“ቤታችን እየነደደ ነው” ኢማኑኤል ማክሮን
ፕሬዚዳንት #ኢማኑኤል_ማክሮን እና መራሄተ መንግስት አንጌላ ሜርክል በአማዞን ጥቅጥቅ ደን ላይ ለተነሳው ሰደድ እሳት አስቸኳይ መፍትሄ እንደሚያስፈልገው ገለጹ። መሪዎቹ በአማዞን ደን ለተነሳው እሳት አስቸኳይ መፍትሄ መስጠትና ጉዳዩ በቡድን ሰባት ሃገራት ስብስባ ላይ አጀንዳ ሊሆን እንደሚገባም አጽንኦት ሰጥተዋል። ማክሮን ጉዳዩ አሳሳቢ መሆኑን ጠቅሰው፥ በትዊተር ገጻቸው ላይ “ቤታችን እየነደደ” ነው ሲሉ አስፍረዋል። የአማዞን ህልውና የዓለማችን አንገብጋቢው ጉዳይ ነው ሲሉም የሁኔታውን አሳሳቢነት ገልጸውታል።
ጉዳዩ ዓለም አቀፍ ትኩረትን ይሻል የሚሉት ማክሮን ሃገራቸው በምታስተናግደው የቡድን ሰባት አባል ሃገራት ስብሰባ ላይም አጀንዳ ሊሆን እና አስቸኳይ መፍትሄ ሊበጅለት እንደሚገባም ገልጸዋል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በብራዚል በተለይም በአማዞን ክልል የሚነሳው የእሳት አደጋ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን መረጃዎች ያመላክታሉ።
በደኑ ከቀናት በፊት የተነሳውን እሳት ለመቆጣጠር ጥረት ቢደረግም አድማሱን እያሰፋ ከፍ ያለ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል።
የአየር ንብረት ለውጥ ተቆርቋሪዎች ደግሞ ለተነሳው እሳት የሃገሪቱን ፕሬዚዳንት ጃዬር ቦልሶናሮን ይወቅሳሉ። ፕሬዚዳንቱ ገበሬዎችና ከደን ውጤቶች የጣውላ ምርት አምራቾች ደኑን እንዲጨፈጭፉ ፈቅደውላቸዋል በሚል ትችቱ በርትቶባቸዋል። እርሳቸው ግን ውንጀላውን ያስተባብላሉ፤ የማክሮንን አካሄድም “በብራዚል ጉዳይ የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት የታለመ” በሚል አጣጥለውታል።
Via #ቢቢሲ/#fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፕሬዚዳንት #ኢማኑኤል_ማክሮን እና መራሄተ መንግስት አንጌላ ሜርክል በአማዞን ጥቅጥቅ ደን ላይ ለተነሳው ሰደድ እሳት አስቸኳይ መፍትሄ እንደሚያስፈልገው ገለጹ። መሪዎቹ በአማዞን ደን ለተነሳው እሳት አስቸኳይ መፍትሄ መስጠትና ጉዳዩ በቡድን ሰባት ሃገራት ስብስባ ላይ አጀንዳ ሊሆን እንደሚገባም አጽንኦት ሰጥተዋል። ማክሮን ጉዳዩ አሳሳቢ መሆኑን ጠቅሰው፥ በትዊተር ገጻቸው ላይ “ቤታችን እየነደደ” ነው ሲሉ አስፍረዋል። የአማዞን ህልውና የዓለማችን አንገብጋቢው ጉዳይ ነው ሲሉም የሁኔታውን አሳሳቢነት ገልጸውታል።
ጉዳዩ ዓለም አቀፍ ትኩረትን ይሻል የሚሉት ማክሮን ሃገራቸው በምታስተናግደው የቡድን ሰባት አባል ሃገራት ስብሰባ ላይም አጀንዳ ሊሆን እና አስቸኳይ መፍትሄ ሊበጅለት እንደሚገባም ገልጸዋል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በብራዚል በተለይም በአማዞን ክልል የሚነሳው የእሳት አደጋ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን መረጃዎች ያመላክታሉ።
በደኑ ከቀናት በፊት የተነሳውን እሳት ለመቆጣጠር ጥረት ቢደረግም አድማሱን እያሰፋ ከፍ ያለ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል።
የአየር ንብረት ለውጥ ተቆርቋሪዎች ደግሞ ለተነሳው እሳት የሃገሪቱን ፕሬዚዳንት ጃዬር ቦልሶናሮን ይወቅሳሉ። ፕሬዚዳንቱ ገበሬዎችና ከደን ውጤቶች የጣውላ ምርት አምራቾች ደኑን እንዲጨፈጭፉ ፈቅደውላቸዋል በሚል ትችቱ በርትቶባቸዋል። እርሳቸው ግን ውንጀላውን ያስተባብላሉ፤ የማክሮንን አካሄድም “በብራዚል ጉዳይ የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት የታለመ” በሚል አጣጥለውታል።
Via #ቢቢሲ/#fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአማዞን ደን የተወሰኑ አካባቢዎች ዝናብ እየጣለ ይገኛል🌨
የምድራችን ሳንባ በመባል የሚታወቀውና የዓለማችን ትልቁ ደን አማዞን የአየር ንብረት ሚዛንን ለመጠበቅ ይረዳል። ከዚህ ባለፈም ለሰው ልጅ አስፈላጊ የሆነውን ኦክስጅን በብዛት አምቆም ይገኛል፤ የ3 ሚሊየን የዱር እንስሳት እና እፅዋት መገኛ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የምድራችን ሳንባ በመባል የሚታወቀውና የዓለማችን ትልቁ ደን አማዞን የአየር ንብረት ሚዛንን ለመጠበቅ ይረዳል። ከዚህ ባለፈም ለሰው ልጅ አስፈላጊ የሆነውን ኦክስጅን በብዛት አምቆም ይገኛል፤ የ3 ሚሊየን የዱር እንስሳት እና እፅዋት መገኛ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#FakePage በሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ስም በርካታ ሀሰተኛ ገፆች አሉ። ትክክለኛውና የኤጀንሲው የፌስቡክ ገፅ የሆነው ከ114 ሺህ በላይ የላይክ ቁጥር ያለው ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ይህ በEBS ስም የተከፈተና ከ46,000 በላይ ተከታዮች ያሉት የቴሌግራም ቻናል የEBS ቴሌቪዥን #አይደለም።
ከዚህ ቀደም "አዲስ ነገር" EBS በሚል በቴሌግራም ላይ የተከፈተ ገፅ ትክክለኛ እንዳልሆነ ከEBS ሰዎች የደረሰንን መልዕክት ማጋራታችን አይዘነጋም።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከዚህ ቀደም "አዲስ ነገር" EBS በሚል በቴሌግራም ላይ የተከፈተ ገፅ ትክክለኛ እንዳልሆነ ከEBS ሰዎች የደረሰንን መልዕክት ማጋራታችን አይዘነጋም።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በኦሮሚያ ክልል የዜግነት አገልግሎት ምክር ቤት ተቋቋመ። ምክር ቤቱ በክልሉ ፕሬዚዳንት የሚመራ ሲሆን ከሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች የተወጣጡ ተወካዮች አባላት የሚሆኑበትና እስከ ቀበሌ ድረስ የተዋቀረ መሆኑ ተጠቁሟል። ምክር ቤቱ የክልሉ መንግስት፣ አባ ገዳዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች፣ ሴቶች እና የተለያዩ የህብረተሰሰብ ክፍሎችን ያካተተ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#roboticflyingbird በቻይና እየተካሄደ ባለው 5ኛው አመታዊ የዓለም ሮቦት ኮንፈረንስ ላይ ከታዩና የበርካቶችን ቀልብ ከሳቡት መካከል!!
ቪድዮ📹VOA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቪድዮ📹VOA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ለመንግስት ት/ቤት ተማሪዎች 1 ሚሊየን ደብተር ድጋፍ አድርጋለች፡፡ ድጋፉ በገንዘብ ሲተመን ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ነው፡፡
ኢ/ር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ ፓትሪያርኩ የከተማ አስተዳደሩ ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ ነዋሪዎችን ለመደገፍ የሚያደርገውን ጥረት ቤተ ክርስቲያኗ እንደምታደንቅ እና በቀጣይነትም አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን ተናግረዋል፡፡
ኢ/ር ታከለ ኡማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ለመንግስት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ላደረገችው የደብተር ድጋፍ በተማሪዎች ፣ በወላጆች እና በከተማ አስተዳደሩ ስም ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
Via MayorOfficeAA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኢ/ር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ ፓትሪያርኩ የከተማ አስተዳደሩ ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ ነዋሪዎችን ለመደገፍ የሚያደርገውን ጥረት ቤተ ክርስቲያኗ እንደምታደንቅ እና በቀጣይነትም አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን ተናግረዋል፡፡
ኢ/ር ታከለ ኡማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ለመንግስት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ላደረገችው የደብተር ድጋፍ በተማሪዎች ፣ በወላጆች እና በከተማ አስተዳደሩ ስም ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
Via MayorOfficeAA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
"በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰራተኞች ያለ ስራ #ደሞዝ እየወሰዱ ነውና፤ እኛ መንግስትም እንዲጠቀም ተገልጋዩ ህብረተሰብም ተገቢውን አገልግሎት እንዲያገኝ ለቅሬታችን ሰሚ ጆሮ እንፈልጋለን" ቅሬታ አቅራቢዎች
.
.
ከሐምሌ 1 ጀምሮ ስራ ላይ በዋለው አዲሱ የሰራተኞች ድልድል በጉለሌ ክፍለ ከተማ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰራተኞች ቅሬታ አቅርበዋል ተብሏል፡፡ ሰራተኞቹ ድልድሉ ከመመሪያ ውጭ በትውውቅና በኔትወርክ ሆኗል ይላሉ፡፡ ከዚህ ቀደም #አለቆቻችን የሚሰሩትን #አድሏዊ አሰራር ስንቃወም ስለነበር ከቦታው ገለል ለማድረግ ተጠቅመውበታል ይላሉ፡፡ ክፍለ ከተማው በበኩሉ በጥንቃቄ የከወንኩት ስራ ነው፣ ችግሮች ካሉም ለማስተካከል በሬ ክፍት ነው ብሏል፡፡
ምንጭ፦ ሸገር FM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
.
.
ከሐምሌ 1 ጀምሮ ስራ ላይ በዋለው አዲሱ የሰራተኞች ድልድል በጉለሌ ክፍለ ከተማ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰራተኞች ቅሬታ አቅርበዋል ተብሏል፡፡ ሰራተኞቹ ድልድሉ ከመመሪያ ውጭ በትውውቅና በኔትወርክ ሆኗል ይላሉ፡፡ ከዚህ ቀደም #አለቆቻችን የሚሰሩትን #አድሏዊ አሰራር ስንቃወም ስለነበር ከቦታው ገለል ለማድረግ ተጠቅመውበታል ይላሉ፡፡ ክፍለ ከተማው በበኩሉ በጥንቃቄ የከወንኩት ስራ ነው፣ ችግሮች ካሉም ለማስተካከል በሬ ክፍት ነው ብሏል፡፡
ምንጭ፦ ሸገር FM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
"እንዴት በዚህ ዘመን አሁን #ኢትዮጵያ ውስጥ አደግን በምንልበት እንደዚህ አይነት ትምህርት ቤት..." ሻለቀ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በህገወጥ ተቋማት የተማሩ ተማሪዎች እጣ ፋንታቸው ወደፊት የሚወሰን ይሆናል ተባለ!
በከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ዕውቅናና ፈቃድ በሌላቸው ተቋማት የተማሩ ተማሪዎች እጣ ፈንታ ወደፊት የሚወሰን ጉዳይ ነው ተባለ።
በከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ በኩል ዕውቅና ሳይሰጣቸው ተቋማቱ በራሳቸው አካሄድ ተማሪዎችን ሲያስተምሩ የነበሩ ተቋማት በዜጎችም ሆነ በሀገር ላይ ከፍተኛ ኪሰሳራ እያደረሱ መሆኑን የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ታምራት ሞታ ገለፁ፡፡
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዜጎች በዕውቀትና በክህሎት ዳብረው የሚወጡባቸው አገርና ወገን የሚጠቅም ዜጋ የሚፈልቅባቸው ተቋማት መሆን ሲገባቸው በህገወጥ መንገድ ማስረጃ በመስጠት በአገርና ህዝብ ላይ ላይ ጉዳት የሚያደርሱ መሆን አይገባቸውም ብለዋል።
አራት የመንግስት ዪኒቨርሲቲዎችም ዕውቅና ከሌላቸው ተቋማት ጋር በትብብር ሲሰሩ ኤጀንሲው እንደደረሰባቸውና ተገቢውን የማስተካከያ እርምጃ እንደወሰደባቸው የተናገሩት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ በቀጣይም እንዲህ ባለ ተግባር ላይ የተሳተፉ ተቋማት ላይ እርምጃው ይቀጥላል ብለዋል፡፡
በቀርቡ በአዲስ አበባና አካባቢዋ ላይ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት በጥራት ጉድለት ምክንያት 18 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን እንደተዘጉ ያስታወሱት ሃላፊው በቅርቡም ጅማ ዩኒቨርሲቲ ከኤቢኤች ከሚባል ዕውቅና ከከሌለው ተቋም ሲያስተምር ተደርሶበት እርምጃ ተወስዶበታል ብለዋል። ተቋሙ ህጋዊ ነኝ ብሎ የሚያቀርበው ሐሳብም መሰረት የሌለው ነው ሲሉ አቶ ታምራት በአፅዕኖት ተናግረዋል፡፡
Via #EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ዕውቅናና ፈቃድ በሌላቸው ተቋማት የተማሩ ተማሪዎች እጣ ፈንታ ወደፊት የሚወሰን ጉዳይ ነው ተባለ።
በከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ በኩል ዕውቅና ሳይሰጣቸው ተቋማቱ በራሳቸው አካሄድ ተማሪዎችን ሲያስተምሩ የነበሩ ተቋማት በዜጎችም ሆነ በሀገር ላይ ከፍተኛ ኪሰሳራ እያደረሱ መሆኑን የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ታምራት ሞታ ገለፁ፡፡
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዜጎች በዕውቀትና በክህሎት ዳብረው የሚወጡባቸው አገርና ወገን የሚጠቅም ዜጋ የሚፈልቅባቸው ተቋማት መሆን ሲገባቸው በህገወጥ መንገድ ማስረጃ በመስጠት በአገርና ህዝብ ላይ ላይ ጉዳት የሚያደርሱ መሆን አይገባቸውም ብለዋል።
አራት የመንግስት ዪኒቨርሲቲዎችም ዕውቅና ከሌላቸው ተቋማት ጋር በትብብር ሲሰሩ ኤጀንሲው እንደደረሰባቸውና ተገቢውን የማስተካከያ እርምጃ እንደወሰደባቸው የተናገሩት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ በቀጣይም እንዲህ ባለ ተግባር ላይ የተሳተፉ ተቋማት ላይ እርምጃው ይቀጥላል ብለዋል፡፡
በቀርቡ በአዲስ አበባና አካባቢዋ ላይ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት በጥራት ጉድለት ምክንያት 18 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን እንደተዘጉ ያስታወሱት ሃላፊው በቅርቡም ጅማ ዩኒቨርሲቲ ከኤቢኤች ከሚባል ዕውቅና ከከሌለው ተቋም ሲያስተምር ተደርሶበት እርምጃ ተወስዶበታል ብለዋል። ተቋሙ ህጋዊ ነኝ ብሎ የሚያቀርበው ሐሳብም መሰረት የሌለው ነው ሲሉ አቶ ታምራት በአፅዕኖት ተናግረዋል፡፡
Via #EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
"ማንኛውም #የIS እንቅስቃሴ እንመክታለን" #ኦብነግ
ኦብነግ ወደ ኢትዮጵያ ሰርጎ በመግባት ጥቃት ለመፈጸም የሚያስቡ የውጭ ሃይሎችን እታገላለሁ ብሏል፡፡ የኦብነግ ሊቀመናብርት ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ከሱማሊያ እየተነሳ ኢትዮጵያ ላይ ሽብር ጥቃት መፈጸም የሚያስበው ጽንፈኛው አይኤስ በሱማሌ ክልል በኩል ሰርጎ እንዳይገባ ኦብነግ ጠንክሮ ይመክታል፤ ከክልሉ እና ፌደራል መንግሥትም ጋር በቅርበት ተባብሮ ይሠራል ብሏል፡፡
Via ሸገር 102.1
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኦብነግ ወደ ኢትዮጵያ ሰርጎ በመግባት ጥቃት ለመፈጸም የሚያስቡ የውጭ ሃይሎችን እታገላለሁ ብሏል፡፡ የኦብነግ ሊቀመናብርት ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ከሱማሊያ እየተነሳ ኢትዮጵያ ላይ ሽብር ጥቃት መፈጸም የሚያስበው ጽንፈኛው አይኤስ በሱማሌ ክልል በኩል ሰርጎ እንዳይገባ ኦብነግ ጠንክሮ ይመክታል፤ ከክልሉ እና ፌደራል መንግሥትም ጋር በቅርበት ተባብሮ ይሠራል ብሏል፡፡
Via ሸገር 102.1
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኦብነግ አቋም በአይኤስ/IS/ ላይ...
"ማንኛውም የውጪ ኃይል፤ የውጪ #ጠላት ሀገራችን ውስጥ ቢገባ አብረን ሆነን ነው #የምንዋጋው።...ከአሁን በፊትም የነሱ /Affiliates/ተባባሪዎች/ የሆኑትን ተዋግተን አስወጥተናቸው ነበር ድሮ ከ15 ዓመት በፊት፤ የተፈጠረው ሰላም እንዳይደፈርስ ከክልሉ መንግስት ጋር ከማዕከላዊ መንግስት ጋር ሆነን አብረን እገዛ እያደረግን፤ እየተጋገዝን እንደዚህ አይነት ነገር በሀገራችን እንዳይፈጠር እንሰራለን" የኦብነግ/#ONLF የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የአዲስ አበባ ተጠሪ አቶ #ሀሰን_ሞኣልን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ማንኛውም የውጪ ኃይል፤ የውጪ #ጠላት ሀገራችን ውስጥ ቢገባ አብረን ሆነን ነው #የምንዋጋው።...ከአሁን በፊትም የነሱ /Affiliates/ተባባሪዎች/ የሆኑትን ተዋግተን አስወጥተናቸው ነበር ድሮ ከ15 ዓመት በፊት፤ የተፈጠረው ሰላም እንዳይደፈርስ ከክልሉ መንግስት ጋር ከማዕከላዊ መንግስት ጋር ሆነን አብረን እገዛ እያደረግን፤ እየተጋገዝን እንደዚህ አይነት ነገር በሀገራችን እንዳይፈጠር እንሰራለን" የኦብነግ/#ONLF የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የአዲስ አበባ ተጠሪ አቶ #ሀሰን_ሞኣልን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የፋና ብሮድካስቲንግ ዋና ሥራ አስፈፃሚ የነበሩት አቶ ወልዱ ይመስል ከኃላፊነታቸው ተነስተው በአቶ በቀለ ሙለታ መተካታቸውን አዲስ ፎርቹን ዘግቧል። አቶ በቀለ የኢዜአ ዳይሬክተር ነበሩ።
Via #እሸት_በቀለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #እሸት_በቀለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ 92 ሺህ 5 የከተማዋ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው 3ኛው ዙር የምግብ ዋስትናና ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም ነገ ነሀሴ 18 ይፋ እንደሚደረግ የአዲስ አበባ ከተማ የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ አስታውቋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቅርቡ ያስረቀቀዉን የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች ሕግ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በድጋሚ ተቃወሙት።የ57 ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተወካዮች ዛሬ በጋራ በጠሩት ጋዜጣዊ ጉባኤ እንዳሉት መንግሥትና ገዢዉ ፓርቲ የሚከተሉትን መርሕ «አግላይ» እና «ገፊ» በማለት ነቅፈዉታል። የምርጫና የተቃዋሚ ፓርቲዎች ረቂቅ ሕግ 48 አንቀፆች እንዲሻሻሉ ላቀረቡት ጥያቄ እስካሁን ተገቢ መልስ እንዳላገኙም የተቃዋሚ ፓርቲዎቹ ተወካዮች አስታዉቀዋል። የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኮሙኒኬሽን ጉዳይ አማካሪ ወይዘሪት ሶሊያና ሽመልስ ግን ረቂቁ «የተወሰነ» ያሉት ማሻሻያ ተደርጎበታል ባይናቸዉ። ከተቃዋሚ ፓርቲዎቹ አብዛኞቹ ለመጪዉ ዓመት የተያዘዉ የምርጫ ጊዜ እንዲራዘም ጠይቀዋል።
Via #DW
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #DW
@tsegabwolde @tikvahethiopia
“ኢትዮጵያ ውስጥ የሚያጣላን ታሪክ ሳይሆን ተረክ ነው፡፡ ስለዚህ እነዚህን ተረኮች ማጽዳት ያስፈልጋል፡፡ አንድ ግለሰብ በምግብ ቢመረዝ ቢበዛ እራሱን ነው የሚገለው፤ ሃሳቡ ቢመረዝ ግን እራሱን ብቻ ሳይሆን አካባቢን ያጠፋል፡፡” ጠ/ሚር ዶ/ር አብይ አህመድ
#AMN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#AMN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
“ጽዳት ከውጭ አይመጣም፤ጽዳት የሚመጣው ከውስጥ ነው፡፡ የውስጥ ማንነት ከጸዳ ውጪ የምናየው ነገርም ንጹህ ይሆናል፡፡” ቤተልሄም ለገሰ/የፍልስፍና ባለሙያ/
#AMN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#AMN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
“ልቦና የሚቆሽሸው እውቀት ላይ ያልተመሰረተ ተግባር ሲኖር ነው፡፡ የግለሰብ ልቦና የማህበረሰብ ልቦናን ይገነባል፡፡ የማህበረሰብ ልቦና ደግሞ በዕድር፤በእቁብ በመሳሰሉት ይገነባል፡፡” ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ/ገጣሚ እና ደራሲ/
#AMN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#AMN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
“አዕምሮ ሶስት ትልልቅ ነገሮች አሉት፡- እሳቤ፤ትውስታ እና እይታ፡፡ የእነዚህ ነገሮች መመረዝ አዕምሮን ለተለያዩ የጤና ችግሮች ተጋላጭ ያደርጋል፡፡” ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ/የስነልቦና ባለሙያ እና መምህር/
#AMN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#AMN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
“ሞራልን ወደ ቁስ ለማውረድ ሃሳብ ያስፈልጋል፤ቁሱ አለም በሃሳብ አለም ይገዛል፡፡ የሃሳቡ አለም በሞራል አለም ይገዛል፡፡ሃሳብ በሞራል ካልተገዛ አደገኛ እና አጥፊ ሊሆን ይችላል፡፡ ቁስም በሃሳብ ካልተገዛ ትክክል አይሆንም፡፡” ዶ/ር ምህረት ደበበ/የአዕምሮ ሃኪም/
#AMN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#AMN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸 አቶ ጌታቸው ረዳ እና ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ👆
ከትናንት ጀምሮ ‘የኢትዮጵያ ለውጥ ሂደት ሁኔታ፣ መጻኢ እድል፣ ተግዳሮትና ስጋቶች’ በሚል እየተካሄደ ባለው መድረክ ላይ የተገኙት የሕወሓት/ኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ አባል ጌታቸው ረዳ እና የአብን ሊቀመንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ በእረፍት ሰዓት ሲነጋገሩ ኢቲቪ አሳይቷል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከትናንት ጀምሮ ‘የኢትዮጵያ ለውጥ ሂደት ሁኔታ፣ መጻኢ እድል፣ ተግዳሮትና ስጋቶች’ በሚል እየተካሄደ ባለው መድረክ ላይ የተገኙት የሕወሓት/ኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ አባል ጌታቸው ረዳ እና የአብን ሊቀመንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ በእረፍት ሰዓት ሲነጋገሩ ኢቲቪ አሳይቷል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia