የህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ነገ ሠኞ መስከረም 26 ቀን 2012 ዓ.ም በይፋ ይካሄዳል። በስነ-ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የምክር ቤቶቹን መከፈት ካበሰሩ በኋላ የመንግስትን የበጀት ዓመቱ የትኩረት አቅጣጫ የሚያመላክት ንግግር እንደሚያደርጉ ታውቋል።
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ሕዝብ በደህንነቱ ላይ ስጋት እንደገባው ነው፡፡ አሁንም፣ እዚህም እዚያም ግጭቶች እየተቀሰቀሱ የሕይወት እና የንብረት #ውድመቱ ቀጥሏል፡፡ የግጭቶች መነሻ የሆኑት የአስተዳደር በደልና የሰብዓዊ መብት ጥሰት እየተሻሻሉ የፖለቲካው ምህዳር እየሰፋ ነው በሚባልበት ወቅት ግጭቶች #አለማቋረጣቸው ምናልባት የአፈታታቸው ዘዴ ስላልተገኘ ይሆን?
ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 በግጭት አፈታት ላይ ጥናት ያደረጉ ባለሞያ አነጋግሯል ከላይ አዳምጡ!
ምንጭ፦ ሸገር ኤፍ ኤም 102.1
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 በግጭት አፈታት ላይ ጥናት ያደረጉ ባለሞያ አነጋግሯል ከላይ አዳምጡ!
ምንጭ፦ ሸገር ኤፍ ኤም 102.1
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መንገዱ አሁንም እንደተዘጋ ነው!
#ሸኖ ላይ መንገዱ የተዘጋው ኢሬቻን አክብረው ወደ ከሚሴ ሲመለሱ የነበሩ ወጣቶች ደብረብርሃን ከተማ ላይ ታስረዋል፣ ወጣቶቹ ይፈቱ የሚል ጥያቄ በመነሳቱ ነው።
PHOTO: የቢቱ ሳሮን/ከአንድ ሰዓት በፊት/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሸኖ ላይ መንገዱ የተዘጋው ኢሬቻን አክብረው ወደ ከሚሴ ሲመለሱ የነበሩ ወጣቶች ደብረብርሃን ከተማ ላይ ታስረዋል፣ ወጣቶቹ ይፈቱ የሚል ጥያቄ በመነሳቱ ነው።
PHOTO: የቢቱ ሳሮን/ከአንድ ሰዓት በፊት/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#SEMERA
የአፋር እና የሶማሌ/ኢሳ ጎሳን/ ግጭት ለማስቆም ይረዳል የተባለ እና መፍትሄውንም ይጠቁማል የተባለ መጽሐፍ በሰመራ ከተማ ተመርቋል፡፡ መጽሐፉ በዋናነት የአፋርና የሶማሌ/ኢሳ ጎሳዎች/ በወንድማማችነትና በአብሮነት የኖሩበትን ታሪክ የሚዳስስ ሲሆን በሁለቱ ህዝቦች መካከል ግጭት የሚፈጥሩ የተለያዩ አካላት እንዳሉም ይጠቅሳል፡፡ ይሁንና ግጭት መፍጠር የሚፈልጉ አካላት የህዝብን አንድነት ለመሸርሸር አስበው በመሆኑ የአፋርና የኢሳ ጎሳዎች ለረጅም ዘመናት ያዳበሩትን አብሮነት ይዘው መቀጠል እንዳለባቸው ደራሲው አሎ ያዩ መሀመድ ገልጸዋል፡፡
Via #EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአፋር እና የሶማሌ/ኢሳ ጎሳን/ ግጭት ለማስቆም ይረዳል የተባለ እና መፍትሄውንም ይጠቁማል የተባለ መጽሐፍ በሰመራ ከተማ ተመርቋል፡፡ መጽሐፉ በዋናነት የአፋርና የሶማሌ/ኢሳ ጎሳዎች/ በወንድማማችነትና በአብሮነት የኖሩበትን ታሪክ የሚዳስስ ሲሆን በሁለቱ ህዝቦች መካከል ግጭት የሚፈጥሩ የተለያዩ አካላት እንዳሉም ይጠቅሳል፡፡ ይሁንና ግጭት መፍጠር የሚፈልጉ አካላት የህዝብን አንድነት ለመሸርሸር አስበው በመሆኑ የአፋርና የኢሳ ጎሳዎች ለረጅም ዘመናት ያዳበሩትን አብሮነት ይዘው መቀጠል እንዳለባቸው ደራሲው አሎ ያዩ መሀመድ ገልጸዋል፡፡
Via #EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ድሬዳዋ | ዛሬ ጥዋት በድሬዳዋ ከተማ መጋላና አዲስ ከተማ ለሰዓታትም ቢሆን አለመረጋጋት ተፈጥሮ እንደነበር የድሬዳዋ ቤተሰቦቻችን ገልፀዋል። ምክንያቱ ምን እንደሆነ እንደማያውቁ የገለፁት ቤተሰቦቻችን ከተለያየ አቅጣጫ የመጡ የተደራጁ ወጣቶች ከሰፈር ወጣቶች ጋር ግጭት ፈጥረ ነበር ብለዋል። የድንጋይ መወራወር ነበር በዚህም በሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል፤ ሆስፒታልም የተወሰዱ ሰዎች ነበሩ፤ በአንድ የታገ ውሃ ማሸጫ ሱቅ ላይም ውድመት ደርሷል፤ መከላከያ ሲገባ ግን ሁሉም ነገር ወደነበረባት ሊመለስ ችሏል ሲሉ ገልፀዋል። አስተያየቷን የሰጠች መጋላ አካባቢ የምትኖር የቤተሰባችን አባል ሁኔታው የተፈጠረው በሰፈሩ የነበሩ የመከላከያ አባላት በመውጣታቸው ሳይሆን እንደማይቀር ገልፃ የአካባቢው ነዋሪዎችም ለከተማው ዘላቂ መፍትሄ ሳይገኝ የመከላከያ ሰራዊቱ ከተማውን ለቆ መውጣት እንደሌለበት ገልጻለች።
ከዚህ ቀደም በቀላሉ መቆጣጠር የሚቻል ጉዳይ አድጎ ከፍተኛ ቀውስ መፍጠሩ አይዘነጋምና መንግስት አሁንም ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከዚህ ቀደም በቀላሉ መቆጣጠር የሚቻል ጉዳይ አድጎ ከፍተኛ ቀውስ መፍጠሩ አይዘነጋምና መንግስት አሁንም ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መልካም ዕድል!
🇪🇹ሃጎስ ገ/ህይወት
🇪🇹ዮሚፍ ቀጀልቻና
🇪🇹አንዳምላክ በልሁ
ሐጎስ የግሉ ምርጥ ሰዓት 26፡48.95 ነው፤
አንዳምላከ የግሉ ምርጥ ሰዓት 26፡53.15 ነው፤
ዮሚፍ የግሉ ምርጥ ሰዓት 26፡49.99 ነው፤
ኡጋንዳዊው ጆሹዋ 26፡49.94፣ ኬንያውያኑ ኪፕሩቶ 26፡50.16፣ ኮሪዮ 27፡29.40፣ ካናዳዊው አህመድ ሙሃመድ 27፡02.35 አሜሪካ ኬንያዊው ኮሪር 27፡20.18 አላቸው፡፡ ቢሆንም የኛ ልጆች ሁሉንም ይበልጧቸዋል፡፡
እስከ አሁን አገራችን:-
በ2 ወርቅ፣
በ4 ብር፣
በ1 ነሃስ ከአለም 5ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች።
ድል ለኢትዮጵያ!
Via #EAF
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🇪🇹ሃጎስ ገ/ህይወት
🇪🇹ዮሚፍ ቀጀልቻና
🇪🇹አንዳምላክ በልሁ
ሐጎስ የግሉ ምርጥ ሰዓት 26፡48.95 ነው፤
አንዳምላከ የግሉ ምርጥ ሰዓት 26፡53.15 ነው፤
ዮሚፍ የግሉ ምርጥ ሰዓት 26፡49.99 ነው፤
ኡጋንዳዊው ጆሹዋ 26፡49.94፣ ኬንያውያኑ ኪፕሩቶ 26፡50.16፣ ኮሪዮ 27፡29.40፣ ካናዳዊው አህመድ ሙሃመድ 27፡02.35 አሜሪካ ኬንያዊው ኮሪር 27፡20.18 አላቸው፡፡ ቢሆንም የኛ ልጆች ሁሉንም ይበልጧቸዋል፡፡
እስከ አሁን አገራችን:-
በ2 ወርቅ፣
በ4 ብር፣
በ1 ነሃስ ከአለም 5ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች።
ድል ለኢትዮጵያ!
Via #EAF
@tsegabwolde @tikvahethiopia
10,000 ሜትር ወንዶች...
🇪🇹ዮሚፍ ቀጄልቻ 26፡49.34 በሆነ ጊዜ 2ኛ የብር ሜዳልያ ባለቤት፣
🇪🇹አንዳምላክ በልሁ በ26፡56.71 በሆነ ጊዜ 5ኛ፣
🇪🇹ሃጎስ ገ/ህይወት በ27፡11.37 በሆነ ጊዜ 9ኛ ሆነው ጨርሰዋል፡፡
•Uganda(Joshua kiptege) 1st
•Yomif kajelcha 2nd
•Kipruto from kenya 3rd
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🇪🇹ዮሚፍ ቀጄልቻ 26፡49.34 በሆነ ጊዜ 2ኛ የብር ሜዳልያ ባለቤት፣
🇪🇹አንዳምላክ በልሁ በ26፡56.71 በሆነ ጊዜ 5ኛ፣
🇪🇹ሃጎስ ገ/ህይወት በ27፡11.37 በሆነ ጊዜ 9ኛ ሆነው ጨርሰዋል፡፡
•Uganda(Joshua kiptege) 1st
•Yomif kajelcha 2nd
•Kipruto from kenya 3rd
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#attention
ከአጣዬ የTIKVAH ቤተሰቦቻችን እየተላከልን የሚገኘው መልዕክት በአከባቢው የተፈጠረው አለመረጋጋት አሁንም እንዳልረገበ የሚገልፅ ነው። ሁኔታዎች ወደከፋ ደረጃ እንዳይደርሱ መንግስት መፍትሄ መፈለግ አለበት፤ ችግሩም የኢትዮጵያን መንግስት ልዩ ትኩረት እንደሚሻ ገልፀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከአጣዬ የTIKVAH ቤተሰቦቻችን እየተላከልን የሚገኘው መልዕክት በአከባቢው የተፈጠረው አለመረጋጋት አሁንም እንዳልረገበ የሚገልፅ ነው። ሁኔታዎች ወደከፋ ደረጃ እንዳይደርሱ መንግስት መፍትሄ መፈለግ አለበት፤ ችግሩም የኢትዮጵያን መንግስት ልዩ ትኩረት እንደሚሻ ገልፀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሸኖ ላይ የተዘጋው መንገድ አልተከፈተም!
በስፍራው የሚገኙ የTIKVAH ቤተሰቦች ሸኖ ላይ የተዘጋው መንገድ እስካሁን ድርሰ እንዳልተከፈተ፤ እነሱም መኪና ውስጥ እንደሚገኙ ገልፀዋል።
"እስካሁን ድረስ እዛው ሸኖ ላይ በዛ ብርድ መኪና ውስጥ ተቀምጠናል። እኛ ያለነው ወደ አዲስ አበባ መስመር ነው።" B.M
"ሸኖ አካባቢ መንገድ ስለተዘጋ ወደአዲስ አበባ ለመመለስ ስላልፈቀዱልን ለ5 ሰዓት መኪና ውስጥ እየጠበቅን ነው። አሁንም ድረስ ሊያሳልፉን አልፈቀዱም። ማንም ሊረዳን አልፈቀደም።" S
ዘግየት ብላችሁ ጉዳዩን የሰማችሁ ካላችሁ፦ መንገዱ የተዘጋው የኢሬቻን በዐል አክብረው ወደ ከሚሴ ሲሄዱ የነበሩ ወጣቶች ደብረ ብርሃን አካባቢ ታስረዋል፤ እነዚህ ወጣቶች ይፈቱ በሚሉ ቅሬታ አቅራቢዎች ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በስፍራው የሚገኙ የTIKVAH ቤተሰቦች ሸኖ ላይ የተዘጋው መንገድ እስካሁን ድርሰ እንዳልተከፈተ፤ እነሱም መኪና ውስጥ እንደሚገኙ ገልፀዋል።
"እስካሁን ድረስ እዛው ሸኖ ላይ በዛ ብርድ መኪና ውስጥ ተቀምጠናል። እኛ ያለነው ወደ አዲስ አበባ መስመር ነው።" B.M
"ሸኖ አካባቢ መንገድ ስለተዘጋ ወደአዲስ አበባ ለመመለስ ስላልፈቀዱልን ለ5 ሰዓት መኪና ውስጥ እየጠበቅን ነው። አሁንም ድረስ ሊያሳልፉን አልፈቀዱም። ማንም ሊረዳን አልፈቀደም።" S
ዘግየት ብላችሁ ጉዳዩን የሰማችሁ ካላችሁ፦ መንገዱ የተዘጋው የኢሬቻን በዐል አክብረው ወደ ከሚሴ ሲሄዱ የነበሩ ወጣቶች ደብረ ብርሃን አካባቢ ታስረዋል፤ እነዚህ ወጣቶች ይፈቱ በሚሉ ቅሬታ አቅራቢዎች ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#attention
ሸኖ ላይ መንገድ የተዘጋባቸው መንገደኞች እዛው ለማደር ተገደዋል፤ እስካሁኗ ደቂቃ ድረስ የተዘጋው መንገድ አልተከፈተም። በስፍራው ከሚገኙ የTIKVAH ቤተሰቦቻችን የሚላኩልን አዲስ ነገር ካለ እናጋራዋለን።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሸኖ ላይ መንገድ የተዘጋባቸው መንገደኞች እዛው ለማደር ተገደዋል፤ እስካሁኗ ደቂቃ ድረስ የተዘጋው መንገድ አልተከፈተም። በስፍራው ከሚገኙ የTIKVAH ቤተሰቦቻችን የሚላኩልን አዲስ ነገር ካለ እናጋራዋለን።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#attention | የተዘጋው መስመር ከነገ ጀምሮ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲዎች የሚሄዱበት በመሆኑ፤ ጉዞ ለማድረግም ትኬት የቆረጡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች በመኖራቸው መንግስት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በሙሉ በመነጋገር ችግሩን መፍታት ይኖርበታል። አሁንም በመንገድ ላይ የሚገኙ እናቶች፣ ህፃናት፣ እድሜያቸው የገፉ አባቶች ስለሆኑ ጉዳዩ አስቸኳይ መፍትሄ ያሻዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መንገዱ ተከፍቷል!
ሸኖ ላይ ለሰዓታት ተዘግቶ የቆየው መንገድ በአሁን ሰዓት ተከፍቶ ተሽከርካሪዎች መንቀሳቀስ ጀምረዋል። መንገዱ በሁለቱም አቅጣጫ ነው የተከፈተው። ደብረ ብርሃን ላይ ታሰሩ የተባሉት ወጣቶችም #መፈታታቸው ተሰምቷል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሸኖ ላይ ለሰዓታት ተዘግቶ የቆየው መንገድ በአሁን ሰዓት ተከፍቶ ተሽከርካሪዎች መንቀሳቀስ ጀምረዋል። መንገዱ በሁለቱም አቅጣጫ ነው የተከፈተው። ደብረ ብርሃን ላይ ታሰሩ የተባሉት ወጣቶችም #መፈታታቸው ተሰምቷል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መንገዱ ተከፍቷል!
በሸኖ የሚገኙ የTIKVAH ቤተሰቦች መንገዱ መከፈቱን አረጋግጠው፤ የተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ የሚያሳይ ፎቶ ልከውልናል።
PHOTO: KAACHI/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሸኖ የሚገኙ የTIKVAH ቤተሰቦች መንገዱ መከፈቱን አረጋግጠው፤ የተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ የሚያሳይ ፎቶ ልከውልናል።
PHOTO: KAACHI/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የአለባበስ ሕግ ይፋ ሊደረግ ነው!
የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የአለባበስ ስነምግባር ደንብን ለመወሰን በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ሚኒስቴር የተጠናው ጥናት ተጠናቆ ከጥር 2012 ጀምሮ ይፋ ሊደረግ ነው።
ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መደበኛ ተብሎ በጥናት የሚረጋገጠውን አለባበስ፣ ሀይማኖታዊ አለባበስ እና ባህላዊ አለባበሶችን ይደነግጋል የተባለው ይህ መመሪያ እስከዛሬ በየዩኒቨርሲቲው ተበታትኖ የሚገኘውን የተማሪዎች መተዳደሪያ ደንብ ይተካል ሲልም ሚኒስቴሩ ለአዲስ ማለዳ አስታውቋል።
‹‹በርካታ ተማሪዎች ሥነ ምግባር የጎደለው አለባበስ በመጠቀም መማር ማስተማሩን ሲያውኩ ነበር›› በማት ለአዲስ ማለዳ ጋዜጣ የገለፁት የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር #ደቻሳ_ግሩም ‹‹በተለይም ፀጉራቸውን አንጨባረው የሚመጡ በርካታ ወንድ ተማሪዎች በየዩኒቨርስቲው ማየት የተለመደ ነው›› ሲሉም ገልፀዋል።
በአዲሱ መመሪያ መሰረትም የፓርቲ አርማ ያለበት ልብስ እና ለግጭት የሚዳርጉ የተለያዩ አለባበሶችን ለብሰው የሚመጡ ተማሪዎችን የሚገድብ እና ችግሩንም የሚፈታ እንደሆነ ተናግረዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-10-07
Via AddisMaleda
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የአለባበስ ስነምግባር ደንብን ለመወሰን በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ሚኒስቴር የተጠናው ጥናት ተጠናቆ ከጥር 2012 ጀምሮ ይፋ ሊደረግ ነው።
ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መደበኛ ተብሎ በጥናት የሚረጋገጠውን አለባበስ፣ ሀይማኖታዊ አለባበስ እና ባህላዊ አለባበሶችን ይደነግጋል የተባለው ይህ መመሪያ እስከዛሬ በየዩኒቨርሲቲው ተበታትኖ የሚገኘውን የተማሪዎች መተዳደሪያ ደንብ ይተካል ሲልም ሚኒስቴሩ ለአዲስ ማለዳ አስታውቋል።
‹‹በርካታ ተማሪዎች ሥነ ምግባር የጎደለው አለባበስ በመጠቀም መማር ማስተማሩን ሲያውኩ ነበር›› በማት ለአዲስ ማለዳ ጋዜጣ የገለፁት የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር #ደቻሳ_ግሩም ‹‹በተለይም ፀጉራቸውን አንጨባረው የሚመጡ በርካታ ወንድ ተማሪዎች በየዩኒቨርስቲው ማየት የተለመደ ነው›› ሲሉም ገልፀዋል።
በአዲሱ መመሪያ መሰረትም የፓርቲ አርማ ያለበት ልብስ እና ለግጭት የሚዳርጉ የተለያዩ አለባበሶችን ለብሰው የሚመጡ ተማሪዎችን የሚገድብ እና ችግሩንም የሚፈታ እንደሆነ ተናግረዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-10-07
Via AddisMaleda
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዩኒቨርሲቲ...
አዲሱ መመሪያ የፓርቲ አርማ ያለበት ልብስ እና ለግጭት የሚዳርጉ የተለያዩ አለባበሶችን ለብሰው የሚመጡ ተማሪዎችን የሚገድብ እና ችግሩንም የሚፈታ እንደሆነ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ደቻሳ ግሩም ለአዲስ ማለዳ ጋዜጣ ተናግረዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አዲሱ መመሪያ የፓርቲ አርማ ያለበት ልብስ እና ለግጭት የሚዳርጉ የተለያዩ አለባበሶችን ለብሰው የሚመጡ ተማሪዎችን የሚገድብ እና ችግሩንም የሚፈታ እንደሆነ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ደቻሳ ግሩም ለአዲስ ማለዳ ጋዜጣ ተናግረዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Attention
ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ በአፋር ክልል በርካታ የቀድሞ አመራሮች እና አንዳንድ ባለሀብቶች በቁጥጥር ስር እየዋሉ እንደሆነ ተሰምቷል። የጉዳዩ መነሻ ሶስት አወዛጋቢ ቀበሌዎች የቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዝደንት ስልጣን ላይ እያሉ ወደ አፋር ክልል መካተታቸው ነበር።
ይህ ውሳኔ የተላለፈው ከፍተኛ የፌደራል ባለስልጣናት ጭምር በተገኙበት ነበር። በቅርቡ ደግሞ የሶማሌ ክልል እነዚህ ቀበሌዎች የእኔ ናቸው ብሎ የካቢኔ ውሳኔ አሳልፎ ነበር። በነዚህ ምክንያቶች አካባቢው ሰላም ማግኘት አልቻለም። አሁን ችግሩ ከነዚህ ሶስት ቀበሌዎች አልፎ ሌሎች የሶማሌ ክልል ስፍራዎችን እያዳረሰ ነው።
ይህንን እንቅስቃሴ በአፋር በኩል በገንዘብ እና ቁሳቁስ ሲደግፉ የነበሩ ነጋዴዎች እና የቀድሞ አመራሮች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው። በሚያሳዝን ሁኔታ ባለፈው ሳምንት ብቻ ብዙ ሰው ህይወቱን አጥቷል። ያልተረጋገጡ ሪፖርቶች በሶማሌ በኩል 18፣ እንዲሁም በአፋር በኩል ወደ 30 ሰዎች ህይወታቸው እንዳለፈ ይጠቁማሉ።
ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት/Associated Press/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ በአፋር ክልል በርካታ የቀድሞ አመራሮች እና አንዳንድ ባለሀብቶች በቁጥጥር ስር እየዋሉ እንደሆነ ተሰምቷል። የጉዳዩ መነሻ ሶስት አወዛጋቢ ቀበሌዎች የቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዝደንት ስልጣን ላይ እያሉ ወደ አፋር ክልል መካተታቸው ነበር።
ይህ ውሳኔ የተላለፈው ከፍተኛ የፌደራል ባለስልጣናት ጭምር በተገኙበት ነበር። በቅርቡ ደግሞ የሶማሌ ክልል እነዚህ ቀበሌዎች የእኔ ናቸው ብሎ የካቢኔ ውሳኔ አሳልፎ ነበር። በነዚህ ምክንያቶች አካባቢው ሰላም ማግኘት አልቻለም። አሁን ችግሩ ከነዚህ ሶስት ቀበሌዎች አልፎ ሌሎች የሶማሌ ክልል ስፍራዎችን እያዳረሰ ነው።
ይህንን እንቅስቃሴ በአፋር በኩል በገንዘብ እና ቁሳቁስ ሲደግፉ የነበሩ ነጋዴዎች እና የቀድሞ አመራሮች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው። በሚያሳዝን ሁኔታ ባለፈው ሳምንት ብቻ ብዙ ሰው ህይወቱን አጥቷል። ያልተረጋገጡ ሪፖርቶች በሶማሌ በኩል 18፣ እንዲሁም በአፋር በኩል ወደ 30 ሰዎች ህይወታቸው እንዳለፈ ይጠቁማሉ።
ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት/Associated Press/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#TIGRAY
ተቀማጭነታቸውን በኢትዮጵያ ያደረጉ የተለያዩ ሃገራት አምባሳደሮች በትግራይ ክልል ያለውን የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት አማራጮችን በማስተዋወቅ እንዲሳተፉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ-መስተዳደር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤልጥሪ አቀረቡ። አምባሳደሮቹ ላለፉት ሁለት ቀናት በክልሉ ሲያካሔዱት በቆዩት ጉብኝት ማጠቃለያ ውይይት ላይ ምክትል ርዕሰ-መስተዳደሩ እንደገለጹት፥ የትግራይ ክልል ከመካ ቀጥሎ በእስልምና ተከታዮች ዘንድ ታሪካዊና ጥንታዊ የሆነውን አልነጃሺ መስጊድን ጨምሮ የተለያዩ የቱሪዝም መስህብ ስፍራዎች ባለቤት ነው።
ተጫማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-10-07-2
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ተቀማጭነታቸውን በኢትዮጵያ ያደረጉ የተለያዩ ሃገራት አምባሳደሮች በትግራይ ክልል ያለውን የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት አማራጮችን በማስተዋወቅ እንዲሳተፉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ-መስተዳደር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤልጥሪ አቀረቡ። አምባሳደሮቹ ላለፉት ሁለት ቀናት በክልሉ ሲያካሔዱት በቆዩት ጉብኝት ማጠቃለያ ውይይት ላይ ምክትል ርዕሰ-መስተዳደሩ እንደገለጹት፥ የትግራይ ክልል ከመካ ቀጥሎ በእስልምና ተከታዮች ዘንድ ታሪካዊና ጥንታዊ የሆነውን አልነጃሺ መስጊድን ጨምሮ የተለያዩ የቱሪዝም መስህብ ስፍራዎች ባለቤት ነው።
ተጫማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-10-07-2
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#UnityPark
"አንድነት ፓርክ" መስከረም 29 ቀን 2012 ዓ.ም ተመርቆ ለህዝብ ጉብኝት ክፍት ይሆናል። በአንድነት ፓርክ ዘጠኙም ክልሎች በአግባቡ ተወክለው በቤተ መንግስቱ እልፍኝ ተበጅቶላቸዋል። ታላቁ ቤተ መንግስት ስያሜው አንድነት ፓርክ ሆኖ መስከረም 29 ቀን 2012 ዓ.ም ተመርቆ ለህዝብ ጉብኝት ክፍት ይሆናል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"አንድነት ፓርክ" መስከረም 29 ቀን 2012 ዓ.ም ተመርቆ ለህዝብ ጉብኝት ክፍት ይሆናል። በአንድነት ፓርክ ዘጠኙም ክልሎች በአግባቡ ተወክለው በቤተ መንግስቱ እልፍኝ ተበጅቶላቸዋል። ታላቁ ቤተ መንግስት ስያሜው አንድነት ፓርክ ሆኖ መስከረም 29 ቀን 2012 ዓ.ም ተመርቆ ለህዝብ ጉብኝት ክፍት ይሆናል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NEBE
ለሐረሪ ክልል፣ ለድሬዳዋ ከተማ መስተዳድር፣ ለጋምቤላ ክልል እና ለአማራ ክልል የምርጫ ክልል ኃላፊነት በቂ አመልካቾች አለመቅረባቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ገለፀ፡፡
ቦርዱ ለ9ኙ ክልሎችና ለ2ቱ ከተማ አስተዳደሮች የምርጫ ክልል ኃላፊነት ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመመደብ የስራ ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወሳል።
መስፈርቱን ለሚያሟሉ እና በሶስቱ ክልሎች እና በድሬዳዋ ከተማ መስተዳድር መስራት ለሚፈልጉ ባለሙያዎች የማመልከቻ ጊዜው መራዘሙን ቦርዱ ገልጿል፡፡ የማመልከቻ ጊዜው በአንድ ሳምንት በመራዘሙ አመልካቾች ከዛሬ መስከረም 26 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ ቀናት ማመልከቻቸውን ማስገባት እንደሚችሉም ቦርዱ አስታውቋል፡፡
Via #ኢቢሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለሐረሪ ክልል፣ ለድሬዳዋ ከተማ መስተዳድር፣ ለጋምቤላ ክልል እና ለአማራ ክልል የምርጫ ክልል ኃላፊነት በቂ አመልካቾች አለመቅረባቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ገለፀ፡፡
ቦርዱ ለ9ኙ ክልሎችና ለ2ቱ ከተማ አስተዳደሮች የምርጫ ክልል ኃላፊነት ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመመደብ የስራ ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወሳል።
መስፈርቱን ለሚያሟሉ እና በሶስቱ ክልሎች እና በድሬዳዋ ከተማ መስተዳድር መስራት ለሚፈልጉ ባለሙያዎች የማመልከቻ ጊዜው መራዘሙን ቦርዱ ገልጿል፡፡ የማመልከቻ ጊዜው በአንድ ሳምንት በመራዘሙ አመልካቾች ከዛሬ መስከረም 26 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ ቀናት ማመልከቻቸውን ማስገባት እንደሚችሉም ቦርዱ አስታውቋል፡፡
Via #ኢቢሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#attention
"ከሃረር ወደ ጅግጅጋ የሚወስደው መንገድ ለባቢሌ 10 ኪሜ ሲቀረው ያለው ድልድይ በመሰበሩ ከባለፈው እሮብ ዕለት ጀምሮ መንገዱን መሻገር አስቸጋሪ ሆኗል። ቅያሪ መንገድ ለማዘጋጀት ሞክረው ነበር ግን ጭቃ እየሆነ ከባድ መኪኖች በጭቃ እየተያዙ ነገሩን አስቸጋሪ አድርጎታል፤ አሽከርካሪዎችም እየተንገላቱ ነውና የሚመለከተው አካል መፍትሄ አስቸኳይ መፍትሄ ቢፈልግለት መልካም ነው።"
PHOTO: MERHAWI/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ከሃረር ወደ ጅግጅጋ የሚወስደው መንገድ ለባቢሌ 10 ኪሜ ሲቀረው ያለው ድልድይ በመሰበሩ ከባለፈው እሮብ ዕለት ጀምሮ መንገዱን መሻገር አስቸጋሪ ሆኗል። ቅያሪ መንገድ ለማዘጋጀት ሞክረው ነበር ግን ጭቃ እየሆነ ከባድ መኪኖች በጭቃ እየተያዙ ነገሩን አስቸጋሪ አድርጎታል፤ አሽከርካሪዎችም እየተንገላቱ ነውና የሚመለከተው አካል መፍትሄ አስቸኳይ መፍትሄ ቢፈልግለት መልካም ነው።"
PHOTO: MERHAWI/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia