#TemesgenDesalgn
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ከቢሮው ሲቪል በለበሱ በሁለት መኪና በመጡ የፀጥታ ሀይሎች መወሰዱን ወንድሙ ታሪኩ ደሳለኝ አሳውቋል።
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የፍትህ መፅሄት ማናጂንግ ዳይሬክተር መሆኑ ይታወቃል።
@tikvahethiopia
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ከቢሮው ሲቪል በለበሱ በሁለት መኪና በመጡ የፀጥታ ሀይሎች መወሰዱን ወንድሙ ታሪኩ ደሳለኝ አሳውቋል።
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የፍትህ መፅሄት ማናጂንግ ዳይሬክተር መሆኑ ይታወቃል።
@tikvahethiopia