፈናል ። " ብለዋል።
የመቐለ ከተማ አስተዳደር የተፎካካሪ ፓርቲዎቹ ጋዜጣዊ መግለጫ ተከትሎ ነሃሴ 25/2015 ዓ.ም ባወጣው የፅሁፍ መግለጫ ሰላማዊ ሰልፍ ማካሄድ በኢፌዴሪ አዋጅ ቁጥር 3/1991 የተቀመጠ መብት ቢሆንም የተመረጠው ጊዜ አዲስ አመትና ሃይማኖታዊ በአላት የሚበዙበት በመሆኑ ለማስተናገድ እቸገራሎህ ብሎ ነበር።
የከተማው አስተዳደር ለተጠራው የተቋውሞ ሰልፍ ፀጥታ የማስከበር ግዴታና ሃላፊነት እንዳለበት በመጥቀስ ፤ ይሁን እንጂ በበዓሉ በሚኖረው የህዝብና የመኪና ሰፊ እንቅስቃሴ ምክንያት በሚፈጠር የስራ መደራረብ ምክንያት የቀረበውን ጥያቄ ማስፈፀም አልችልም በማለትም አክለዋል።
የተቋውሞ ሰልፉ የጠሩ 5 ቱ ተፎካካሪ የፓለቲካ ፓርቲዎች የከተማ አስተዳደሩ ላወጣው መግለጫ በሰጡት ይፋዊ የፅሑፍ መግለጫ ስልፉ ለማድረግ የሚያግድ የህግ ማእቀፍ የለም በማለት መቀጠላቸው የቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ መዘገቡ ይታወሳል።
@tikvahethiopia
" ኪዳን ሱር በቆስ ለውጢ " በሚል ለተሰየመው ሰላማዊ የተቋውሞ ሰልፍ ሲያነሳሱ የተገኙ የፓለቲካ ፓርቲ አባላት ታሰሩ።
ሳልሳይ ወያነ ትግራይ ፣ ውድብ ናፅነት ትግራይ ፣ ባይቶና ዓባይ ትግራይ ፣ ዓረና ለሉኣላውነትና ለዴሞክራስና ፣ ዓሲምባ የተባሉ 5 ቱ የትግራይ ተፎካካሪ የፓለቲካ ፓርቲዎች ከጳጉሜን 2 እስከ 4 /2015 ዓ.ም በጥምር ለሚያካሂዱት ሰላማዊ የተቓውሞ ሰልፍ በመቐለ ከተማ በመኪና በመዞር በድምፅ ማጉልያ በመታገዘ እየቀሰቀሱ ሳሉ ነው አባላቱ የታሰሩት።
ነሃሴ 30 / 2015 ዓ.ም ከረፋዱ 4:30 በፓሊስ የታሰሩት ገብረኣብ ወልዱና ብርሃነ ኣርኣያ ከሳልሳይ ወያነ ፣ ብርሃነ ዘመን ዮሃንስና ገብሩ ከባይቶና ፣ ጠዓመ ሓጎስና ኣፅብሃ ተኽለ ከውድብ ናፅነት ትግራይና እንዲሁም የድምፅ ማጉልያና መኪና ያካራዩና ባለሙያዎች መሆናቸ የአይን አማኞች አረጋግጠዋል።
ታሳሪዎቹ በቀዳማይ ወያነ ክፍለ ከተማ ፓሊስ ጣብያ ይገኛሉ ብለዋል የአይን እማኞቹ።
የባይቶና ከፍተኛ አመራር አቶ ኪዳነ አመነ በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው "... 'ኪዳን ንሱር ቦቆስ ለውጢ ' በሚል በወርሃ ጳጉሜን እንዲካሄድ ለጠራነው ሰላማዊ የተቋውሞ ሰልፍ ሲያነሳሱ የነበሩ አባሎቻችን መታሰራቸው ለክልሉ ግዚያዊ አስተዳደር ፕረዚደንት ጌታቸው ረዳና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት አባሎቻችን ያለ ቅድመ ሁነት በአንድ ሰዓት ውስጥ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ደብዳቤ ፅፈናል ። " ብለዋል።
የመቐለ ከተማ አስተዳደር የተፎካካሪ ፓርቲዎቹ ጋዜጣዊ መግለጫ ተከትሎ ነሃሴ 25/2015 ዓ.ም ባወጣው የፅሁፍ መግለጫ ሰላማዊ ሰልፍ ማካሄድ በኢፌዴሪ አዋጅ ቁጥር 3/1991 የተቀመጠ መብት ቢሆንም የተመረጠው ጊዜ አዲስ አመትና ሃይማኖታዊ በአላት የሚበዙበት በመሆኑ ለማስተናገድ እቸገራሎህ ብሎ ነበር።
የከተማው አስተዳደር ለተጠራው የተቋውሞ ሰልፍ ፀጥታ የማስከበር ግዴታና ሃላፊነት እንዳለበት በመጥቀስ ፤ ይሁን እንጂ በበዓሉ በሚኖረው የህዝብና የመኪና ሰፊ እንቅስቃሴ ምክንያት በሚፈጠር የስራ መደራረብ ምክንያት የቀረበውን ጥያቄ ማስፈፀም አልችልም በማለትም አክለዋል።
የተቋውሞ ሰልፉ የጠሩ 5 ቱ ተፎካካሪ የፓለቲካ ፓርቲዎች የከተማ አስተዳደሩ ላወጣው መግለጫ በሰጡት ይፋዊ የፅሑፍ መግለጫ ስልፉ ለማድረግ የሚያግድ የህግ ማእቀፍ የለም በማለት መቀጠላቸው የቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ መዘገቡ ይታወሳል።
@tikvahethiopia