አዳማ🔝
ለ7ኛ ጊዜ የሚከበረውን የመከላከያ ሰራዊትን ቀንን አስመልክቶ ህዝባዊ ውይይት በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው። በዚህ ውይይት የመከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር #አይሻ_መሀመድ ፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ #ለማ_መገርሳ ፣ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል #ሰዓረ_መኮንንን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች፣ ሚኒስትሮችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ ይገኛሉ።
via fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለ7ኛ ጊዜ የሚከበረውን የመከላከያ ሰራዊትን ቀንን አስመልክቶ ህዝባዊ ውይይት በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው። በዚህ ውይይት የመከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር #አይሻ_መሀመድ ፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ #ለማ_መገርሳ ፣ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል #ሰዓረ_መኮንንን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች፣ ሚኒስትሮችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ ይገኛሉ።
via fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ፦ አዳሬ አጠቃላይ ሆስፒታል🔝 በሀዋሳ ከተማ በ220 ሚሊዮን ብር እየተከናወነ የሚገኘው የአዳሬ አጠቃላይ ሆስፒታል #የማስፋፊያ_ግንባታ ከላይ #በፎቶው የምትመለከቱትን ይመስላል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#VisitEthiopia #VisitGambella
#Gambella’s waterways lay #claim to the #highest_diversity of fish in Ethiopia, and experts have described the bird life as “astounding.” Gambella is truly a hidden treasure. #LandofOrigins #Ethiopia
©MysticalEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Gambella’s waterways lay #claim to the #highest_diversity of fish in Ethiopia, and experts have described the bird life as “astounding.” Gambella is truly a hidden treasure. #LandofOrigins #Ethiopia
©MysticalEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ውድ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት...
የት ነው የምትኖሩት?? አካባቢያችሁ፤ ከተማችሁ ውስጥ ምን አይነት ተፈጥሯዊ ወይም ሰው ሰራሽ መስዕብ አለ?? እናተ ያያችሁት የኢትዮጵያ ድንቅ ቦታዎች ሌሎች እንዲያዩት የምትጠቁሙት ይኖር ይሆን??
•4 ምርጥ ፎቶዎችን ከአካባቢው ስም ጋር በመላክ የምትኖሩበትን አስተዋውቁን። የሀገር ውስጥ እና የውጭ ቱሪስቶችን ወደ አካባቢያችሁ ጋብዙ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የት ነው የምትኖሩት?? አካባቢያችሁ፤ ከተማችሁ ውስጥ ምን አይነት ተፈጥሯዊ ወይም ሰው ሰራሽ መስዕብ አለ?? እናተ ያያችሁት የኢትዮጵያ ድንቅ ቦታዎች ሌሎች እንዲያዩት የምትጠቁሙት ይኖር ይሆን??
•4 ምርጥ ፎቶዎችን ከአካባቢው ስም ጋር በመላክ የምትኖሩበትን አስተዋውቁን። የሀገር ውስጥ እና የውጭ ቱሪስቶችን ወደ አካባቢያችሁ ጋብዙ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወ/ሮ ሰናይት...‼️
በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ አንድ ፅ/ቤት በቅርቡ ሸገር ሬድዮ ላይ ቀርባ ስለ #መታወቂያ አሰጣጥ አስተያየቷን የሰጠችው ወ/ሮ ሰናይት ከጋዜጠኛ #ኤልያስ_መሰረት ጋር በነበራት ቆይታ ይህን ብላለች፦
"ብዙ ተወርቶ እንደነበረው አስተያየቱን ለሸገር ሬድዮ ከሰጠሁ በሁዋላ ወደ ስራ አልተመለስኩም ነበር። ትናንት ግን #ወደስራ_ተመለሺ የሚል ደብዳቤ ተፅፏል። አሁን ወደ ቢሮ እየሄድኩ ነው። ውጤቱን በሁዋላ እነግርሀለው። ሰዎች #እያስፈሯሯት ነው ተብሎ በሶሻል ሚድያ የተወራው ግን #ሀሰት ነው። እዛ ደረጃ ነገሮች ከሄዱ ወደ መንግስት አካላት እና ሚድያዎች እሄዳለሁ!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ አንድ ፅ/ቤት በቅርቡ ሸገር ሬድዮ ላይ ቀርባ ስለ #መታወቂያ አሰጣጥ አስተያየቷን የሰጠችው ወ/ሮ ሰናይት ከጋዜጠኛ #ኤልያስ_መሰረት ጋር በነበራት ቆይታ ይህን ብላለች፦
"ብዙ ተወርቶ እንደነበረው አስተያየቱን ለሸገር ሬድዮ ከሰጠሁ በሁዋላ ወደ ስራ አልተመለስኩም ነበር። ትናንት ግን #ወደስራ_ተመለሺ የሚል ደብዳቤ ተፅፏል። አሁን ወደ ቢሮ እየሄድኩ ነው። ውጤቱን በሁዋላ እነግርሀለው። ሰዎች #እያስፈሯሯት ነው ተብሎ በሶሻል ሚድያ የተወራው ግን #ሀሰት ነው። እዛ ደረጃ ነገሮች ከሄዱ ወደ መንግስት አካላት እና ሚድያዎች እሄዳለሁ!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በመጪው ቅዳሜ በጅግጅጋ ከተማ ለሚካሄደው ስምንተኛው ሀገር አቀፍ የከተሞች ፎረም አስፈላጊው ዝግጅት #መጠናቀቁን የፎረሙ አስተባባሪ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የፎረሙ ተሳታፊዎች በቆይታቸው የሚያርፉበት ስፍራዎችና አንድ ሺህ ሁለት መቶ የእንግዶ ማረፊያ ክፍሎች በከተማው በሚገኙ ሆቴሎች መዘጋጀታቸውም ታውቋል።
Via ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሜቴክ ሀላፊዎች ላይ ክስ ተመሰረተ‼️
የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ 71 ሚሊዮን ብር የመንግስት ገንዘብ አጥፍተዋል ባላቸው የብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የቀድሞ ኃላፊዎች ላይ የሙስና ክስ መሰረተ። በሙስና የተጠረጠሩት ስድስት ኃላፊዎች ዛሬ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት ቀርበው ክሳቸውን አዳምጠዋል።
ጠቅላይ አቃቤ ህግ “ስልጣንን ያለአግባብ በመገልገል እና በከባድ የሙስና ወንጀል” የከሰሳቸው ኃላፊዎች ሌተናል ኮሎኔል ሰጠኝ ካህሳይ፣ ሌተናል ኮሎኔል መንግስቱ ከበደ፣ ሻለቃ ፍፁም አፅበሃ፣ ሻለቃ ዋልተንጉስ ተስፋው፣ ሻምበል ዊንታ በየነ እና ሻለቃ ክንድያ ግርማይ ናቸው። ተጠርጣሪዎቹ በሜቴክ ስር ባለ ሃይ ቴክ ኢንዱስትሪ በተሰኘ ድርጅት በተለያየ የኃላፊነት ደረጃ ይሰሩ በነበረበት ወቅት በአስመጪነት ከተሰማሩ ባለሃብት ጋር በመመሳጠር የሙስና ወንጀል እንደፈጸሙ በክሳቸው ላይ ተጠቅሷል። ስድስቱ ተከሳሾች ይመሩት የነበረው ድርጅት ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት "የኃይል ትራንስፎርመር እና ባለ ሶስት ፌዝ ተርሚናል ኮኔክተር" ለማቅረብ ውል ከገባ በኋላ ዕቃዎቹን የማቅረብ ስምምነቱን ያለ ጨረታ አቶ ወልዳይ ገብረማርያም ለተባሉ አስመጪ መስጠታቸው በክሱ ተገልጿል።
የዕቃዎቹን ግዢ ከኃላፊዎቹ ጋር በመመሳጠር “እጅግ በተጋነነ ዋጋ” ፈጽመዋል የተባሉት አቶ ወልዳይም 71.6 ሚሊዮን ብር “አላግባብ ጥቅም አግኝተዋል” በሚል “በልዩ ወንጀል ተካፋይነት” ተከሰዋል። ተጠርጣሪዎቹ የሜቴክ ኃላፊዎች በኮርፖሬሽኑ የግዥ መመሪያ መሰረት ዓለም ዓቀፍ ጨረታ ቢያወጡ ኖሮ እቃዎቹ የተለያዩ ወጪዎችን ጨምሮ በ14.3 ሚሊዮን ብር ብቻ ይገዙ እንደነበር አቃቤ ህግ በክሱ ላይ አመልክቷል። ሃይ ቴክ ኢንዱስትሪ በገባው ውል መሰረት እቃዎቹን በወቅቱ ማቅረብ ባለመቻሉ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት ዓለም ዓቀፍ ጨረታ አውጥቶ በ12.3 ሚሊዮን ብር ዕቃዎቹን በቻይና ኩባንያ አማካኝነት ማስገዛቱም ተብራርቷል።
የሙስና ወንጀል ክሱን የሚመለከተው የከፍተኛው ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት ተከሳሾች ለቀረበባቸው ክስ የሚያቀርቡትን ምላሽ ለማድመጥ ለየካቲት 18 ቀን 2011 ዓ. ም. ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ምንጭ፦ የጀርመን ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ 71 ሚሊዮን ብር የመንግስት ገንዘብ አጥፍተዋል ባላቸው የብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የቀድሞ ኃላፊዎች ላይ የሙስና ክስ መሰረተ። በሙስና የተጠረጠሩት ስድስት ኃላፊዎች ዛሬ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት ቀርበው ክሳቸውን አዳምጠዋል።
ጠቅላይ አቃቤ ህግ “ስልጣንን ያለአግባብ በመገልገል እና በከባድ የሙስና ወንጀል” የከሰሳቸው ኃላፊዎች ሌተናል ኮሎኔል ሰጠኝ ካህሳይ፣ ሌተናል ኮሎኔል መንግስቱ ከበደ፣ ሻለቃ ፍፁም አፅበሃ፣ ሻለቃ ዋልተንጉስ ተስፋው፣ ሻምበል ዊንታ በየነ እና ሻለቃ ክንድያ ግርማይ ናቸው። ተጠርጣሪዎቹ በሜቴክ ስር ባለ ሃይ ቴክ ኢንዱስትሪ በተሰኘ ድርጅት በተለያየ የኃላፊነት ደረጃ ይሰሩ በነበረበት ወቅት በአስመጪነት ከተሰማሩ ባለሃብት ጋር በመመሳጠር የሙስና ወንጀል እንደፈጸሙ በክሳቸው ላይ ተጠቅሷል። ስድስቱ ተከሳሾች ይመሩት የነበረው ድርጅት ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት "የኃይል ትራንስፎርመር እና ባለ ሶስት ፌዝ ተርሚናል ኮኔክተር" ለማቅረብ ውል ከገባ በኋላ ዕቃዎቹን የማቅረብ ስምምነቱን ያለ ጨረታ አቶ ወልዳይ ገብረማርያም ለተባሉ አስመጪ መስጠታቸው በክሱ ተገልጿል።
የዕቃዎቹን ግዢ ከኃላፊዎቹ ጋር በመመሳጠር “እጅግ በተጋነነ ዋጋ” ፈጽመዋል የተባሉት አቶ ወልዳይም 71.6 ሚሊዮን ብር “አላግባብ ጥቅም አግኝተዋል” በሚል “በልዩ ወንጀል ተካፋይነት” ተከሰዋል። ተጠርጣሪዎቹ የሜቴክ ኃላፊዎች በኮርፖሬሽኑ የግዥ መመሪያ መሰረት ዓለም ዓቀፍ ጨረታ ቢያወጡ ኖሮ እቃዎቹ የተለያዩ ወጪዎችን ጨምሮ በ14.3 ሚሊዮን ብር ብቻ ይገዙ እንደነበር አቃቤ ህግ በክሱ ላይ አመልክቷል። ሃይ ቴክ ኢንዱስትሪ በገባው ውል መሰረት እቃዎቹን በወቅቱ ማቅረብ ባለመቻሉ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት ዓለም ዓቀፍ ጨረታ አውጥቶ በ12.3 ሚሊዮን ብር ዕቃዎቹን በቻይና ኩባንያ አማካኝነት ማስገዛቱም ተብራርቷል።
የሙስና ወንጀል ክሱን የሚመለከተው የከፍተኛው ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት ተከሳሾች ለቀረበባቸው ክስ የሚያቀርቡትን ምላሽ ለማድመጥ ለየካቲት 18 ቀን 2011 ዓ. ም. ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ምንጭ፦ የጀርመን ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia