TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#TemesgenDesalgn

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ከቢሮው ሲቪል በለበሱ በሁለት መኪና በመጡ የፀጥታ ሀይሎች መወሰዱን ወንድሙ ታሪኩ ደሳለኝ አሳውቋል።

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የፍትህ መፅሄት ማናጂንግ ዳይሬክተር መሆኑ ይታወቃል።

@tikvahethiopia