#update ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ አዲስ ለተቋቋመው የብሔራዊ ዕርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላት በተዘጋጀ የመተዋወቂያ መድረክ ላይ አባላቱ ዘላቂ ሀገራዊ ትስስርን ለማሳደግ መስራት
እንዳለባቸው ተናግረው ለሌላ ሀገራት ተምሳሌት ሊሆን የሚችል ሥርዓት እንዲፈጥሩ አበረታተዋል። ኮሚሽኑ የተጣለበትን ኃላፊነት ለመወጣት #ከሰላም_ሚኒስቴር ጋር በቅርበት
ይሰራል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እንዳለባቸው ተናግረው ለሌላ ሀገራት ተምሳሌት ሊሆን የሚችል ሥርዓት እንዲፈጥሩ አበረታተዋል። ኮሚሽኑ የተጣለበትን ኃላፊነት ለመወጣት #ከሰላም_ሚኒስቴር ጋር በቅርበት
ይሰራል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በአማራ ክልል በማዕከላዊና ምዕራብ ጎንደር ዞኖች የግጭት #ተፈናቃዮች መንግሥት አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ አላቀረበልንም፤ ለተላላፊ በሽታም ተጋልጠናል ማለታቸውን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዘግቧል፡፡ ከሁለቱ ዞኖች ወደ 46 ሺህ የሚጠጋ ሕዝብ ተፈናቅሏል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ እስካሁን ዕርዳታ የደረሳቸው 2 ሺህ 700 ብቻ ናቸው፡፡ ተፈናቃዮቹ በላይ አርማጭሆና ምዕራብ ደንቢያ ወረዳዎች ባሉ ቀበሌዎች ተጠልለዋል፡፡ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አደጋ መከላከል ምግብና ዋስትና ቢሮ 2 ሺህ 500 ኩንታል ስንዴና 3 ሺህ ኩንታል አልሚ ምግብ አሰራጭቻለሁ ብሏል፡፡ ከዞኑ 200፣ ከፌደራል ደሞ 600 ተጨማሪ ኩንታል እህል እየተጓጓዘ ነው፡፡
Via EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከአዲስ አበባ🔝
"ዛሬ #የኢትዮጵያ_ቀይ_መስቀል አዲስ አበባ ቅርንጫፍ የገንዘብ ማሰባሰቢያ እና የ6546 SMS ድጋፍ መቀበያ ስራ ለመስራት ጋዜጣዊ መግለጫ በኢትዮጵያ ሆቴል ሰጥቷል። በተጨማሪ ኢትዮ ቴሌኮም በትላንትናው ዕለት ለአዲስ አበባ ቀይ መስቀል የአምቡላንስ ድጋፍ አድርጓል። በጣም ነው ደስ ያለን! ለሌሎችም ትምህርት ይሆናል! እስኬ ከአዲስ አበባ"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ዛሬ #የኢትዮጵያ_ቀይ_መስቀል አዲስ አበባ ቅርንጫፍ የገንዘብ ማሰባሰቢያ እና የ6546 SMS ድጋፍ መቀበያ ስራ ለመስራት ጋዜጣዊ መግለጫ በኢትዮጵያ ሆቴል ሰጥቷል። በተጨማሪ ኢትዮ ቴሌኮም በትላንትናው ዕለት ለአዲስ አበባ ቀይ መስቀል የአምቡላንስ ድጋፍ አድርጓል። በጣም ነው ደስ ያለን! ለሌሎችም ትምህርት ይሆናል! እስኬ ከአዲስ አበባ"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ብርጋዴር ጄኔራል #ተፈራ_ማሞ የአማራ ክልል ልዩ ሀይል አዛዠ ሆነው ተሾሙ። ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ በመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ተከሰው ዕድሜ ልክ ተፈርዶባቸው አስር አመት በማረሚያ ቤት ከቆዩ በኅላ ከወራት በፊት #መፈታትቸው ይታወሳል።
via ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia
via ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia