#ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር ከ5 ቢሊየን ብር በላይ ገንዘብ ለማሰባሰብ መታቀዱ ተገለጸ።
++++
ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር ከ5 ቢሊየን ብር በላይ ገንዘብ ለማሰባሰብ መታቀዱ የተገለጸ ሲሆን አገልግሎቱን ለማስፋት እና የተጀመረውን የሕንጻ ግንባታ ለማጠናቀቅ የፊታችን የካቲት 01 ቀን 2017 ዓ.ም በሰይፉ ፋንታሁን ዩቱብና በሌሎችም መገናኛ አውታሮች የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብርን አስመልክቶ መግለጫ ተሰጥቷል።
በአዲስ አበባና በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች 44 ቅርንጫፎችን ከፍቶ ደጋፊና ጧሪ የሌላቸው አረጋውያን፣የአእምሮ ሕሙማን፣ራሳቸውን ችለው መንቀሳቀስ የማይችሉ የአልጋ ቁራኛ የሆኑትን እና በጎዳና ላይ የወደቁትን በማንሳት ሰብአዊ ድጋፍ እያደረገ የሚገኝ ሲሆን ለዚህም በቀን ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደሚያደርግ አቶ ብንያም በለጠ ተናግረዋል።
አክለውም የበጎ አድራጎት ማኅበሩ ለጀመረው ሕንጻ ማጠናቀቂያ ለመሰብሰብ ከታቀደው የገንዘብ ገቢ በተጨማሪም በአይነትና በተለያዩ ነገሮች ድጋፍ ማድረግ እንደሚቻልም ገልጸልዋል።
አያይዘውም መቄዶንያ መንግሥታዊ እና ሃይማኖታዊ ተቋማት እንዲሁም ግለሰቦች ተቋሙን በማገዝ ረገድ የበኩላቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።
++++
ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር ከ5 ቢሊየን ብር በላይ ገንዘብ ለማሰባሰብ መታቀዱ የተገለጸ ሲሆን አገልግሎቱን ለማስፋት እና የተጀመረውን የሕንጻ ግንባታ ለማጠናቀቅ የፊታችን የካቲት 01 ቀን 2017 ዓ.ም በሰይፉ ፋንታሁን ዩቱብና በሌሎችም መገናኛ አውታሮች የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብርን አስመልክቶ መግለጫ ተሰጥቷል።
በአዲስ አበባና በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች 44 ቅርንጫፎችን ከፍቶ ደጋፊና ጧሪ የሌላቸው አረጋውያን፣የአእምሮ ሕሙማን፣ራሳቸውን ችለው መንቀሳቀስ የማይችሉ የአልጋ ቁራኛ የሆኑትን እና በጎዳና ላይ የወደቁትን በማንሳት ሰብአዊ ድጋፍ እያደረገ የሚገኝ ሲሆን ለዚህም በቀን ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደሚያደርግ አቶ ብንያም በለጠ ተናግረዋል።
አክለውም የበጎ አድራጎት ማኅበሩ ለጀመረው ሕንጻ ማጠናቀቂያ ለመሰብሰብ ከታቀደው የገንዘብ ገቢ በተጨማሪም በአይነትና በተለያዩ ነገሮች ድጋፍ ማድረግ እንደሚቻልም ገልጸልዋል።
አያይዘውም መቄዶንያ መንግሥታዊ እና ሃይማኖታዊ ተቋማት እንዲሁም ግለሰቦች ተቋሙን በማገዝ ረገድ የበኩላቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።
❌ትውልዱን በጠራራ ፀሐይ #እየበሉት ነው።❌
እባካችሁ አብረን እንጩኽ ፣
+++
#ፍሊፐርስ ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት፣
የተማሪዎች የግብረ ሰዶማዊነት የተግባር ልምምድ ጀምሯል።
ይህ የምትመለከቱት የትምህርት ፕሮግራም የትምህርት ቤቱ የሳምንት schedule ነው :: ተማሪዎች በመጪው 11 June 2025 ይህንን እንዲማሩ ይጠበቅባቸዋል::
የትምህርቱ ርእስ "Creating a safe and supportive environment for LGBTQIA+ students” ይላል::
"ለተመሳሳይ ጾታ እና አፈንጋጭ ግንኙነት ተማሪዎች ምቹ መደላድል እና ከባቢ መፍጠር" እንደማለት ነው::
ይህ አዲስ አበባ ውስጥ ነው:: የትምህርት ቤቱ #ወላጆች ይህንን ተቃውመው የበኩላቸውን እየተወጡ ነው:: እኛም የበኩላችንን በማድረግ ከጎናቸው ልንቆም ይገባል::
ይህ ነገር በ"ሳይቃጠል በቅጠል" መርህ ካልታከለበት እና በእንጭጩ መላ ካልተባለ እጅግ አስቸጋሪ ነው የሚሆነው::
መረጃውን ያደራጀው፡- ኢትዮጵያን ዲጂታል ላይብራሪ የተባለው የቴሌግራም ገጽ ያስመሰግነዋል።
እባካችሁ አብረን እንጩኽ ፣
+++
#ፍሊፐርስ ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት፣
የተማሪዎች የግብረ ሰዶማዊነት የተግባር ልምምድ ጀምሯል።
ይህ የምትመለከቱት የትምህርት ፕሮግራም የትምህርት ቤቱ የሳምንት schedule ነው :: ተማሪዎች በመጪው 11 June 2025 ይህንን እንዲማሩ ይጠበቅባቸዋል::
የትምህርቱ ርእስ "Creating a safe and supportive environment for LGBTQIA+ students” ይላል::
"ለተመሳሳይ ጾታ እና አፈንጋጭ ግንኙነት ተማሪዎች ምቹ መደላድል እና ከባቢ መፍጠር" እንደማለት ነው::
ይህ አዲስ አበባ ውስጥ ነው:: የትምህርት ቤቱ #ወላጆች ይህንን ተቃውመው የበኩላቸውን እየተወጡ ነው:: እኛም የበኩላችንን በማድረግ ከጎናቸው ልንቆም ይገባል::
ይህ ነገር በ"ሳይቃጠል በቅጠል" መርህ ካልታከለበት እና በእንጭጩ መላ ካልተባለ እጅግ አስቸጋሪ ነው የሚሆነው::
መረጃውን ያደራጀው፡- ኢትዮጵያን ዲጂታል ላይብራሪ የተባለው የቴሌግራም ገጽ ያስመሰግነዋል።
✝️የአይቲ #(ICT) ባለሙያዎች እርዳታችሁ ያስፈልገናል።✝️
ውድ #የእቅበተ ተዋሕዶ ተከታዮቻችን ወደ https://yangx.top/Apologey #ቴሌግራም ቻናላችን እንድትሰበሰቡ በአደራ ትጠየቃላችሁ።
+++
ውድ የእቅበተ ተዋሕዶ ፌስቡክ ገጽ ተከታዮቻችን ገጻችን ላለፉት ዓመታት በቤተ ክርስቲያን ላይ የሚደርሱ በደሎችና ጥቃቶችን መሠረት አድርጎ የጥብቅና ጽሑፎችና መረጃዎች ወደ እናንተው ሲያደርስ መቆየቱ ይታወቃል።
ይሁን እንጂ ዛሬ በቀን 10/06/17 ዓ.ም የፌስቡክ #ሜታ ካምፓኒ ምንም ዓይነት ቅድመ ማስጠንቀቂያም ሆነ ሌላ ጥያቄ ሳያቀርብልን የትሬድ ማርክ መብታችንን ተጻራችኋል በማለት፣ ፔጃችንን በዘላቂነት ሊዘጋው እንደሚሆነ አሳውቆናል። እኛም አቤቱታችንን ለካምፓኒው ለማሳወቅ ሞክረናል።
ይሁን እንጂ በዘርፉ ያላችሁ #የአይሲቲ (ICT) ባለሙያዎች ብርቱ እርዳታችሁ ያስፈልገናልና በፔጃችን የውስጥ መስመር እንድታናግሩን አደራ እንላለን።
በዛውም በዚህ ፔጅ ያላችሁ ተከታይ ወዳጆቻችን ከላይ ወደ አስቀመጥነው የቴሌግራም ቻናል በመቀላል አብሮነታችንን እንድናጠናክር አደራ ለማለት እንፈልጋለን።
መልዕክቱንም ሸር በማድረግ ተባበሩን !!!
ቸር ያሰማን
እቅበተ ተዋሕዶ
https://yangx.top/Apologey
ውድ #የእቅበተ ተዋሕዶ ተከታዮቻችን ወደ https://yangx.top/Apologey #ቴሌግራም ቻናላችን እንድትሰበሰቡ በአደራ ትጠየቃላችሁ።
+++
ውድ የእቅበተ ተዋሕዶ ፌስቡክ ገጽ ተከታዮቻችን ገጻችን ላለፉት ዓመታት በቤተ ክርስቲያን ላይ የሚደርሱ በደሎችና ጥቃቶችን መሠረት አድርጎ የጥብቅና ጽሑፎችና መረጃዎች ወደ እናንተው ሲያደርስ መቆየቱ ይታወቃል።
ይሁን እንጂ ዛሬ በቀን 10/06/17 ዓ.ም የፌስቡክ #ሜታ ካምፓኒ ምንም ዓይነት ቅድመ ማስጠንቀቂያም ሆነ ሌላ ጥያቄ ሳያቀርብልን የትሬድ ማርክ መብታችንን ተጻራችኋል በማለት፣ ፔጃችንን በዘላቂነት ሊዘጋው እንደሚሆነ አሳውቆናል። እኛም አቤቱታችንን ለካምፓኒው ለማሳወቅ ሞክረናል።
ይሁን እንጂ በዘርፉ ያላችሁ #የአይሲቲ (ICT) ባለሙያዎች ብርቱ እርዳታችሁ ያስፈልገናልና በፔጃችን የውስጥ መስመር እንድታናግሩን አደራ እንላለን።
በዛውም በዚህ ፔጅ ያላችሁ ተከታይ ወዳጆቻችን ከላይ ወደ አስቀመጥነው የቴሌግራም ቻናል በመቀላል አብሮነታችንን እንድናጠናክር አደራ ለማለት እንፈልጋለን።
መልዕክቱንም ሸር በማድረግ ተባበሩን !!!
ቸር ያሰማን
እቅበተ ተዋሕዶ
https://yangx.top/Apologey
✝️ከሰሞኑ #ጅሐዳዊ ትርምስ ጀርባ✝️
+++
የሰሞኑ ጅሐዳዊ ትርምስ ለረጅመ ዘመናት በግሐድም በድብቅም ሲሠሩበት የኖረውን ኦርቶዶክስ ጠልነት በይፋ የገለጡበት ነው እንጂ እንዲሁ ድንገቴ ያጋጠመ አይደለም። እፎይ ለአቅርቦተ ምሥጢረ ጅሐድ የመጣ ነው።
የቅርብ ዘመናትን ብቻ ብናነሳ እንኳን #ከጥቅምት 1999 ዓ.ም የበሻሻ አጋሮ ጥቃት እስከ ሐምሌው 28 ቀን 2010 የአብዲ ኤሌ ጀጅጋው እልቂት፣ ቀድሞ የታሰበባቸው፣ ታቅደው የተደረጉብን ናቸው።
እፎይም በቅርቡ የነሐሴው 2015 ዓ.ም #የስልጤ ቅበቱ ጥቃት ሰለባ ከሆኑት ኦርቶዶክሳዊያን ውስጥ ነው። ጉዳዮችን ከስር መሠረታቸው ለመረዳት እነዚህን ኅትመቶች ማንበብ ተገቢ ነው።
#አክራሪ እስልምና በኢትዮጵያና መጠሐፍንና #ሐመረ ተዋሕዶ መጽሔት ልዩ ዕትም ሚያዚያ 1999 ዓ.ም ። ሁሉቱም አሳዳችሁ ፈልጉና አንብቧቸው ። ኅትመቶችን ካጣችሁ በPdf ልንተባበራችሁ እንችላለን። በኮምንት አሳወቁን።
የሚያዋጣው #ተከባብሮ መኖሩ ነበር እንጂ፣መረጫጨት ከተጀመረማ ካበድ ነው።
+++
የሰሞኑ ጅሐዳዊ ትርምስ ለረጅመ ዘመናት በግሐድም በድብቅም ሲሠሩበት የኖረውን ኦርቶዶክስ ጠልነት በይፋ የገለጡበት ነው እንጂ እንዲሁ ድንገቴ ያጋጠመ አይደለም። እፎይ ለአቅርቦተ ምሥጢረ ጅሐድ የመጣ ነው።
የቅርብ ዘመናትን ብቻ ብናነሳ እንኳን #ከጥቅምት 1999 ዓ.ም የበሻሻ አጋሮ ጥቃት እስከ ሐምሌው 28 ቀን 2010 የአብዲ ኤሌ ጀጅጋው እልቂት፣ ቀድሞ የታሰበባቸው፣ ታቅደው የተደረጉብን ናቸው።
እፎይም በቅርቡ የነሐሴው 2015 ዓ.ም #የስልጤ ቅበቱ ጥቃት ሰለባ ከሆኑት ኦርቶዶክሳዊያን ውስጥ ነው። ጉዳዮችን ከስር መሠረታቸው ለመረዳት እነዚህን ኅትመቶች ማንበብ ተገቢ ነው።
#አክራሪ እስልምና በኢትዮጵያና መጠሐፍንና #ሐመረ ተዋሕዶ መጽሔት ልዩ ዕትም ሚያዚያ 1999 ዓ.ም ። ሁሉቱም አሳዳችሁ ፈልጉና አንብቧቸው ። ኅትመቶችን ካጣችሁ በPdf ልንተባበራችሁ እንችላለን። በኮምንት አሳወቁን።
የሚያዋጣው #ተከባብሮ መኖሩ ነበር እንጂ፣መረጫጨት ከተጀመረማ ካበድ ነው።