TIKVAH-ETHIOPIA
" ዛሬ ጥዋት ሲቪል በለበሱ ሰዎች ነው ከመኖሪያ ቤቱ የተወሰደው " ጠበቃ ታደለ ገ/መድህን ከጥቂት ቀን በፊት በዋስ ከእስር የተለቀቀው ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ ዛሬ በድጋሚ መታሰሩን ለማወቅ ተችሏል። ጠበቃ ታደለ ገ/መድህን ፥ ዛሬ ጥዋት ከመኖሪያ ቤቱ ሲቪል የለበሱ የፀጥታ አካላት እንደወሰዱትና ወዴት እንደወሰዱት እንደማያውቁ ገልፀዋል፤ ያለበትን ቦታ ለማወቅም እያፈላለጉ መሆኑን አክለዋል። በሌላ መረጃ…
" ተጨንቀናል ያሉበትን አሳውቁን " ቤተሰቦች
ከቀናት በፊት ሲቪል በለበሱ ሰዎች ከቤቱ የተወሰደው ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ እስካሁን ያለበትን ማወቅ እንዳልቻሉ ቤተሰቦቹ ገለፁ።
ቤተሰቦቹ ዛሬ በላኩልን መልዕክት ሰኔ 21 ቀን 2014 ዓ/ም 7 ሲቪል የለበሱ ሰዎች ከቤቱ ከወሰዱት በኃላ እስካሁን ድረስ ያለበትን ለማወቅ እንዳልቻሉ አስረድተዋል።
" ፌዴራል ፖሊስ እና አዲስ አበባ ፖሊስ ብንፈልገውም ልናገኘው አልቻልም ፤ ለኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ብናመለክትም ከፌዴራል ፖሊስ እና አዲስ አበባ ፖሊስ ውጭ እንደሆኑ ነው የነገረን " ሲል አሳውቆናል ሲሉ ገልፀዋል።
ቤተሰቦች በያየሰው ሽመልስ ቦታ አለመታወቅ ከፍተኛ ጭንቀት ላይ መሆናቸውን ገልፀው የወሰዳቸው አካል ያለበትን ብቻ እንዲያሳውቃቸው ተማፅነዋል።
ጋዜጠኛ ያየሰው ከጥቂት ቀናት በፊት ነበር በ10 ሺ ብር ዋስ ፍርድ ቤት ከእስር እንዲለቀቅ ወስኖለት የተለቀቀው። ከዚህ በኃላ ነው በድጋሚ የተያዘው።
በተመሳሳይ ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ በተወሰደ ከአንድ ቀን በኃላ ጋዜጠኛ አበበ ባዩ ምሽት 4:30 ሲቪል በለበሱ ሰዎች የተወሰደ ሲሆን ቤተሰቦቹ እሱንም እካሁን ማግኘት እንዳልቻሉ አመልክተዋል።
ፌዴራል ፖሊስ እና አ/አ ፖሊስ መጠየቃቸውን ነገር ግን እንዳላገኙት ፤ ያለበትን ለማወቅም ለኢሰመኮ ቢያመለክቱም ያለበትን ለማግኘት እንዳልተቻለ ገልፀዋል።
የአበበ ባዩ ቤተሰቦችም ጭንቀት ላይ መሆናቸውን ገልፀው የወሰዳቸው አካል ያለበትን ቦታ እንዲያሳውቃቸው ተማፅነዋል።
ጋዜጠኛ አበበ ባዩ ከጥቂት ወራት በፊት ለእስር ተዳርጎ መፈታቱ የሚታወስ ነው።
@tikvahethiopia
ከቀናት በፊት ሲቪል በለበሱ ሰዎች ከቤቱ የተወሰደው ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ እስካሁን ያለበትን ማወቅ እንዳልቻሉ ቤተሰቦቹ ገለፁ።
ቤተሰቦቹ ዛሬ በላኩልን መልዕክት ሰኔ 21 ቀን 2014 ዓ/ም 7 ሲቪል የለበሱ ሰዎች ከቤቱ ከወሰዱት በኃላ እስካሁን ድረስ ያለበትን ለማወቅ እንዳልቻሉ አስረድተዋል።
" ፌዴራል ፖሊስ እና አዲስ አበባ ፖሊስ ብንፈልገውም ልናገኘው አልቻልም ፤ ለኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ብናመለክትም ከፌዴራል ፖሊስ እና አዲስ አበባ ፖሊስ ውጭ እንደሆኑ ነው የነገረን " ሲል አሳውቆናል ሲሉ ገልፀዋል።
ቤተሰቦች በያየሰው ሽመልስ ቦታ አለመታወቅ ከፍተኛ ጭንቀት ላይ መሆናቸውን ገልፀው የወሰዳቸው አካል ያለበትን ብቻ እንዲያሳውቃቸው ተማፅነዋል።
ጋዜጠኛ ያየሰው ከጥቂት ቀናት በፊት ነበር በ10 ሺ ብር ዋስ ፍርድ ቤት ከእስር እንዲለቀቅ ወስኖለት የተለቀቀው። ከዚህ በኃላ ነው በድጋሚ የተያዘው።
በተመሳሳይ ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ በተወሰደ ከአንድ ቀን በኃላ ጋዜጠኛ አበበ ባዩ ምሽት 4:30 ሲቪል በለበሱ ሰዎች የተወሰደ ሲሆን ቤተሰቦቹ እሱንም እካሁን ማግኘት እንዳልቻሉ አመልክተዋል።
ፌዴራል ፖሊስ እና አ/አ ፖሊስ መጠየቃቸውን ነገር ግን እንዳላገኙት ፤ ያለበትን ለማወቅም ለኢሰመኮ ቢያመለክቱም ያለበትን ለማግኘት እንዳልተቻለ ገልፀዋል።
የአበበ ባዩ ቤተሰቦችም ጭንቀት ላይ መሆናቸውን ገልፀው የወሰዳቸው አካል ያለበትን ቦታ እንዲያሳውቃቸው ተማፅነዋል።
ጋዜጠኛ አበበ ባዩ ከጥቂት ወራት በፊት ለእስር ተዳርጎ መፈታቱ የሚታወስ ነው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ገባኤውን ዛሬ ማካሄድ ጀምሯል። ፓርቲው ጉባኤውን እያካሄደ የሚገኘው በአዲስ አበባ ከተማ ነው። ዛሬ እና ነገ በሚቆየው የፓርቲው መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የፓርቲውን መሪ ጨምሮ ለከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች ምርጫ ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል። በተጨማሪ ጉባኤው በተለያዩ ጉዳዮች ተወይያቶ ውሳኔ ያሳልፋል ፤ በሀገራዊ ጉዳዮች…
#Update
ኢዜማ የፓርቲውን ከፍተኛ አመራሮች እየመረጠ ነው።
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ትላንት ቅዳሜ ሰኔ 25/2014 ዓ/ም የጀመረውን አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ገባኤው በዛሬው ዕለት ቀጥሏል።
በአሁን ሰዓት የፓርቲውን ከፍተኛ አመራሮች የመምረጥ ሂደት እየተካሄደ እንደሚገኝ ታውቋል።
Photo Credit : EZEMA
@tikvahethiopia
ኢዜማ የፓርቲውን ከፍተኛ አመራሮች እየመረጠ ነው።
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ትላንት ቅዳሜ ሰኔ 25/2014 ዓ/ም የጀመረውን አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ገባኤው በዛሬው ዕለት ቀጥሏል።
በአሁን ሰዓት የፓርቲውን ከፍተኛ አመራሮች የመምረጥ ሂደት እየተካሄደ እንደሚገኝ ታውቋል።
Photo Credit : EZEMA
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ኢዜማ የፓርቲውን ከፍተኛ አመራሮች እየመረጠ ነው። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ትላንት ቅዳሜ ሰኔ 25/2014 ዓ/ም የጀመረውን አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ገባኤው በዛሬው ዕለት ቀጥሏል። በአሁን ሰዓት የፓርቲውን ከፍተኛ አመራሮች የመምረጥ ሂደት እየተካሄደ እንደሚገኝ ታውቋል። Photo Credit : EZEMA @tikvahethiopia
ፎቶ ፦ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ከፍተኛ አመራሮችን ለመምረጥ ሚስጥራዊ የድምፅ አሰጣጥ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
ፓርቲውን ለመምራት እየተወዳደሩ የሚገኙት እጩዎች ባለፉት ሳምንታት ቅስቀሳ ሲያደርጉ የነበረ ሲሆን ዛሬ የመጨረሻው ውጤት የሚለይበት ነው።
በተለይም ደግሞ ለፓርቲው መሪነት የሚወዳደሩት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና አቶ አንዱአለም አራጌ ውጤትን በርካታ የፓርቲው ደጋፊዎች የሚጠብቁት ነው።
Photo Credit : EZEMA
@tikvahethiopia
ፓርቲውን ለመምራት እየተወዳደሩ የሚገኙት እጩዎች ባለፉት ሳምንታት ቅስቀሳ ሲያደርጉ የነበረ ሲሆን ዛሬ የመጨረሻው ውጤት የሚለይበት ነው።
በተለይም ደግሞ ለፓርቲው መሪነት የሚወዳደሩት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና አቶ አንዱአለም አራጌ ውጤትን በርካታ የፓርቲው ደጋፊዎች የሚጠብቁት ነው።
Photo Credit : EZEMA
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ፎቶ ፦ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ከፍተኛ አመራሮችን ለመምረጥ ሚስጥራዊ የድምፅ አሰጣጥ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ፓርቲውን ለመምራት እየተወዳደሩ የሚገኙት እጩዎች ባለፉት ሳምንታት ቅስቀሳ ሲያደርጉ የነበረ ሲሆን ዛሬ የመጨረሻው ውጤት የሚለይበት ነው። በተለይም ደግሞ ለፓርቲው መሪነት የሚወዳደሩት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና አቶ አንዱአለም አራጌ ውጤትን በርካታ የፓርቲው ደጋፊዎች…
#ኢዜማ
የኢዜማ የአመራሮች ምርጫ ውጤት እስካሁን (ምሽት 4:18 ድረስ) ይፋ ያልሆነ ሲሆን ፓርቲው ቆጠራው እንደተጠናቀቀ ይፋ እንደሚያደርግ አሳውቋል።
የጉባኤው አባላት የአመራሮችን ምርጫ ውጤት እየተጠባበቁ ይገኛሉ።
ተከታትለን እናሳውቃለን !
@tikvahethiopia
የኢዜማ የአመራሮች ምርጫ ውጤት እስካሁን (ምሽት 4:18 ድረስ) ይፋ ያልሆነ ሲሆን ፓርቲው ቆጠራው እንደተጠናቀቀ ይፋ እንደሚያደርግ አሳውቋል።
የጉባኤው አባላት የአመራሮችን ምርጫ ውጤት እየተጠባበቁ ይገኛሉ።
ተከታትለን እናሳውቃለን !
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ኢዜማ የኢዜማ የአመራሮች ምርጫ ውጤት እስካሁን (ምሽት 4:18 ድረስ) ይፋ ያልሆነ ሲሆን ፓርቲው ቆጠራው እንደተጠናቀቀ ይፋ እንደሚያደርግ አሳውቋል። የጉባኤው አባላት የአመራሮችን ምርጫ ውጤት እየተጠባበቁ ይገኛሉ። ተከታትለን እናሳውቃለን ! @tikvahethiopia
#Update
ኢዜማ ውጤት ይፋ ማድረግ ጀመረ።
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ ሰኔ 26 ቀን 2014 ዓ.ም ባደረገው የአመራሮች ምርጫ ፦
- አቶ አበበ አካሉ - የኢዜማ ዋና ፀሀፊ
- ዶ/ር ጫኔ ከበደ - የኢዜማ ሊቀመንበር
- ዶ/ር አማኑኤል ኤርሞን - ምክትል ሊቀመንበር
- አቶ አንድነት ሽፈራውን የፋይናንስ ኃላፊ አድርጎ መርጧል፡፡
ምንጭ፦ ኢዜማ
@tikvahethiopia
ኢዜማ ውጤት ይፋ ማድረግ ጀመረ።
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ ሰኔ 26 ቀን 2014 ዓ.ም ባደረገው የአመራሮች ምርጫ ፦
- አቶ አበበ አካሉ - የኢዜማ ዋና ፀሀፊ
- ዶ/ር ጫኔ ከበደ - የኢዜማ ሊቀመንበር
- ዶ/ር አማኑኤል ኤርሞን - ምክትል ሊቀመንበር
- አቶ አንድነት ሽፈራውን የፋይናንስ ኃላፊ አድርጎ መርጧል፡፡
ምንጭ፦ ኢዜማ
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ኢዜማ የኢዜማ የአመራሮች ምርጫ ውጤት እስካሁን (ምሽት 4:18 ድረስ) ይፋ ያልሆነ ሲሆን ፓርቲው ቆጠራው እንደተጠናቀቀ ይፋ እንደሚያደርግ አሳውቋል። የጉባኤው አባላት የአመራሮችን ምርጫ ውጤት እየተጠባበቁ ይገኛሉ። ተከታትለን እናሳውቃለን ! @tikvahethiopia
#NewsAlert #ኢዜማ
ፕሮፌሰር ብርሃኑ መሪ ፤ አርክቴክት ዮሐንስ ደግሞ ምክትል መሪ ሆነው ተመረጡ።
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ ሰኔ 26 ቀን 2014 ዓ.ም ባደረገው ምርጫ ፕ/ር ብርሀኑ ነጋን እና አርክቴክት ዮሐንስ መኮንንን የኢዜማ #መሪ እና #ምክትል_መሪ አድርጎ መርጧል፡፡
በጉባኤው ላይ ወደ 900 ገደማ የፓርቲው አባላት ያተሳተፉ ሲሆን ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ 549 ድምፅ ማግኘታቸው ተገልጿል።
ከፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ጋር ለመሪነት የተወዳደሩት አቶ አንዱአለም አራጌ 326 ድምፅ ነው ያገኙት። አቶ አንዱአለም ከፓርቲው ምስረታ አንስቶ የፓርቲው ምክትል መሪ ሆነው ቆይተዋል።
ለምክትል መሪነት የተወዳደሩት አርክቴክት ዮሐንስ መኮንን በጉባኤው የተመረጡ ሲሆን ለቦታው በተፎካካሪነት ቀርበው የነበሩት አቶ ሀብታሙ ኪታባ ነበሩ።
@tivahethiopia
ፕሮፌሰር ብርሃኑ መሪ ፤ አርክቴክት ዮሐንስ ደግሞ ምክትል መሪ ሆነው ተመረጡ።
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ ሰኔ 26 ቀን 2014 ዓ.ም ባደረገው ምርጫ ፕ/ር ብርሀኑ ነጋን እና አርክቴክት ዮሐንስ መኮንንን የኢዜማ #መሪ እና #ምክትል_መሪ አድርጎ መርጧል፡፡
በጉባኤው ላይ ወደ 900 ገደማ የፓርቲው አባላት ያተሳተፉ ሲሆን ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ 549 ድምፅ ማግኘታቸው ተገልጿል።
ከፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ጋር ለመሪነት የተወዳደሩት አቶ አንዱአለም አራጌ 326 ድምፅ ነው ያገኙት። አቶ አንዱአለም ከፓርቲው ምስረታ አንስቶ የፓርቲው ምክትል መሪ ሆነው ቆይተዋል።
ለምክትል መሪነት የተወዳደሩት አርክቴክት ዮሐንስ መኮንን በጉባኤው የተመረጡ ሲሆን ለቦታው በተፎካካሪነት ቀርበው የነበሩት አቶ ሀብታሙ ኪታባ ነበሩ።
@tivahethiopia
#HadiyaZone
የሆሣዕና ከተማ ከንቲባ አቶ አብርሃም መጫ የሃዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ።
ዛሬ የሀዲያ ዞን ምክር ቤት አስቸካይ ጉባዔ አካሂዶ አቶ አብርሃም መጫን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ ሾሟል።
አቶ አብርሃም መጫ የዞኑን ህዝብ በታማኝነትና በትጋት ለማገልገል በምክር ቤቱ ፊት ቀርበው ቃለማላ ፈጽመዋል።
አቶ አብርሃም መጫ የዞኑ አስተዳዳሪ ሹመት ከመቀበላቸው በፊት የሆሳዕና ከተማ ከንቲባ በመሆን ሲያገለግሉ እንደነበር የዞኑ ኮሚኒኬሽን አሳውቋል።
@tikvahethiopia
የሆሣዕና ከተማ ከንቲባ አቶ አብርሃም መጫ የሃዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ።
ዛሬ የሀዲያ ዞን ምክር ቤት አስቸካይ ጉባዔ አካሂዶ አቶ አብርሃም መጫን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ ሾሟል።
አቶ አብርሃም መጫ የዞኑን ህዝብ በታማኝነትና በትጋት ለማገልገል በምክር ቤቱ ፊት ቀርበው ቃለማላ ፈጽመዋል።
አቶ አብርሃም መጫ የዞኑ አስተዳዳሪ ሹመት ከመቀበላቸው በፊት የሆሳዕና ከተማ ከንቲባ በመሆን ሲያገለግሉ እንደነበር የዞኑ ኮሚኒኬሽን አሳውቋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
እባካችሁ ወላጆች ልጆቻችሁን ጠብቁ ! በአዲስ አበባ በትናንትናዉ እለት ሁለት ታዳጊዎች ወንዝ ውስጥ ገብተው ህይወታቸው ማለፉን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስን ዋቢ አደርጎ ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ሬድዮ ዘግቧል። ታዳጊዎቹ ለሞት የተዳረጉት ኳስ ለማወጣት ወደ ወንዝ በመግባታቸዉ መሆኑን ፖሊስ አስታውቋል። አደጋዉ የደረሰዉ ትናንት 9፡00 አካባቢ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ አስር በተለምዶ "…
ወላጆች ልጆቻችሁን ጠብቁ !
ትላንት በአዲስ አበባ ከተማ ፤ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ዋና እንዋኛለን ብለው ወንዝ ውስጥ ከገቡ 2 ልጆች የአንዱ ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ እሳት እና አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ገልጿል።
ህይወቱ ያለፈው የ12 ዓመት ታዳጊ መሆኑ ተነግሯል።
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሞያ አቶ ንጋቱ ማሞ " .. ወረዳ አንድ ለቡ አርሴማ አካባቢ ነው በአንድ ወንዝ ውስጥ እድሜያቸው የ8 እና የ12 ዓመት ታዳጊዎች ዋና ለመዋኘት በሚል ነው ወንዝ ውስጥ ገብተው ዋና ሲዋኙ የ12 ዓመት ታዳጊው ህይወቱ አልፏል።
የ8 ዓመቱ ታዳጊ በአካባቢው የነበሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተረባርበው እሱን ከነህይወቱ አውጥተውታል።
ጥሪው ለኛ ቢመጣም እኛ ከመድረሳችን በፊት ህይወቱ የተረፈውን የ8 ዓመት ታዳጊ እና የሞተውን ልጅ የአካባቢው ህብረተሰብ አውጥተውታል " ሲሉ ሁኔታውን አስረድተዋል።
በዚህ ወር ብቻ ዋና ለመዋኘት በሚል ወንዝ ከገቡት 3 ልጆች ህይወታቸው አልፏል።
የአዲስ አበባ እሳት እና አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ፤ ወላጆች አሁን ትምህርት ቤት የሚዘጋበት ወቅት በመሆኑ ታዳጊዎች ወደ ወንዝ እንዳይሄዱ ማድረግ በከተማው ያሉ ገደላማ እና ውሃ የሚያቁሩ ቦታዎችን መከለያ በማበጀት ልጆችን ከአደጋ መጠበቅ ይገባል ሲል ማሳሰቡን ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ ጣቢያ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
ትላንት በአዲስ አበባ ከተማ ፤ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ዋና እንዋኛለን ብለው ወንዝ ውስጥ ከገቡ 2 ልጆች የአንዱ ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ እሳት እና አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ገልጿል።
ህይወቱ ያለፈው የ12 ዓመት ታዳጊ መሆኑ ተነግሯል።
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሞያ አቶ ንጋቱ ማሞ " .. ወረዳ አንድ ለቡ አርሴማ አካባቢ ነው በአንድ ወንዝ ውስጥ እድሜያቸው የ8 እና የ12 ዓመት ታዳጊዎች ዋና ለመዋኘት በሚል ነው ወንዝ ውስጥ ገብተው ዋና ሲዋኙ የ12 ዓመት ታዳጊው ህይወቱ አልፏል።
የ8 ዓመቱ ታዳጊ በአካባቢው የነበሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተረባርበው እሱን ከነህይወቱ አውጥተውታል።
ጥሪው ለኛ ቢመጣም እኛ ከመድረሳችን በፊት ህይወቱ የተረፈውን የ8 ዓመት ታዳጊ እና የሞተውን ልጅ የአካባቢው ህብረተሰብ አውጥተውታል " ሲሉ ሁኔታውን አስረድተዋል።
በዚህ ወር ብቻ ዋና ለመዋኘት በሚል ወንዝ ከገቡት 3 ልጆች ህይወታቸው አልፏል።
የአዲስ አበባ እሳት እና አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ፤ ወላጆች አሁን ትምህርት ቤት የሚዘጋበት ወቅት በመሆኑ ታዳጊዎች ወደ ወንዝ እንዳይሄዱ ማድረግ በከተማው ያሉ ገደላማ እና ውሃ የሚያቁሩ ቦታዎችን መከለያ በማበጀት ልጆችን ከአደጋ መጠበቅ ይገባል ሲል ማሳሰቡን ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ ጣቢያ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
#ችሎት
የቀድሞ ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ እና የኢጋድ ዋና ጸሀፊ ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ እና ሌሎችም በሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው የመርከብ ግዢ እና እርሻ መሳሪያ ክስ ላይ የመከላከያ ምስክርነታቸው በአካል ቀርበው እንዲያሰሙ #በድጋሚ ታዘዘ።
ቀደም ሲል በቨርቹዋል ቴክኖሎጂ እንዲመሰክሩ ታዞ የነበረው ትዛዝ ተቀይሮ ነው በአካል ቀርበው እንዲመሰክሩ የታዘዘው።
ከሁለት ወር በፊት የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው የእርሻ መሳሪያና የመርከብ ግዢ ሙስና ክስ ላይ በተቆጠሩበት የመከላከያ ምስክርነት በተደጋጋሚ እንዲቀርቡ ትዛዝ ተሰጥቶ ባለመቅረባቸው ምክንያት ታስረው እንዲቀርቡ መታዘዙ ይታወሳል።
" መጥሪያ ሳይደርሰኝ ታስሬ እንደበር የተሰጠው የፍርድ ቤት ትዛዝ ተገቢ አይደለም " ሲሉ ከኢትዮጲያ ውጪ እንደሚገኙና የስራ ጫና እንዳለባቸው አመላክተው በአካል ለመቅረብ እንደሚቸገሩ በመግለጽ ባሉበት ቦታ የምስክርነት አሰማሙ ቨርቹዋል ቴክኖሎጂ እንዲሆንላቸው ጠይቀው ነበር።
ያንብቡ : https://telegra.ph/Tarik-Adugna-07-04
Credit : Journalist Tarik Adugna
@tikvahethiopia
የቀድሞ ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ እና የኢጋድ ዋና ጸሀፊ ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ እና ሌሎችም በሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው የመርከብ ግዢ እና እርሻ መሳሪያ ክስ ላይ የመከላከያ ምስክርነታቸው በአካል ቀርበው እንዲያሰሙ #በድጋሚ ታዘዘ።
ቀደም ሲል በቨርቹዋል ቴክኖሎጂ እንዲመሰክሩ ታዞ የነበረው ትዛዝ ተቀይሮ ነው በአካል ቀርበው እንዲመሰክሩ የታዘዘው።
ከሁለት ወር በፊት የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው የእርሻ መሳሪያና የመርከብ ግዢ ሙስና ክስ ላይ በተቆጠሩበት የመከላከያ ምስክርነት በተደጋጋሚ እንዲቀርቡ ትዛዝ ተሰጥቶ ባለመቅረባቸው ምክንያት ታስረው እንዲቀርቡ መታዘዙ ይታወሳል።
" መጥሪያ ሳይደርሰኝ ታስሬ እንደበር የተሰጠው የፍርድ ቤት ትዛዝ ተገቢ አይደለም " ሲሉ ከኢትዮጲያ ውጪ እንደሚገኙና የስራ ጫና እንዳለባቸው አመላክተው በአካል ለመቅረብ እንደሚቸገሩ በመግለጽ ባሉበት ቦታ የምስክርነት አሰማሙ ቨርቹዋል ቴክኖሎጂ እንዲሆንላቸው ጠይቀው ነበር።
ያንብቡ : https://telegra.ph/Tarik-Adugna-07-04
Credit : Journalist Tarik Adugna
@tikvahethiopia