TIKVAH-ETHIOPIA
ፎቶ ፦ አማራ ባንክ በዛሬው ዕለት ተመርቆ ሥራውን በይፋ ጀምሯል። የባንኩ የምረቃ እና ስራ ማስጀመሪያ ሰነ ስርዓት ለገሃር በሚገኘው የባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ነው የተካሄደው። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ፦ - የብሔራዊ ባንክ ገዢ ዶክተር ይናገር ደሴ ፣ - የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ፣ - የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ የተለያዩ የመንግስት ባለስልጣናት…
#AmharaBank
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ ዶ/ር ይናገር ደሴ ዛሬ በዛሬው የአማራ ባንክ ይፋዊ ምረቃና ስራ ማስጀመሪያ ስነስርዓት ላይ የተናገሩት ፦
" አማራ ባንክ ወደ ገጠሩ ማህበረሰብ በመድረስና ከፍተኛ የአክስዮን ድርሻን በመሸጥ እንዲሁም ከፍተኛ የተከፈለ ካፒታል ይዞ የባንክ ኢንዱስትሪውን በመቀላቀል ቀዳሚው ነው።
በቴክኖሎጂ እና በአገልግሎት አሰጣጥም ተወዳዳሪ በመሆን ቀዳሚ መሆን እንዲችል ራሱን ሊያዘጋጅ ይገባል።
ይህ ከሃገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ ከሚታሰቡ የውጭ ባንኮች ጋር ጭምር ለመወዳደር ያስችላል።
ወደ ሀገር እንደሚገቡ ከሚጠበቁት የውጭ ባንኮች ጋር ለመወዳደር ትልቅ ዝግጅት ይጠብቀናል። ለዚህም አማራ ባንክን ጨምሮ ሌሎች የኢትዮጵያ ባንኮች ራሳቸውን ሊያዘጋጁ ይገባል።
አማራ ባንክ ይህን የሚያደርግና የቁጠባ ገንዘብ አቅሙን ለማሳደግ የሚችል ከሆነ በአጭር አመታት ውስጥ ከፍተኛ ደረጃ ሊደርስ ይችላል።
... 60 ሚሊዮን ገደማ ኢትዮጵያውያን የተንቀሳቃሽ ስልክ (ሞባይል) ተጠቃሚ ናቸው ፤ አማራ ባንክ የተፋጠነ የሞባይል አገልግሎትን በየደረጃው ለመስጠት መስራት አለበት።
የሞባይል አገልግሎት የሚሰጡ የውጭ ተቋማት በቅርብ ጊዜ የአገልግሎት ፈቃድ ሊያገኙ ይችላሉ፤ በአሁኑ ወቅት ቴሌ ብር ብቻ ነው አገልግሎቱን እየሰጠ የሚገኘው በመሆኑም አማራ ባንክ ቅርንጫፎችን ከመክፈት በዘለለ በቴክኖሎጂ ላይ ኢንቨስት ማድረግ ወደ ከፍታ ሊወስደው እንደሚችል አስባለሁ "
#ALAIN
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ ዶ/ር ይናገር ደሴ ዛሬ በዛሬው የአማራ ባንክ ይፋዊ ምረቃና ስራ ማስጀመሪያ ስነስርዓት ላይ የተናገሩት ፦
" አማራ ባንክ ወደ ገጠሩ ማህበረሰብ በመድረስና ከፍተኛ የአክስዮን ድርሻን በመሸጥ እንዲሁም ከፍተኛ የተከፈለ ካፒታል ይዞ የባንክ ኢንዱስትሪውን በመቀላቀል ቀዳሚው ነው።
በቴክኖሎጂ እና በአገልግሎት አሰጣጥም ተወዳዳሪ በመሆን ቀዳሚ መሆን እንዲችል ራሱን ሊያዘጋጅ ይገባል።
ይህ ከሃገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ ከሚታሰቡ የውጭ ባንኮች ጋር ጭምር ለመወዳደር ያስችላል።
ወደ ሀገር እንደሚገቡ ከሚጠበቁት የውጭ ባንኮች ጋር ለመወዳደር ትልቅ ዝግጅት ይጠብቀናል። ለዚህም አማራ ባንክን ጨምሮ ሌሎች የኢትዮጵያ ባንኮች ራሳቸውን ሊያዘጋጁ ይገባል።
አማራ ባንክ ይህን የሚያደርግና የቁጠባ ገንዘብ አቅሙን ለማሳደግ የሚችል ከሆነ በአጭር አመታት ውስጥ ከፍተኛ ደረጃ ሊደርስ ይችላል።
... 60 ሚሊዮን ገደማ ኢትዮጵያውያን የተንቀሳቃሽ ስልክ (ሞባይል) ተጠቃሚ ናቸው ፤ አማራ ባንክ የተፋጠነ የሞባይል አገልግሎትን በየደረጃው ለመስጠት መስራት አለበት።
የሞባይል አገልግሎት የሚሰጡ የውጭ ተቋማት በቅርብ ጊዜ የአገልግሎት ፈቃድ ሊያገኙ ይችላሉ፤ በአሁኑ ወቅት ቴሌ ብር ብቻ ነው አገልግሎቱን እየሰጠ የሚገኘው በመሆኑም አማራ ባንክ ቅርንጫፎችን ከመክፈት በዘለለ በቴክኖሎጂ ላይ ኢንቨስት ማድረግ ወደ ከፍታ ሊወስደው እንደሚችል አስባለሁ "
#ALAIN
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
የአፋር ባህላዊ እርቅ (1).pdf
ሙከጀላ በኤደን ገስላሴ.pdf
665.6 KB
#3
#እኔም_የዕርቅ_ሀሳብ_አለኝ
ሙከጀላ ባሕላዊ የዕርቅ ስርዓት በድሬዳዋ ማህበረሠብ
አዘጋጅ፦ ኤደን ገ/ስላሴ
በድሬዳዋ ሙከጀላ የሚባል የቀደመ ባሕል አለ፡፡ ሙከጀላ በማህበረሰቡ መካከል ለሚፈጠረ ማንኛውም ግጭትም ሆነ አለመግባባት በዛፍ ጥላ ሆኖ የሚመከርበት ቀደምት ባህል ነው፡፡
የዕርቁ ሂደት የሚካሔድበትን ቀንና ቦታ የሚመርጡት ማኅበረሰቡ የመረጣቸው፤ ትልቅ ቦታ በሚሰጣቸውና በሚከበሩ ትልልቅ አባቶች
ነው፡፡ የዕርቅ ሥርዓቱም የሚካሄደው በአካባቢው በሚገኘው ሙከጀላ በተባለ የዛፍ ጥላ ስር ነው፡፡
በባህሉ መሠረት ሽማግሌዎች ቀን እና ቦታ በቆረጡበት በሠአቱ ይገኛሉ፡፡ ይህም ሠዓትን የማክበር ልምድ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣ የማህበረሰቡ ልምድ እና ባህል ነው፡፡
የተፈፀመው ጥፋት ተመጣጣኝ ነው ተብሎ ከታመነ ይቅር ለፈጣሪ ተባብለው እንዲያልፉት ቢደረግም በዚህ ሂደት ውስጥ ግን ጥፋቱ ከባድ ሆኖ ከተገኘ በመጀመሪያ በዳይ እግር ስር ወድቆ ይቅርታ ይጠይቃል፡፡
ከዚህ በኋላ አላጠፋም ፣ እታረማለው፣ ካሣዬንም እከፍላለው በማለት በአባቶች ፊት መሃላ ይፈፅማል፡፡ ተከሳሽም የሚከፍለው ካሣ መጠን በታዛቢዎች ፊት ለተበዳይ በግዜውና በሠዓቱ አንዲሰጥ ይወሰናል።
ባህላዊ የዕርቅ ሥርዓት ፍትህ እንዲገኝ ትልቅ አስተዋፅኦ የሚያደርገው እውነት ላይ የተመሠረተ በመሆኑ ነው፡፡ ዘርን፣ ሀይማኖትን፣ ፆታን፣ ሀብትን እና ሌሎች ልዩነቶችን ሳያደርግ ሚዛናዊ የሆነ ዳኝነት ስለሚሰጥ የባህላዊ ዕርቅ ሥርዓት ፍትህን ያስገኛል፡፡
ሙከጀላ በፊት ላይ ከፍተኛ ተቀባይነት የነበረው ቢሆንም አሁን ላይ ግን ይህ ስርዓት ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ወደ መረሳት ላይ ደርሷል፡፡ ይህ ባህል አለ እንኳን ቢባል በጣም በተወሰኑ ቦታዎች ላይ ነው፡፡
📁 ሙሉ ጹሑፉን ከላይ ተያይዟል
@tikvahethiopia
#እኔም_የዕርቅ_ሀሳብ_አለኝ
ሙከጀላ ባሕላዊ የዕርቅ ስርዓት በድሬዳዋ ማህበረሠብ
አዘጋጅ፦ ኤደን ገ/ስላሴ
በድሬዳዋ ሙከጀላ የሚባል የቀደመ ባሕል አለ፡፡ ሙከጀላ በማህበረሰቡ መካከል ለሚፈጠረ ማንኛውም ግጭትም ሆነ አለመግባባት በዛፍ ጥላ ሆኖ የሚመከርበት ቀደምት ባህል ነው፡፡
የዕርቁ ሂደት የሚካሔድበትን ቀንና ቦታ የሚመርጡት ማኅበረሰቡ የመረጣቸው፤ ትልቅ ቦታ በሚሰጣቸውና በሚከበሩ ትልልቅ አባቶች
ነው፡፡ የዕርቅ ሥርዓቱም የሚካሄደው በአካባቢው በሚገኘው ሙከጀላ በተባለ የዛፍ ጥላ ስር ነው፡፡
በባህሉ መሠረት ሽማግሌዎች ቀን እና ቦታ በቆረጡበት በሠአቱ ይገኛሉ፡፡ ይህም ሠዓትን የማክበር ልምድ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣ የማህበረሰቡ ልምድ እና ባህል ነው፡፡
የተፈፀመው ጥፋት ተመጣጣኝ ነው ተብሎ ከታመነ ይቅር ለፈጣሪ ተባብለው እንዲያልፉት ቢደረግም በዚህ ሂደት ውስጥ ግን ጥፋቱ ከባድ ሆኖ ከተገኘ በመጀመሪያ በዳይ እግር ስር ወድቆ ይቅርታ ይጠይቃል፡፡
ከዚህ በኋላ አላጠፋም ፣ እታረማለው፣ ካሣዬንም እከፍላለው በማለት በአባቶች ፊት መሃላ ይፈፅማል፡፡ ተከሳሽም የሚከፍለው ካሣ መጠን በታዛቢዎች ፊት ለተበዳይ በግዜውና በሠዓቱ አንዲሰጥ ይወሰናል።
ባህላዊ የዕርቅ ሥርዓት ፍትህ እንዲገኝ ትልቅ አስተዋፅኦ የሚያደርገው እውነት ላይ የተመሠረተ በመሆኑ ነው፡፡ ዘርን፣ ሀይማኖትን፣ ፆታን፣ ሀብትን እና ሌሎች ልዩነቶችን ሳያደርግ ሚዛናዊ የሆነ ዳኝነት ስለሚሰጥ የባህላዊ ዕርቅ ሥርዓት ፍትህን ያስገኛል፡፡
ሙከጀላ በፊት ላይ ከፍተኛ ተቀባይነት የነበረው ቢሆንም አሁን ላይ ግን ይህ ስርዓት ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ወደ መረሳት ላይ ደርሷል፡፡ ይህ ባህል አለ እንኳን ቢባል በጣም በተወሰኑ ቦታዎች ላይ ነው፡፡
📁 ሙሉ ጹሑፉን ከላይ ተያይዟል
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ያላየነው ብዙ ጭካኔ ይኖር ይሁን ? በርካቶች በጋምቤላ ተቀርፆ በተሰራጨው ጨካኔ የተሞላበት አረመኔያዊ ቪድዮ የተሰማቸውን ሀዘን በአግባቡ ሳይወጡ ዛሬ ደግሞ አንድ ቀኑ ሆነ አድራሻው የት እንደሆነ የማይታወቅ የጅምላ ርሸና ቪድዮ ተሰራጭቷል። ለጊዜው ድርጊቱ መቼ .. ? የት ? እንዴት ? ተፈፀመ ስለሚለው ማወቅ ቢያዳግትም ከዚህ ቀደም እንዳየናቸው እጅግ በጣም ዘግናኝ እና ህጋዊ ያልሆነ የጭካኔ ተግባር…
#UPDATE #EHRC
በማህበራዊ ሚዲያ የተለቀቀው ቪድዮ
" ... በተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ የሚታየው ከሕግ ውጭ የተፈጸመ የግድያ ድርጊት (Extra-judicial killings) ኢሰመኮ መጋቢት 2 ቀን 2014 ዓ.ም. ሪፖርት ላይ የተካተተ ነው።
የኢሰመኮ የምርመራ ሪፖርት ከምስክሮች እና በስፍራው በመገኘት በመስክ ምልከታ ያሰባሰበውን መረጃ መሰረት በማድረግ፣ ድርጊቱ በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ደዋ ጨፋ ወረዳ ልዩ ቦታው እንቶሊ አካባቢ በታኅሣሥ ወር 2014 ዓ.ም. የመጀመሪያ ሳምንት (ቀኑ በትክክል ያልታወቀ) መፈጸሙን፤ እንዲሁም በወቅቱ በነበረው መረጃ መሰረት የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በሁለት የጭነት መኪኖች ጭነው ያመጡዋቸውን እና ወደ 30 የሚጠጉ የኦነግ ሸኔ አባሎች ናቸው ያሏቸውን ሰዎች በጅምላ በጥይት ደብድበው መግደላቸውን ይገልጻል።
ኢሰመኮ ተንቀሳቃሽ ምስሉን ከተመለከተ በኋላ ባደረገው ተጨማሪ ማጣራትና የቴክኒክ ምርመራ፣ በመስክ ምርመራ በለየው ስፍራና በተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ ያለውን ስፍራ በቴክኒክ ምርመራ በማነጻጸር፣ እንዲሁም ምስሉ የተቀረጸበትን ቦታ ለማነጻጸርና ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የቴክኒክ ምርመራዎችን በማድረግ፤ ከዚህ በላይ የተገለጸው በኢሰመኮ ምርመራ የተዘገበው ከፍርድ ውጭ የተፈጸመ የግድያ ድርጊት የሚያመለክት ተጨማሪ ማስረጃ ስለመሆኑ በምክንያታዊ አሳማኝነት አረጋግጧል "
#ኢሰመኮ
@tikvahethiopia
በማህበራዊ ሚዲያ የተለቀቀው ቪድዮ
" ... በተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ የሚታየው ከሕግ ውጭ የተፈጸመ የግድያ ድርጊት (Extra-judicial killings) ኢሰመኮ መጋቢት 2 ቀን 2014 ዓ.ም. ሪፖርት ላይ የተካተተ ነው።
የኢሰመኮ የምርመራ ሪፖርት ከምስክሮች እና በስፍራው በመገኘት በመስክ ምልከታ ያሰባሰበውን መረጃ መሰረት በማድረግ፣ ድርጊቱ በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ደዋ ጨፋ ወረዳ ልዩ ቦታው እንቶሊ አካባቢ በታኅሣሥ ወር 2014 ዓ.ም. የመጀመሪያ ሳምንት (ቀኑ በትክክል ያልታወቀ) መፈጸሙን፤ እንዲሁም በወቅቱ በነበረው መረጃ መሰረት የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በሁለት የጭነት መኪኖች ጭነው ያመጡዋቸውን እና ወደ 30 የሚጠጉ የኦነግ ሸኔ አባሎች ናቸው ያሏቸውን ሰዎች በጅምላ በጥይት ደብድበው መግደላቸውን ይገልጻል።
ኢሰመኮ ተንቀሳቃሽ ምስሉን ከተመለከተ በኋላ ባደረገው ተጨማሪ ማጣራትና የቴክኒክ ምርመራ፣ በመስክ ምርመራ በለየው ስፍራና በተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ ያለውን ስፍራ በቴክኒክ ምርመራ በማነጻጸር፣ እንዲሁም ምስሉ የተቀረጸበትን ቦታ ለማነጻጸርና ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የቴክኒክ ምርመራዎችን በማድረግ፤ ከዚህ በላይ የተገለጸው በኢሰመኮ ምርመራ የተዘገበው ከፍርድ ውጭ የተፈጸመ የግድያ ድርጊት የሚያመለክት ተጨማሪ ማስረጃ ስለመሆኑ በምክንያታዊ አሳማኝነት አረጋግጧል "
#ኢሰመኮ
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ያላየነው ብዙ ጭካኔ ይኖር ይሁን ? በርካቶች በጋምቤላ ተቀርፆ በተሰራጨው ጨካኔ የተሞላበት አረመኔያዊ ቪድዮ የተሰማቸውን ሀዘን በአግባቡ ሳይወጡ ዛሬ ደግሞ አንድ ቀኑ ሆነ አድራሻው የት እንደሆነ የማይታወቅ የጅምላ ርሸና ቪድዮ ተሰራጭቷል። ለጊዜው ድርጊቱ መቼ .. ? የት ? እንዴት ? ተፈፀመ ስለሚለው ማወቅ ቢያዳግትም ከዚህ ቀደም እንዳየናቸው እጅግ በጣም ዘግናኝ እና ህጋዊ ያልሆነ የጭካኔ ተግባር…
#EHRC
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን በመዘዋወር ላይ የሚገኘውን እና በርካታ ሰዎች ከመኪና እንዲወርዱ በማድረግ በጅምላ ሲገደሉ የሚያሳየውን ተንቀሳቃሽ ምስል ሁኔታ መርምሯል።
በተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ የሚታየው ከሕግ ውጭ የተፈጸመ የግድያ ድርጊት (Extra-judicial killings) ኢሰመኮ መጋቢት 2 ቀን 2014 ዓ.ም. “በኢትዮጵያ የአፋር እና የአማራ ክልሎች የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች እና የዓለም አቀፍ የሰብአዊነት ሕግ ጥሰቶች ላይ የተደረገ ምርመራ ሪፖርት” በሚል ርዕስ ባወጣው ሪፖርት ውስጥ ከተዘረዘሩት ክስተቶች ውስጥ አንዱ መሆኑን ተረድቷል።
በዚሁ የኢሰመኮ የምርመራ ሪፖርት ከምስክሮች እና በስፍራው በመገኘት በመስክ ምልከታ ያሰባሰበውን መረጃ መሰረት በማድረግ፣ ድርጊቱ በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ደዋ ጨፋ ወረዳ ልዩ ቦታው እንቶሊ አካባቢ በታኅሣሥ ወር 2014 ዓ.ም. የመጀመሪያ ሳምንት (ቀኑ በትክክል ያልታወቀ) መፈጸሙን፤ እንዲሁም በወቅቱ በነበረው መረጃ መሰረት የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በሁለት የጭነት መኪኖች ጭነው ያመጡዋቸውን እና ወደ 30 የሚጠጉ የኦነግ ሸኔ አባሎች ናቸው ያሏቸውን ሰዎች በጅምላ በጥይት ደብድበው መግደላቸውን ይገልጻል።
ኢሰመኮ ተንቀሳቃሽ ምስሉን ከተመለከተ በኋላ ባደረገው ተጨማሪ ማጣራትና የቴክኒክ ምርመራ፣ በመስክ ምርመራ በለየው ስፍራና በተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ ያለውን ስፍራ በቴክኒክ ምርመራ በማነጻጸር፣ እንዲሁም ምስሉ የተቀረጸበትን ቦታ ለማነጻጸርና ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የቴክኒክ ምርመራዎችን በማድረግ፤ ከዚህ በላይ የተገለጸው በኢሰመኮ ምርመራ የተዘገበው ከፍርድ ውጭ የተፈጸመ የግድያ ድርጊት የሚያመለክት ተጨማሪ ማስረጃ ስለመሆኑ በምክንያታዊ አሳማኝነት አረጋግጧል፡፡
ስለሆነም ኢሰመኮ ከዚህ ቀደም ባቀረበው ምክረ ሃሳብ መሰረት የተሟላ የወንጀል ምርመራ ተደርጎ ተጠያቂነት እንዲረጋገጥ በድጋሚ ያሳስባል።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን
ሰኔ 11 ቀን 2014 ዓ/ም
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን በመዘዋወር ላይ የሚገኘውን እና በርካታ ሰዎች ከመኪና እንዲወርዱ በማድረግ በጅምላ ሲገደሉ የሚያሳየውን ተንቀሳቃሽ ምስል ሁኔታ መርምሯል።
በተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ የሚታየው ከሕግ ውጭ የተፈጸመ የግድያ ድርጊት (Extra-judicial killings) ኢሰመኮ መጋቢት 2 ቀን 2014 ዓ.ም. “በኢትዮጵያ የአፋር እና የአማራ ክልሎች የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች እና የዓለም አቀፍ የሰብአዊነት ሕግ ጥሰቶች ላይ የተደረገ ምርመራ ሪፖርት” በሚል ርዕስ ባወጣው ሪፖርት ውስጥ ከተዘረዘሩት ክስተቶች ውስጥ አንዱ መሆኑን ተረድቷል።
በዚሁ የኢሰመኮ የምርመራ ሪፖርት ከምስክሮች እና በስፍራው በመገኘት በመስክ ምልከታ ያሰባሰበውን መረጃ መሰረት በማድረግ፣ ድርጊቱ በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ደዋ ጨፋ ወረዳ ልዩ ቦታው እንቶሊ አካባቢ በታኅሣሥ ወር 2014 ዓ.ም. የመጀመሪያ ሳምንት (ቀኑ በትክክል ያልታወቀ) መፈጸሙን፤ እንዲሁም በወቅቱ በነበረው መረጃ መሰረት የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በሁለት የጭነት መኪኖች ጭነው ያመጡዋቸውን እና ወደ 30 የሚጠጉ የኦነግ ሸኔ አባሎች ናቸው ያሏቸውን ሰዎች በጅምላ በጥይት ደብድበው መግደላቸውን ይገልጻል።
ኢሰመኮ ተንቀሳቃሽ ምስሉን ከተመለከተ በኋላ ባደረገው ተጨማሪ ማጣራትና የቴክኒክ ምርመራ፣ በመስክ ምርመራ በለየው ስፍራና በተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ ያለውን ስፍራ በቴክኒክ ምርመራ በማነጻጸር፣ እንዲሁም ምስሉ የተቀረጸበትን ቦታ ለማነጻጸርና ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የቴክኒክ ምርመራዎችን በማድረግ፤ ከዚህ በላይ የተገለጸው በኢሰመኮ ምርመራ የተዘገበው ከፍርድ ውጭ የተፈጸመ የግድያ ድርጊት የሚያመለክት ተጨማሪ ማስረጃ ስለመሆኑ በምክንያታዊ አሳማኝነት አረጋግጧል፡፡
ስለሆነም ኢሰመኮ ከዚህ ቀደም ባቀረበው ምክረ ሃሳብ መሰረት የተሟላ የወንጀል ምርመራ ተደርጎ ተጠያቂነት እንዲረጋገጥ በድጋሚ ያሳስባል።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን
ሰኔ 11 ቀን 2014 ዓ/ም
@tikvahethiopia
#OromiaRegion
ጊምቢ ወረዳ በርካታ ሰዎች ተገደሉ።
በዛሬው ዕለት #በምዕራብ_ወለጋ ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ ውስጥ በርካታ ንፁሃን በታጣቂዎች መገደላቸው ተሰምቷል።
መልዕክታቸውን የላኩ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት በአካባቢው ይንቀሳቀሳል ያሉት የታጠቀ ቡድን ጥቃት ከፍቶ #በርካታ ሰዎች መገደለቸውን (ትክክለኛ ቁጥሩን ለማወቅ አዳጋች ነው) ታግተው የተወሰዱ መኖራቸውን እንዲሁም ነፍሳቸውን ለማትረፍ ወደ ጫካ የሸሹ ስለመኖራቸውን ገልፀዋል።
ከሟቾች መካከል ህፃናት እና ሴቶች እንደሚበዙ ፤ ቤቶች መንደዳቸውንም ፤ ጥቃቱ ሲፈፀም የነበረው በከባድ መሳሪያ ጭምር እንደነበር አመልክተዋል።
ለሚመለከተው የወረዳው አካል በሰዓቱ ጥቃት መኖሩን ጥቆማ ቢያደርሱም በቶሎ የደረሰ አካል እንዳልነበረ አስረድተዋል።
የዛሬውን እጅግ አሳዛኝ ጥቃት ክልሉም አምኖ አረጋግጧል። ጥቃቱን ጭካኔ የተሞላበትም ነበር ብሏል።
ክልሉ ባወጣው መግለጫ " የሸኔ ቡድን በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ ባደረሰው ጥቃት በንጹሃን እና በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል " ብሏል።
" ቡድኑ መንግሥት እየወሰደበት ያለውን እርምጃ መቋቋም ሲያቅተው በንጹሃን ላይ ጭካኔ የተሞላበት ጥቃት አድርሷል " ሲል ገልጿል።
በቡድኑ ላይ የፌደራል እና የክልሉ የጸጥታ አካላት የሚወስዱትን እርምጃ አጠናክረው ይቀጥላሉም ብሏል።
ክልሉ ምን ያህል ንፁሃን እንደተገደሉ እንዲሁም ታፍነው ስለተወሰዱ ሰዎች ምንም ያለው ነገር የለም።
@tikvahethiopia
ጊምቢ ወረዳ በርካታ ሰዎች ተገደሉ።
በዛሬው ዕለት #በምዕራብ_ወለጋ ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ ውስጥ በርካታ ንፁሃን በታጣቂዎች መገደላቸው ተሰምቷል።
መልዕክታቸውን የላኩ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት በአካባቢው ይንቀሳቀሳል ያሉት የታጠቀ ቡድን ጥቃት ከፍቶ #በርካታ ሰዎች መገደለቸውን (ትክክለኛ ቁጥሩን ለማወቅ አዳጋች ነው) ታግተው የተወሰዱ መኖራቸውን እንዲሁም ነፍሳቸውን ለማትረፍ ወደ ጫካ የሸሹ ስለመኖራቸውን ገልፀዋል።
ከሟቾች መካከል ህፃናት እና ሴቶች እንደሚበዙ ፤ ቤቶች መንደዳቸውንም ፤ ጥቃቱ ሲፈፀም የነበረው በከባድ መሳሪያ ጭምር እንደነበር አመልክተዋል።
ለሚመለከተው የወረዳው አካል በሰዓቱ ጥቃት መኖሩን ጥቆማ ቢያደርሱም በቶሎ የደረሰ አካል እንዳልነበረ አስረድተዋል።
የዛሬውን እጅግ አሳዛኝ ጥቃት ክልሉም አምኖ አረጋግጧል። ጥቃቱን ጭካኔ የተሞላበትም ነበር ብሏል።
ክልሉ ባወጣው መግለጫ " የሸኔ ቡድን በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ ባደረሰው ጥቃት በንጹሃን እና በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል " ብሏል።
" ቡድኑ መንግሥት እየወሰደበት ያለውን እርምጃ መቋቋም ሲያቅተው በንጹሃን ላይ ጭካኔ የተሞላበት ጥቃት አድርሷል " ሲል ገልጿል።
በቡድኑ ላይ የፌደራል እና የክልሉ የጸጥታ አካላት የሚወስዱትን እርምጃ አጠናክረው ይቀጥላሉም ብሏል።
ክልሉ ምን ያህል ንፁሃን እንደተገደሉ እንዲሁም ታፍነው ስለተወሰዱ ሰዎች ምንም ያለው ነገር የለም።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update 🇪🇹 በወንዶች 5 ሺህ ሜትር የዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በበላይነት አጠናቀቁ። 1ኛ ጥላሁን ሃይሌ ፣ 2ኛ ሳሙኤል ተፈራ፣ 3ኛ ጌትነት ዋሌ በተከታታይ በመግባት አሸንፈዋል። ሌሎች ውድድሩን የተካፈሉ አትሌቶች ሚልኬሳ መንገሻ 5ኛ፣ አሊ አብዱለመና 10ኛ ሆነው አጠናቀዋል። ቲክቫህ ስፖርት https://yangx.top/+VvwzStMNcNHmhK0x @tikvahethiopia
#DiamondLeague #Paris2022 🇪🇹
በፈረንሳይ #ፓሪስ የዳይመንድ ሊግ ውድድር በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በ5 ሺህ ሜትር የወንዶች ውድድር ኢትዮጵያዊው ሰለሞን ባረጋ በአንደኝነት ሲያጠናቅቅ ፤ ሌላው ኢትዮጵያዊ ሙክታር እድሪስ በሶስተኛ ደረጃ አጠናቋል።
@tikvahethiopia
በፈረንሳይ #ፓሪስ የዳይመንድ ሊግ ውድድር በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በ5 ሺህ ሜትር የወንዶች ውድድር ኢትዮጵያዊው ሰለሞን ባረጋ በአንደኝነት ሲያጠናቅቅ ፤ ሌላው ኢትዮጵያዊ ሙክታር እድሪስ በሶስተኛ ደረጃ አጠናቋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#DiamondLeague #Paris2022 🇪🇹 በፈረንሳይ #ፓሪስ የዳይመንድ ሊግ ውድድር በመካሄድ ላይ ይገኛል። በ5 ሺህ ሜትር የወንዶች ውድድር ኢትዮጵያዊው ሰለሞን ባረጋ በአንደኝነት ሲያጠናቅቅ ፤ ሌላው ኢትዮጵያዊ ሙክታር እድሪስ በሶስተኛ ደረጃ አጠናቋል። @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#DiamondLeague #Paris2022 🇪🇹
ቪድዮ ፦ አትሌት ሰለሞን ባረጋ ድንቅ አጨራረስ ያሳየበት የ5 ሺህ ሜትር የወንዶች ውድድር !
@tikvahethiopia
ቪድዮ ፦ አትሌት ሰለሞን ባረጋ ድንቅ አጨራረስ ያሳየበት የ5 ሺህ ሜትር የወንዶች ውድድር !
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ጋምቤላ ክልል ፡ በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ከሕግ አግባብ ውጭ የተፈጸሙ የኃይል እርምጃዎች ሰኔ 7 ቀን 2014 ዓ.ም. በጋምቤላ ከተማ፣ ጋምቤላ ክልል ከጠዋት እስከ ምሽት የቀጠለ ግጭት እና የፀጥታ እና የደኅንነት ችግርን ተከትሎ ለአንድ ቀን የከተማዋ የመንግሥት አገልግሎቶች፣ የንግድ እንቅስቃሴዎች እና ሌሎችም አገልግሎቶች ተቋርጠው መዋላቸው ይታወሳል። ጥቃቱ በኦሮሞ ነጻነት ግንባር (በተለምዶ ኦነግ…
#Gambella
በጋምቤላ በዚህ ሳምንት ከተፈፀመው ጥቃት ጋር በተያያዘ ንፁሃን ዜጎች ላይ ከማዋከብ አንስቶ እስከ ግድያ የደረሰ ከዚህም በተጨማሪ የዝርፊያ ድርጊት መፈፀሙ መጠቆሙ ይታወሳል።
ክልሉ ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር በተያያዘ ንፁሃን ሰለባ እንዳይሆኑ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እያደረገ መሆኑን መግለፁ አይዘነጋም።
በከተማው አንድ ወጣት እጁን ወደ ኃላ ታስሮ የፀጥታ ኃይል ልብስ በለበሱ እና ባለሰቡ አካላት በጥይት ሲደብደብ የሚያሳይ ቪድዮ መሰራጨቱ በርካቶችን አስዝኖም አቆጥቶም ነበር ፤ ይህን ተከትሎ ክልሉ በሰጠው መግለጫ ይህንን ጉዳይ በግልፅ አፍረጥርጦ ባይናገርም ከህግ ውጪ የሆነ ድርጊት የፈፀሙና የስነ- ምግባር ጉድለት ያለባቸው የፀጥታ አካላት እንዳሉ አረጋግጦ ህጋዊ እርምጃ መዉሰድ መጀመሩን አስታውቆ ነበር።
ትላንት ሪፖርተር ጋዜጣ ይዞት በወጣው ዘገባ ደግሞ ክልሉ አንድ ወጣት በጥይት የመደብደቡን ክስተት አረጋግጦ ፤ ከሕግ ውጪ ግድያ በፈጸሙ የፀጥታ ኃይሎች ላይ ዕርምጃ ተወስዷል ብሏል።
የጋምቤላ ክልል ኮሙዩኒኬሸን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኡጉት አዲንግ " የኦነግ ሸኔና የጋምቤላ ነፃ አውጪ ቡድን አባላት ለይቶ ሕጋዊ ዕርምጃ የመውሰዱ ጥረት ፈታኝ ነበር " ያሉ ሲሆን " በዚህ የተነሳ ጥንቃቄ ሳያደርጉ ወይም በእልህና በቁጣ ሰላማዊ ዜጎች ላይ ዕርምጃ የወሰዱ የፀጥታ አስከባሪዎች ነበሩ " ብለዋል።
#አንድ የልዩ ኃይልና #አንድ የመደበኛ ፖሊስን ጨምሮ ሁለት የፀጥታ አስከባሪዎች በሕገወጥ ግድያ ተጠርጥረው ተይዘዋል ሲሉ አሳውቀዋል።
ጥቃት የከፈቱት ታጣቂዎች ሲቭልም የለበሱ ስለነበሩ እንዲሁም አንዳንዶቹ የትጥቅ ልብሳቸው ቀይረው ከህብረተሰቡ ጋር መቀላቀላቸው ሁኔታዎች ፈታኝ አድርጎት እንደነበርም ለጋዜጣው ተናግረዋል።
@tikvahethiopia
በጋምቤላ በዚህ ሳምንት ከተፈፀመው ጥቃት ጋር በተያያዘ ንፁሃን ዜጎች ላይ ከማዋከብ አንስቶ እስከ ግድያ የደረሰ ከዚህም በተጨማሪ የዝርፊያ ድርጊት መፈፀሙ መጠቆሙ ይታወሳል።
ክልሉ ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር በተያያዘ ንፁሃን ሰለባ እንዳይሆኑ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እያደረገ መሆኑን መግለፁ አይዘነጋም።
በከተማው አንድ ወጣት እጁን ወደ ኃላ ታስሮ የፀጥታ ኃይል ልብስ በለበሱ እና ባለሰቡ አካላት በጥይት ሲደብደብ የሚያሳይ ቪድዮ መሰራጨቱ በርካቶችን አስዝኖም አቆጥቶም ነበር ፤ ይህን ተከትሎ ክልሉ በሰጠው መግለጫ ይህንን ጉዳይ በግልፅ አፍረጥርጦ ባይናገርም ከህግ ውጪ የሆነ ድርጊት የፈፀሙና የስነ- ምግባር ጉድለት ያለባቸው የፀጥታ አካላት እንዳሉ አረጋግጦ ህጋዊ እርምጃ መዉሰድ መጀመሩን አስታውቆ ነበር።
ትላንት ሪፖርተር ጋዜጣ ይዞት በወጣው ዘገባ ደግሞ ክልሉ አንድ ወጣት በጥይት የመደብደቡን ክስተት አረጋግጦ ፤ ከሕግ ውጪ ግድያ በፈጸሙ የፀጥታ ኃይሎች ላይ ዕርምጃ ተወስዷል ብሏል።
የጋምቤላ ክልል ኮሙዩኒኬሸን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኡጉት አዲንግ " የኦነግ ሸኔና የጋምቤላ ነፃ አውጪ ቡድን አባላት ለይቶ ሕጋዊ ዕርምጃ የመውሰዱ ጥረት ፈታኝ ነበር " ያሉ ሲሆን " በዚህ የተነሳ ጥንቃቄ ሳያደርጉ ወይም በእልህና በቁጣ ሰላማዊ ዜጎች ላይ ዕርምጃ የወሰዱ የፀጥታ አስከባሪዎች ነበሩ " ብለዋል።
#አንድ የልዩ ኃይልና #አንድ የመደበኛ ፖሊስን ጨምሮ ሁለት የፀጥታ አስከባሪዎች በሕገወጥ ግድያ ተጠርጥረው ተይዘዋል ሲሉ አሳውቀዋል።
ጥቃት የከፈቱት ታጣቂዎች ሲቭልም የለበሱ ስለነበሩ እንዲሁም አንዳንዶቹ የትጥቅ ልብሳቸው ቀይረው ከህብረተሰቡ ጋር መቀላቀላቸው ሁኔታዎች ፈታኝ አድርጎት እንደነበርም ለጋዜጣው ተናግረዋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#OromiaRegion ጊምቢ ወረዳ በርካታ ሰዎች ተገደሉ። በዛሬው ዕለት #በምዕራብ_ወለጋ ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ ውስጥ በርካታ ንፁሃን በታጣቂዎች መገደላቸው ተሰምቷል። መልዕክታቸውን የላኩ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት በአካባቢው ይንቀሳቀሳል ያሉት የታጠቀ ቡድን ጥቃት ከፍቶ #በርካታ ሰዎች መገደለቸውን (ትክክለኛ ቁጥሩን ለማወቅ አዳጋች ነው) ታግተው የተወሰዱ መኖራቸውን እንዲሁም ነፍሳቸውን ለማትረፍ…
#EHRC
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተለያዩ አካባቢዎች በመንግሥት እና በታጠቁ ኃይሎች በሲቪል ሰዎች ላይ እየተፈጸሙ ያሉ ጥቃቶችን በቅርበት በመከታተል ላይ ይገኛል።
ሰኔ 11 ቀን 2014 ዓ.ም. በምዕራብ ወለጋ ዞን ግምቢ ወረዳ ቡሌ ቀበሌ በመንግሥት እና በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (በተለምዶ ‘ኦነግ ሸኔ’) ታጣቂዎች መካከል ሲደረግ ከነበረው ውጊያ ጋር በተያያዘ በታጣቂው ቡድን በአካባቢው በሚኖሩ ሲቪል ሰዎች ላይ በተፈጸመ ጥቃት በሰው ሕይወት፣ አካል እና ንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል፡፡
አሁንም በአካባቢው ከፍተኛ የፀጥታ ስጋት በመኖሩ ምክንያት ነዋሪዎች በአፋጣኝ ድጋፍ እንዲደርስላቸው በመጠየቅ ላይ ይገኛሉ፡፡
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ መንግሥት በሲቪል ሰዎች ላይ ተጨማሪ ጥቃት እንዳይፈጸም አስፈላጊ የሆኑ የመከላከል እርምጃዎችን እንዲወስድ፣ በማንኛውም ሁኔታ ሲቪል ሰዎች የጥቃት ዒላማ እንዳይደረጉ ተገቢ የሆነ ጥንቃቄና ጥበቃ እንዲያደርግ፣ እንዲሁም ለችግሩ ዘላቂ መፍትሄ እንዲያፈላልግ አሳስበዋል።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን
ሰኔ 12 ቀን 2014 ዓ/ም
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተለያዩ አካባቢዎች በመንግሥት እና በታጠቁ ኃይሎች በሲቪል ሰዎች ላይ እየተፈጸሙ ያሉ ጥቃቶችን በቅርበት በመከታተል ላይ ይገኛል።
ሰኔ 11 ቀን 2014 ዓ.ም. በምዕራብ ወለጋ ዞን ግምቢ ወረዳ ቡሌ ቀበሌ በመንግሥት እና በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (በተለምዶ ‘ኦነግ ሸኔ’) ታጣቂዎች መካከል ሲደረግ ከነበረው ውጊያ ጋር በተያያዘ በታጣቂው ቡድን በአካባቢው በሚኖሩ ሲቪል ሰዎች ላይ በተፈጸመ ጥቃት በሰው ሕይወት፣ አካል እና ንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል፡፡
አሁንም በአካባቢው ከፍተኛ የፀጥታ ስጋት በመኖሩ ምክንያት ነዋሪዎች በአፋጣኝ ድጋፍ እንዲደርስላቸው በመጠየቅ ላይ ይገኛሉ፡፡
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ መንግሥት በሲቪል ሰዎች ላይ ተጨማሪ ጥቃት እንዳይፈጸም አስፈላጊ የሆኑ የመከላከል እርምጃዎችን እንዲወስድ፣ በማንኛውም ሁኔታ ሲቪል ሰዎች የጥቃት ዒላማ እንዳይደረጉ ተገቢ የሆነ ጥንቃቄና ጥበቃ እንዲያደርግ፣ እንዲሁም ለችግሩ ዘላቂ መፍትሄ እንዲያፈላልግ አሳስበዋል።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን
ሰኔ 12 ቀን 2014 ዓ/ም
@tikvahethiopia
ደሴ እና ወልዲያን ጨምሮ በርካታ ከተሞች ኤሌክትሪክ ተቋርጧል።
የ66 ኪቮ ኤሌክትሪክ አስተላለፊ መስመር ተሸካሚ የብረት ታወሮች በመውደቃቸው ፦
- ደሴ፣
- ቢስቲማ፣
- አልብኮ፣
- ኩታበር እና በአካባቢያቸው ባሉ ከተሞች እንዲሁም ከወልድያ ሳብስቴሽን የሚያገኙ በሙሉ ፦
- ወልድያ፣
- ሳንቃ፣
- በቂሎ ማነቂያ፣
- ስርንቃ፣
- መርሳ ፣
- ውጫሌ እና በአካባቢያቸው ባሉ ከተሞች ኤሌክትሪክ መቋረጡን የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሳውቋል።
ጉዳቱ የደረሰው ከኮምቦልቻ ደሴ ባለዉ 2ኛው የ66 ትራንስሚሽን መስመር ላይ 1 ታወር መዉደቅ እና 1 ታወር የመሰበር ጉዳት በመድረሱ እና በተጨማሪም ከደሴ ወልደያ ባለዉ መስመርም ብልሽት በማጋጠሙ መሆኑ ተገልጿል።
የብረት ታወሮቹ እየወደቁ ያሉት ብረቶቹ በሌቦች በመሰረቃችው ምክንያት የሚመጣውን ነፋስ መቋቋም ባለመቻላቸው ነው ተብሏል።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተባባሰ የመጣው የኤሌክትሪክ አስተላላፊ መስመር ተሸካሚ ታወር /የብረት ምሰሶ/ ስርቆት በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ ከፍተኛ ማነቆ እየፈጠረበት መሆኑና ደንበኞች ጥራት ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል እናዳያገኙ እያደረገ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።
ይህ እኩይ ተግባር ሊቆም የሚችለው በየደረጃው የሚገኙ የአስተዳደር አካላት በመሰረተ ልማት ጥበቃ ላይ የማህበረሰብ ንቅናቄ በመፍጠር ጥበቃ እንዲደረግላቸው የጋራ ጥረት ማድረግ ሲቻል ብቻ ነው ሲል አስገንዝቧል።
በየደረጃው የሚገኙ የአስተዳደር፣ የፀጥታ እና የፍትህ ተቋማት በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ የሚደርሰውን ስርቆትና ውድመት በማስቆም ረገድ የድርሻቸው እንዲወጡ አሳስቧል።
ህብረተሰቡም የስርቆት ተግባር ሲፈፀም ወይም አጠራጣሪ ጉዳዮችን ሲመለከት ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ ቀርቧል።
ምንጭ፦ የአማራ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
@tikvahethiopia
የ66 ኪቮ ኤሌክትሪክ አስተላለፊ መስመር ተሸካሚ የብረት ታወሮች በመውደቃቸው ፦
- ደሴ፣
- ቢስቲማ፣
- አልብኮ፣
- ኩታበር እና በአካባቢያቸው ባሉ ከተሞች እንዲሁም ከወልድያ ሳብስቴሽን የሚያገኙ በሙሉ ፦
- ወልድያ፣
- ሳንቃ፣
- በቂሎ ማነቂያ፣
- ስርንቃ፣
- መርሳ ፣
- ውጫሌ እና በአካባቢያቸው ባሉ ከተሞች ኤሌክትሪክ መቋረጡን የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሳውቋል።
ጉዳቱ የደረሰው ከኮምቦልቻ ደሴ ባለዉ 2ኛው የ66 ትራንስሚሽን መስመር ላይ 1 ታወር መዉደቅ እና 1 ታወር የመሰበር ጉዳት በመድረሱ እና በተጨማሪም ከደሴ ወልደያ ባለዉ መስመርም ብልሽት በማጋጠሙ መሆኑ ተገልጿል።
የብረት ታወሮቹ እየወደቁ ያሉት ብረቶቹ በሌቦች በመሰረቃችው ምክንያት የሚመጣውን ነፋስ መቋቋም ባለመቻላቸው ነው ተብሏል።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተባባሰ የመጣው የኤሌክትሪክ አስተላላፊ መስመር ተሸካሚ ታወር /የብረት ምሰሶ/ ስርቆት በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ ከፍተኛ ማነቆ እየፈጠረበት መሆኑና ደንበኞች ጥራት ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል እናዳያገኙ እያደረገ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።
ይህ እኩይ ተግባር ሊቆም የሚችለው በየደረጃው የሚገኙ የአስተዳደር አካላት በመሰረተ ልማት ጥበቃ ላይ የማህበረሰብ ንቅናቄ በመፍጠር ጥበቃ እንዲደረግላቸው የጋራ ጥረት ማድረግ ሲቻል ብቻ ነው ሲል አስገንዝቧል።
በየደረጃው የሚገኙ የአስተዳደር፣ የፀጥታ እና የፍትህ ተቋማት በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ የሚደርሰውን ስርቆትና ውድመት በማስቆም ረገድ የድርሻቸው እንዲወጡ አሳስቧል።
ህብረተሰቡም የስርቆት ተግባር ሲፈፀም ወይም አጠራጣሪ ጉዳዮችን ሲመለከት ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ ቀርቧል።
ምንጭ፦ የአማራ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
@tikvahethiopia
#ነዳጅ
ለነዳጅ የሚደረግ ድጎማን ከሐምሌ 2014 ዓ.ም. ቀስ በቀስ ለማንሳት በዝግጅት ላይ ያለው መንግሥት፣ ከስሌቱ በታች በአነስተኛ ዋጋ ከነዳጅ እየተሰበሰበ ያለው የኤክሳይስ ታክስና የቫት ገቢ ለታለመ የነዳጅ ድጎማ ሊያውል መሆኑን ሪፖርተር ጋዜጣ አስነብቧል።
ይሁንና መንግሥት በአነስተኛ መጠን የሚሰበስበውን የኤክሳይስ ታክስና ቫት ገቢ በሕጉ መሠረት ሙሉ ለሙሉ እንዲሰበሰብ ዕቅድ አለው ተብሏል።
ይህም የነዳጅን ዋጋ ይበልጥ ያንረዋል የሚል ሥጋት በመፍጠሩ፣ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አሠራሩ እንዲቀጥል የውሳኔ ሐሳብ ማቅረቡ ተሰንቷል።
ከነዳጅ የሚሰበሰበው ይህ ኤክሳይስ ታክስና ቫት ከሰኔ 2 ቀን 2002 ዓ.ም. በተላለፈ ውሳኔ፣ እንደ ሕጉ የኤክሳይስ 30 በመቶና የቫት 15 በመቶ አይደለም፡፡
በጊዜው ነዳጅ ያሳየው ከፍተኛ ጭማሪ ተከትሎ መንግሥት 30 እና 15 በመቶ በመሰብሰብ ፋንታ፣ የነዳጅ ዋጋ ሲተመን እያንዳንዱ ሊትር ናፍጣ ላይ ሁለት ብር ከ98 ሳንቲም፣ በቤንዚን ላይም እንዲሁ ከሦስት ብር ያነሰ ጭማሪ እንዲደረግ ተወስኖ እስካሁን ቀጥሏል፡፡
መንግስት ከዚህ ግብር የሚሰበሰበው ገቢ ከሐምሌ ወር አንስቶ ነዳጅ ላይ ለሚደረገው የታለመ ድጎማ እንዲውል መወሰኑን፣ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸውን አንድ የመንግሥት ኃላፊን ዋቢ አድርጎ ሪፖርተር ጋዜጣ አስነብቧል።
ያንብቡ : https://telegra.ph/Reporter-06-19
Credit ፦ Ethiopian Report
@tikvahethiopia
ለነዳጅ የሚደረግ ድጎማን ከሐምሌ 2014 ዓ.ም. ቀስ በቀስ ለማንሳት በዝግጅት ላይ ያለው መንግሥት፣ ከስሌቱ በታች በአነስተኛ ዋጋ ከነዳጅ እየተሰበሰበ ያለው የኤክሳይስ ታክስና የቫት ገቢ ለታለመ የነዳጅ ድጎማ ሊያውል መሆኑን ሪፖርተር ጋዜጣ አስነብቧል።
ይሁንና መንግሥት በአነስተኛ መጠን የሚሰበስበውን የኤክሳይስ ታክስና ቫት ገቢ በሕጉ መሠረት ሙሉ ለሙሉ እንዲሰበሰብ ዕቅድ አለው ተብሏል።
ይህም የነዳጅን ዋጋ ይበልጥ ያንረዋል የሚል ሥጋት በመፍጠሩ፣ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አሠራሩ እንዲቀጥል የውሳኔ ሐሳብ ማቅረቡ ተሰንቷል።
ከነዳጅ የሚሰበሰበው ይህ ኤክሳይስ ታክስና ቫት ከሰኔ 2 ቀን 2002 ዓ.ም. በተላለፈ ውሳኔ፣ እንደ ሕጉ የኤክሳይስ 30 በመቶና የቫት 15 በመቶ አይደለም፡፡
በጊዜው ነዳጅ ያሳየው ከፍተኛ ጭማሪ ተከትሎ መንግሥት 30 እና 15 በመቶ በመሰብሰብ ፋንታ፣ የነዳጅ ዋጋ ሲተመን እያንዳንዱ ሊትር ናፍጣ ላይ ሁለት ብር ከ98 ሳንቲም፣ በቤንዚን ላይም እንዲሁ ከሦስት ብር ያነሰ ጭማሪ እንዲደረግ ተወስኖ እስካሁን ቀጥሏል፡፡
መንግስት ከዚህ ግብር የሚሰበሰበው ገቢ ከሐምሌ ወር አንስቶ ነዳጅ ላይ ለሚደረገው የታለመ ድጎማ እንዲውል መወሰኑን፣ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸውን አንድ የመንግሥት ኃላፊን ዋቢ አድርጎ ሪፖርተር ጋዜጣ አስነብቧል።
ያንብቡ : https://telegra.ph/Reporter-06-19
Credit ፦ Ethiopian Report
@tikvahethiopia
በግብፅ ሀገር ህይወታቸው ያለፈው የደ/ሱዳን ባለስልጣን !
በግብፅ ሀገር ካይሮ ከተማ ህክምና ላይ የነበሩት የጎረቤታችን ደቡብ ሱዳን የውሃ ሃብት እና መስኖ ሚኒስትር ማናዋ ፒተር ጋትኩኦት ጓል ህይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል።
ሚኒስትሩ በደረታቸው ላይ ባጋጠማቸው ህመም ሳቢያ በጁባ ከተማ በፍሪደም እና ባራካ ሆስፒታሎች ህክምናቸውን ከተከታተሉ በኃላ አርብ ወደ ግብፅ ማቅናታቸው ነው የታወቀው።
በግብፅ ካይሮ በከፍተኛ የደም ግፊት ሲሰቃዩ እንደነበርና ዶክተሮች ህይወታቸውን ለማትረፍ ርብርብ ቢያድረጉም እንዳልተሳካላቸው ፤ ዛሬ እሁድ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ነው ተሰማው።
በአሁን ሰዓት የሚስትሩን አስከሬን ወደ ጁባ ለመውሰድ ዝግጅት እየተደረገ ሲሆን የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው በቀጣይ ይገለፃል ተብሏል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ የሀገራችን ኢትዮጵያ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ኢ/ር ሃብታሙ ኢተፋ በደቡብ ሱዳኑ የውሃ ሃብት እና መስኖ ሚኒስትር ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀው ለቤተሰቦቻቸው፣ እና የወዳጆቻቸው መፅናናት ተመኝተዋል።
@tikvahethiopia
በግብፅ ሀገር ካይሮ ከተማ ህክምና ላይ የነበሩት የጎረቤታችን ደቡብ ሱዳን የውሃ ሃብት እና መስኖ ሚኒስትር ማናዋ ፒተር ጋትኩኦት ጓል ህይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል።
ሚኒስትሩ በደረታቸው ላይ ባጋጠማቸው ህመም ሳቢያ በጁባ ከተማ በፍሪደም እና ባራካ ሆስፒታሎች ህክምናቸውን ከተከታተሉ በኃላ አርብ ወደ ግብፅ ማቅናታቸው ነው የታወቀው።
በግብፅ ካይሮ በከፍተኛ የደም ግፊት ሲሰቃዩ እንደነበርና ዶክተሮች ህይወታቸውን ለማትረፍ ርብርብ ቢያድረጉም እንዳልተሳካላቸው ፤ ዛሬ እሁድ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ነው ተሰማው።
በአሁን ሰዓት የሚስትሩን አስከሬን ወደ ጁባ ለመውሰድ ዝግጅት እየተደረገ ሲሆን የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው በቀጣይ ይገለፃል ተብሏል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ የሀገራችን ኢትዮጵያ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ኢ/ር ሃብታሙ ኢተፋ በደቡብ ሱዳኑ የውሃ ሃብት እና መስኖ ሚኒስትር ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀው ለቤተሰቦቻቸው፣ እና የወዳጆቻቸው መፅናናት ተመኝተዋል።
@tikvahethiopia