#WKU ዝናብ ያልበገረው--ለፍቅር፤ለአንድነት እና ለሰላም ኑልኝ!! #የወልቂጤ_ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች #ለTikvah_Ethiopia ቤተሰብ አባላት ያደረጉት #አስገራሚ አቀባባል!!
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት #wku
Photo: @Dura_pic
ፈጣሪ #ያክብርልን!!
#ኢትዮጵያ አለንልሽ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት #wku
Photo: @Dura_pic
ፈጣሪ #ያክብርልን!!
#ኢትዮጵያ አለንልሽ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ👆#StopHateSpeech(የፀረ ጥላቻ ንግግር ዘመቻ) በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንቱ ፕሮፌሰር #ደጀኔ_አየለ በተገኙበት #የቅዳሜ_ምሽት ዝግጅት!
#WSU #WKU #AMU
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#WSU #WKU #AMU
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ወጣትነት #ያልተለኮሰ ሻማ ነው፤ ሰይጣን ሲለኩሰው የጥፋትና የውድመት ኃይል ይሆናል፤ በመልካምነት በበጎነት እና በፍቅር ሲለኮስ ደግሞ ሀገር #ያድናል፤ ሀገር #ይገነባል። እናተ የዚህ ዘመቻ(#StopHateSpeech) ተሳታፊዎች በመልካምነት እና በፍቅር የተለኮሳችሁ ሻማዎች ናችሁ።" ፕሮፌሰር #ደጀኔ_አየለ የWKU ፕሬዘዳንት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ተስፋዎች👆
#ሰውነት ያስተሳሰራቸው፤ #ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች #የተሰባሰቡ፤ ሀገራችንን ከገባችበት አዘቅት ውስጥ ለማውጣት በየዩኒቨርሲቲው እየተጓዙ የሚገኙት የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት #ኑ ኢትዮጵያን #ከጥላቻ አላቀን #ታላቅ እናድርጋት የሚል #ሀገራዊ ጥሪ አቅርበዋል።
ፎቶ: የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት #ለእንግዶቹ ያደረገው #የእራት እና #የምሳ ግብዣ #WKU
Photo: @Dura_pic
ደማችን #አንድ ነው!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሰውነት ያስተሳሰራቸው፤ #ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች #የተሰባሰቡ፤ ሀገራችንን ከገባችበት አዘቅት ውስጥ ለማውጣት በየዩኒቨርሲቲው እየተጓዙ የሚገኙት የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት #ኑ ኢትዮጵያን #ከጥላቻ አላቀን #ታላቅ እናድርጋት የሚል #ሀገራዊ ጥሪ አቅርበዋል።
ፎቶ: የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት #ለእንግዶቹ ያደረገው #የእራት እና #የምሳ ግብዣ #WKU
Photo: @Dura_pic
ደማችን #አንድ ነው!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia